Hosea 12:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነጋዳይ እዩ፣ ሚዛን ተንኮል ኣብ ኢዱ ኣሎ። ምግፋዕ ይፈቱ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ስለዚህ ወደ አምላክህ ተመለስ፤ ምሕረትንና ፍርድን ጠብቅ፤ ዘወትርም ወደ አምላክህ ቅረብ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ስለዚህ ወደ አምላክህ ተመለስ፤ ምሕረትንና ፍርድን ጠብቅ፥ ዘወትርም በአምላክህ ታመን። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “ስለዚህ ወደ አምላክህ ተመለስ፤ ጽኑ ፍቅርንና ፍርድን ጠብቅ፥ ዘወትርም በአምላክህ ታመን።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዛልአንቻ ኩሽያን ዎርዶ ሚዛናይ ደኤ፤ አሳ እ ጭምያዋ ዶሴ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Zal"anchchaa kushiyan worddo miizaanay de'ee; asaa I c'immiyaawaa dosee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Zal7anchchati wordo geeddaran bayzeettes; shocechchoka doseettes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ዛልኣንቻቲ ዎርዶ ጌዳራን ባይዜቴስ፤ ሾጬቾካ ዶሴቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዛልአንቾይ ዎርዶ ምዛነን ዛልኤስ፤ እ አሳ ጭማናዉ ዶሴስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Zal7anchoy wordo mizaanen zal7ees; I asaa cimmanaw dosees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ነጋዴው በሐሰተኛ ሚዛን ይሸጣል፤ ማጭበርበርንም ይወድዳል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “እስራኤላውያን ሐሰተኛ ሚዛን በእጃቸው እንደሚገኝ እንደ ከነዓናውያን ነጋዴዎች ሆነዋል፤ በእርሱም ያታልሉበታል፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካብ ወገን ከነዓን እዩ፤ ኣብ ኢዱ ድማ ሚዛን ሓሰት ኣለዎ፤ ጥበራውን ይፈቱ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ከንኣናዊ እዩ፡ ኣብ ኢዱ ሓሳዊ ሚዛን አለዎ፡ ምጥዋይ ይፈቱ። |