Hosea 10:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) በሪኽ ኣቨን፡ ሓጢኣት እስራኤል እውን ኪጠፍእ እዩ። እሾኽን ዕንቅርቢትን ናብ መሰውኢታቶም ኪድይብ እዩ። ንኣኽራን ከኣ፡ ሸፈኑና፡ ክብሉ እዮም። ናብ ጎቦታት ድማ፡ ውደቑና።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የእ​ስ​ራ​ኤል ኀጢ​አት የሆ​ኑት የአ​ዎን የኮ​ረ​ብ​ታው መስ​ገ​ጃ​ዎች ይፈ​ር​ሳሉ፤ እሾ​ህና አሜ​ከ​ላም በመ​ሠ​ዊ​ያ​ዎ​ቻ​ቸው ላይ ይበ​ቅ​ላሉ፤ ተራ​ሮ​ች​ንም፥ “ክደ​ኑን፤ ኮረ​ብ​ቶ​ች​ንም፦ ውደ​ቁ​ብን” ይሉ​አ​ቸ​ዋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የእስራኤል ኃጢአት የሆኑት የአዌን የኮረብታው መስገጃዎች ይፈርሳሉ፤ እሾህና አሜከላ በመሠዊያዎቻቸው ላይ ይበቅላል፤ ተራሮችንም። ክደኑን፥ ኮረብቶችንም። ውደቁብን ይሉአቸዋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የእስራኤል ኃጢአት የሆኑት የአዌን የኮረብታው መስገጃዎች ይፈርሳሉ፤ እሾኽና አሜከላ በመሠዊያዎቻቸው ላይ ይበቅላል፤ እነርሱም ተራሮችን፦ “ሸፍኑን!” ኮረብቶችንም፦ “ውደቁብን!” ይሉአቸዋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቃይ እስራኤልያ አሳይ አዌና ግያ ካታማን ኤቃዉ ጎይኒደ፥ ናጋራ ኦያ ቃ ሳአቱካ ኮለታና፤ ኡንቱንቱ ያርሽያሳን አጉንይነ ጎምኦሪ ሞካና። ያትና፥ ኡንቱንቱ ደረቱዋ፥ “ኑና ገንተ!” ያጋና። ከራቱዋካ፥ “ኑ ቦላ ኩንድተ!” ያጋና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'ay Israa'eeliyaa Asay Aweena giyaa kataman eek'aw goyinniide, nagaraa ootsiyaa d'ok'k'a sa'atuukka kolettana; unttunttu yarshshiyaasan aguntsayinne gom"orii mokkana. Yaatina, unttunttu deretuwaa, «Nuuna gentsite!» yaagana. Keratuwaakka, «Nu bolla kunddite!» yaagana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Isra7eeles nagara gidida Beet-Awenen goynnizasoho zumbullazi dhayana; okkaynne ohay mokkana; He wode derey zumata, «Nuna qottite!» zumbullatakka «Nuna kammite!» gaana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስራኤሌስ ናጋራ ጊዲዳ ቤት-ኣዌኔን ጎይኒዛሶሆ ዙምቡላዚ ያና፤ ኦካይኔ ኦሃይ ሞካና፤ ሄ ዎዴ ዴሬይ ዙማታ፥ «ኑና ቆቲቴ!» ዙምቡላታካ «ኑና ካሚቴ!» ጋና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስራኤለ አሳይ አዌና ካታማን ኤቃስ ጎይንሸ፥ ናጋራ ኦያ ቃ በሳት ላለታና። ኤንታ ያርሾ በሳን አጉንነ ጎምኦረይ ዶላና። ሄ ዎደ ኤንቲ ደረታኮ፥ “ኑና ቆስተ!” ዙማታኮ፥ “ኑና ገንተ” ያጋና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele asay Aweena kataman eeqas goyinnishe, nagara oothiya dhoqa bessati laaletana. Enta yarsho bessan agunthinne gom7orey dolana. He wode enti deretako, “Nuna qosite!” zumatako, “Nuna genthite” yaagana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የእስራኤል ኀጢአት የሆነው፣ የአዌን ማምለኪያ ኰረብታ ይጠፋል፤ እሾኽና አሜኬላ ይበቅልባቸዋል፤ መሠዊያዎቻቸውንም ይወርሳል፤ በዚያን ጊዜ ተራሮችን፣ “ሸፍኑን!” ኰረብታዎችንም፣ “ውደቁብን!” ይላሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የእስራኤል ሕዝብ አዌን በተባለ ከተማ ጣዖት በማምለክ ኃጢአት የሚሠሩባቸው ከፍተኛ ቦታዎች ይፈራርሳሉ፤ በመሠዊያዎቻቸውም ላይ እሾኽና አሜከላ ይበቅሉባቸዋል፤ በዚያን ጊዜ ሕዝቡ ተራራዎችን “ደብቁን!” ኮረብቶችንም “ጋርዱን!” ይላሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቶም ናይ እስራኤላውያን ሓጢኣት ዝኾኑ በረኽቲ ኾረብታታት ቤት ኣዌን ክፈርሱ እዮም፤ ኣብ ልዕሊ መሰውኢታቶም እሾዅን ኣሜከላን ክበቍል እዩ። ንሳቶም ከዓ ንእምባታት “ክደኑና” ንዀረብታታት ከዓ “ውደቑና” ኽብልዎም እዮም።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ በረኽቲ ቦታ ኣዌን፡ ሓጢኣት እስራኤልውን፡ ይጠፍእ፡ ኣብ ልዕሊ መሰውኢኦም እሾኽን ተኾርባን ይበቁል። ንሳቶም ከአ ነኽራን ክደኑና፡ ንኹርባታት ድማ ውደቑና፡ ይብልዎም።