Hosea 11:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ናብ ምድሪ ግብጺ ኣይክምለስን እዩ፣ ኣሶር ግና ንጉሱ ኪኸውን እዩ፣ ንሳቶም ኪምለሱ ስለ ዘይደለዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ኤፍሬም በግብፅ ተቀመጠ፤ አሦርም ንጉሡ ነው፤ መመለስን እንቢ ብሎአልና። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ወደ እኔ ይመለሱ ዘንድ አልወደዱምና ወደ ግብጽ ምድር ይመለሳሉ፥ አሦርም ንጉሣቸው ይሆናል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ወደ እኔ መመለስን አልወደዱምና ወደ ግብጽ ምድር ይመለሳሉ፥ አሦርም ንጉሣቸው ይሆናል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ኡንቱንቱ ታኮ ስመናን እጼዳ ድራዉ፥ ግብጼ ቢታ ስማና፤ ቃይ አሶረ ቢታ ካቲ ኡንቱንቱ ቦላ ካተታና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Unttunttu taakko simmennaan is's'eedda diraw, Gibs'e biittaa simmana; k'ay Asoore biittaa kaatii unttunttu bolla kaatetana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Histtiin istti maaroteththan gelontta gishshas duge Gibxe simmettennee? Asoorey istta haarennee? |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ሂስቲን ኢስቲ ማሮቴን ጌሎንታ ጊሻስ ዱጌ ጊብጼ ሲሜቴኔ? ኣሶሬይ ኢስታ ሃሬኔ? |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ታኮ ስሞና እፅድ ግብፀ ቢታ ስማና፤ አሶረ ቢታ ካዎይ ኤንታ ቦላ ካዎታና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti taako simmonna ixidi Gibxe biitta simmana; Asoore biitta kawoy enta bolla kawotana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ታዲያ ንስሓ መግባትን እንቢ በማለታቸው፣ ወደ ግብፅ አይመለሱምን? አሦርስ አይገዛቸውምን? |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “እነርሱ ግን ወደ እኔ መመለስን እምቢ ስላሉ ወደ ግብጽ ይመለሳሉ፤ ለአሦርም ንጉሥ ተገዥዎች ይሆናሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ናባይ ክምለሱ ግና ኣይፈተዉን እሞ፥ ናብ ምድሪ ግብፂ ኽምለሱ እዮም፤ ኣሶርውን ንጉሶም ክኸውን እዩ፤ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ናብ ሃገር ግብጺ ኣይምለስን፡ ግናኸ ምምላስ ስለ ዝአበዩ፡ ኣሶራዊ ይነግሶ። |