Hosea 13:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣነ ንጉስኩም ክኸውን እየ። ኣብ ኩለን ከተማታትካ ካልእ ከድሕነካ ዝኽእል ኣበይ ኣሎ? እቶም ብዛዕባኦም ንጉስን መሳፍንትን ሃበኒ ዝበልካዮም ፈራድትኻውን፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ንጉ​ሥህ ወዴት አለ? በየ​ከ​ተ​ማህ ሁሉ እስኪ ያድ​ንህ! ንጉ​ሥና አለቃ ስጠኝ የም​ት​ለኝ እስኪ እነ​ርሱ ይበ​ቀ​ሉ​ልህ?
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በየከተማህ ሁሉ ያድንህ ዘንድ ንጉሥህ ወዴት አለ? ስለ እነርሱም። ንጉሥንና አለቆችን ስጠኝ ብለህ የተናገርኸው መሳፍንቶችህ ወዴት አሉ?
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በየከተማህ ሁሉ እንዲያድንህ ንጉሥህ ወዴት አለ? ስለ እነርሱም፦ “ንጉሥንና አለቆችን ስጠኝ” ብለህ የተናገርኸው መሳፍንቶችህ ወዴት አሉ?
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ህንተ ታና፥ ‘ኑዉ ካትያነ ጋድያ ሞድያዋንታ እማ’ ያጊደ ኦቼድታ። ህንተና አሻናዉ ህንተ ካቲ አኔ? ህንተ ጋድያ ሞድያዋንቱ ህንተ ካታማቱዋ ግዶን ሀቃን ደኢኖ?
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hintte taana, ‹Nuw kaatiyaanne gadiyaa mooddiyaawantta imma› yaagiide oochcheeddita. Hinttena ashshanaw hintte kaatii anee? Hintte gadiyaa mooddiyaawanttuu hintte katamatuwaa giddon hak'an de'iino?
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ne tana, ‹Taas kawonne halaqata imma› gadasa; histtiin ha7i nena ashshana kawoy awan dizee? Ne katamatan diza halaqati ubbay ha7i awan dizoo?
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኔ ታና፥ ‹ታስ ካዎኔ ሃላቃታ ኢማ› ጋዳሳ፤ ሂስቲን ሃኢ ኔና ኣሻና ካዎይ ኣዋን ዲዜ? ኔ ካታማታን ዲዛ ሃላቃቲ ኡባይ ሃኢ ኣዋን ዲዞ?
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ህንተ ታና፥ ‘ኑስ ካዎነ ሀላቃ እማ’ ያግድ ኦይችደታ። ህንተና አሽያ ህንተ ካዎይ አኔ? ካታማታን ደእያ ህንተ ሀላቃት አዉን ደኦና?
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hinte tana, ‘Nuus kawonne halaqa imma’ yaagidi oychideta. Hintena ashshiya hinte kawoy anee? Katamatan de7iya hinte halaqati awun de7oona?
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ‘ንጉሥንና አለቆችን ስጠኝ፤’ ብለህ እንደ ጠየቅኸው፣ ያድንህ ዘንድ ንጉሥህ የት አለ? በከተሞችህ ሁሉ የነበሩ ገዦችህስ የት አሉ?
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እናንተ ንጉሥና መሪዎች እንድሰጣችሁ ጠይቃችሁ ነበር፤ ታዲያ አሁን የሚያድናችሁ ንጉሥ፥ የሚከላከሉላችሁስ መሪዎች የት አሉ?
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብ ዅሉ ኸተማታትካ ኸድሕነካስ፥ ንጉስካ ኣበይ ኣሎ? ንጉስን ኣሕሉቕን ሃበኒ ኢልካ ዝተናገርካዮ፥ መሳፍንትኻ ኣበይ ኣለዉ?
Amharic Tigrinya 2011 ንጉስካ ኣብ ኩለን ከተማታትካ ኼድሕነካ አበይ አሎ፡ እቶም ብዛዕባኦም፡ ንጉስን መሳፍንትን ሀበኒ፡ ዝበልካሎም ፈራዶኻከ ኣበይ አለው።