Hosea 10:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንጉስ ያሬብ ከም ህያብ ናብ ኣሶር እውን ኪቐርብ እዩ። ኤፍሬም ሕፍረት ክቕበል እዩ፣ እስራኤል ድማ ብናይ ገዛእ ርእሱ ምኽሪ ክሓፍር እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ለን​ጉሡ ለኢ​ያ​ሪም እጅ መንሻ ይሆን ዘንድ አስ​ረው ወደ አሦር ይወ​ስ​ዱ​ታል፤ ኤፍ​ሬ​ምን እፍ​ረት ይይ​ዘ​ዋል፤ እስ​ራ​ኤ​ልም በም​ክሩ ያፍ​ራል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ለንጉሡ ለኢያሪም እጅ መንሻ ይሆን ዘንድ ወደ አሦር ይማረካል፤ ኤፍሬምን እፍረት ይይዘዋል፥ እስራኤልም በምክሩ ያፍራል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እርሱም ደግሞ ለታላቁ ንጉሥ እጅ መንሻ እንዲሆን ወደ አሦር ተማርኮ ይወሰዳል፤ ኤፍሬምን እፍረት ይይዘዋል፥ እስራኤልም በምክሩ ያፍራል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄ ኤቃ ምስሊ አሶረ ቢታ ቶከት ቢደ፥ ዎልቃማ ካትያዉ ጊራዳን እመታና። ኤፍሬማ አሳይ ዬላታና፤ እስራኤልያ አሳይካ ባረ ኤቃ ምስለቱዋ ሀዳን ካዉሻና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) He eek'aa misilii Asoore biittaa tooketti biide, wolk'k'aama kaatiyaw giiraadan imettana. Efireema Asay yeellatana; Israa'eeliyaa asaykka bare eek'aa misiletuwaa hadan kawushshana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) He eeqa mislezi gita gidida Asoore kawos kiyateth imettana. Efreemey kawuyana; Isra7eeleykka bantta eeqa xoossa gishshas yeellatana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄ ኤቃ ሚስሌዚ ጊታ ጊዲዳ ኣሶሬ ካዎስ ኪያቴ ኢሜታና። ኤፍሬሜይ ካዉያና፤ ኢስራኤሌይካ ባንታ ኤቃ ጾሳ ጊሻስ ዬላታና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ ኤቃ ምስለይ አሶረ ቶከትድ፥ ብድ፥ ግታ ካዋስ እሞታ ግድድ እመታና። ኤፍሬም ዬላታና፤ እስራኤለይ ኤቃ ምስልያ ግሾ ካዉያና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He eeqa misiley Asoore tooketidi, bidi, gita kawas imota gididi imetana. Efreemi yeellatana; Isra7eeley eeqa misiliya gisho kawuyana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ለታላቁ ንጉሥ እንደ እጅ መንሻ፣ ወደ አሦር ይወሰዳል፤ ኤፍሬም ይዋረዳል፤ እስራኤልም ስለ ጣዖቱ ያፍራል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ጣዖቱ ወደ አሦር በመወሰድ ለታላቁ ንጉሥ እጅ መንሻ ሆኖ ይቀርባል፤ እስራኤል ከተከተለው ክፉ ምክር የተነሣ ኀፍረትና ውርደት ይደርስበታል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ጣዖት፥ ነቲ ዓብዪ ንጉስ ኢያሪም ውህብቶ ክወሃብ፥ ናብ ኣሶር ክውሰድ እዩ። ኤፍሬም ሕፍረት ክሕዞ እዩ፤ እስራኤልውን ብምኽሩ ክሓፍር እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ንሱ እኳ፡ ንንጉስ ያሬብ ኪውሀብሲ፡ ናብ ኣሶር ይውሰድ። ኤፍሬም ይሐፍር፡ እስራኤል ከአ ብምኽሩ ይሐንኽ።