Hosea 11:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብገመድ ሰብ፡ ብማእሰር ፍቕሪ ሰሓብክዎም። ኣነ ድማ ከምቶም ኣርዑት ካብ መንጋጋኦም ዘውጽኡ ኰንኩ፡ ስጋ ድማ ሂበዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በሰው ገመድ በፍቅርም እስራት ሳብኋቸው፤ ለእነርሱም ፊቱን በጥፊ እንደሚመቱት ሰው ሆንሁላቸው፤ ወደ እርሱም እመለከታለሁ፤ እችለውማለሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በሰው ገመድ በፍቅርም እስራት ሳብኋቸው፤ ለእነርሱም ቀምበርን ከጫንቃቸው ላይ እንደሚያነሣ ሆንሁ፥ ድርቆሽም ጣልሁላቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሰብአዊ በሆነ የርኅራኄ ገመድ በፍቅርም እስራት ሳብኋቸው፤ ለእነርሱም ቀምበርን ከጫንቃቸው ላይ እንደሚያነሣ ሆንሁ፥ እነርሱንም ጐንበስ ብዬ መገብኳቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታን ኡንቱንቱ ቃረታንነ ሲቁዋ ዎዶሩዋን ጎቻድ፤ ኡንቱንቱ ሞርግያፐ ሞርገ ም ደንድ፤ ሆካደ ኡንቱንታ ሙዛድ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Taani unttunttu k'aretaaninne siik'uwaa wodoruwaan goochchaad; unttunttu morggiyaappe morgge mitsaa dentsaad; hokkaade unttuntta muzaad. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ta istta qadheta wodoroninne siiqo sansalatan taakko shiishshadis; istta morgefe qambara denththadis; ziqqi ga hokkada istta mizadis. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታ ኢስታ ቃታ ዎዶሮኒኔ ሲቆ ሳንሳላታን ታኮ ሺሻዲስ፤ ኢስታ ሞርጌፌ ቃምባራ ዴንዲስ፤ ዚቂ ጋ ሆካዳ ኢስታ ሚዛዲስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታኒ ኤንታ ቃንነ ሲቆ ዎዶሮን ጎቻስ፤ ኤንታ ሞርገፈ ቃምባራ ደንዳ ሆካዳ ኤንታ ሙዛስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Taani enta qadheninne siiqo wodoron goochas; enta morgefe qambara denthada hokada enta muzas. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በሰው የርኅራኄ ገመድ፣ በፍቅርም ሰንሰለት ሳብኋቸው፤ ቀንበሩን ከጫንቃቸው ላይ አነሣሁላቸው፤ ዝቅ ብዬም መገብኋቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በሰብአዊ ርኅራኄና በፍቅር ትስስር መራኋቸው፤ ቀንበሩን ከጫንቃቸው ላይ በማንሣት እኔ ራሴ ጐንበስ ብዬ መገብኳቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣነ ብናይ ሰብ ገመድ፥ ብናይ ፍቕሪ መእሰሪ ናባይ ሰሓብክዎም፤ ነቲ ኣርዑትውን ካብ ክሳዶም ኣልዓልኩሎም፤ ዝብላዕውን ኣቕረብኩሎም።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣነ ብገመድ ሰብ፡ ብማእሰር ፍቕሪ ሰሐብክዎም፡ ከምቲ ኻብ ምንጋጋኦም ኣርዑት ዜልዕል ኮንክዎም፡ ብልዒውን ኣቕረብኩሎም። |