Hosea 10:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ቃል ኪዳን ብምእታው ቃል ተዛረቡን ሓሶት መሓሉን እዮም፣ ፍርዲ ድማ ከም መጓሰ ኣብ ጐዳጕዲ መሮር ይበቍል። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የማይረባውን የሐሰት ቃል ይናገራሉ፤ ቃል ኪዳንም ያደርጋሉ፤ ስለዚህ መርዛም ሣር በእርሻ ትልም ላይ እንደሚበቅል ፍርድ ይበቅልባቸዋል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የማይረባውን ቃል ይናገራሉ፤ ቃል ኪዳን በገቡ ጊዜ በሐሰት ይምላሉ፤ ስለዚህ መርዛም ሣር በእርሻ ትልም ላይ እንደሚበቅል መቅሠፍት ይበቅልባቸዋል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የማይረባውን ቃላት ተናገሩ፤ በሐሰት መሐላ ቃል ኪዳን አደረጉ፤ ስለዚህ መርዛም አረም በእርሻ ትልሞች ላይ እንደሚበቅል መቅሠፍት በቀለባቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ ሀዳባ ሃሳዪኖ፤ ጫቁዋ ጫቀቲደካ ዎርዱዋን ጫቂኖ። ሄዋ ድራዉ፥ ዎያ ሻራፋይ ሾይቃን ዶልያዋዳን፥ ኡንቱንቱ ቦላን ፕርዳይ ዶላና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu hadabaa haasayiino; c'aak'uwaa c'aak'k'etiiddekka wordduwaan c'aak'k'iino. Hewaa diraw, wod'iyaa sharafay shoyk'aan doliyaawaadan, unttunttu bollan pirdday dolana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istti wordora caaqqidi qaala geleettes; hada hidota ooththeettes; hessa gishshas kaththa giddon marzera diza haruma maatay mokkiza mala istta giddon gene pirday darana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲ ዎርዶራ ጫቂዲ ቃላ ጌሌቴስ፤ ሃዳ ሂዶታ ኦቴስ፤ ሄሳ ጊሻስ ካ ጊዶን ማርዜራ ዲዛ ሃሩማ ማታይ ሞኪዛ ማላ ኢስታ ጊዶን ጌኔ ፒርዳይ ዳራና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ሀኖና ኡፋይሳ ቃላ ገሎሶና፤ ዎርዶን ጫቆሶና፤ ሄሳ ግሾ፥ ዎያ ሀርመይ ጋደን ዶለይሳዳ ኤንታ ቦላ ፕርድ ዶላና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti hanonna ufaysa qaala geloosona; wordon caaqoosona; Hessa gisho, wodhiya harmey gaden doleysada enta bolla pirdi dolana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከንቱ ተስፋ ይሰጣሉ፤ በሐሰት በመማል፣ ቃል ኪዳን ያደርጋሉ፤ ስለዚህም ፍርድ፣ በዕርሻ ውስጥ እንደሚገኝ መርዛማ ዐረም ይበቅላል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በሐሰት መሐላ ቃል ኪዳን በመግባት ከንቱ ንግግር ይናገራሉ፤ ስለዚህ በእርሻ መሬት ውስጥ መርዘኛ አረም እንደሚበቅል በእነርሱም መካከል ክርክር ይስፋፋል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ከንቱ ዘረባ ይዛረቡ፤ ዘይፍፀም ኪዳን ክኣትዉ ኸዓ፥ ብሓሰት ይምሕሉ። ስለዙይ መርዛም ሳዕሪ ኣብ ነግሒ ግራት ከም ዝበቍል መቕሰፍቲ ኽበቝሎም እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዘረባ ይዛረቡ፡ ብሓሶት ይምሕሉ፡ ኪዳን ይአትው፡ ስለዚ ፍርዲ ኸም መርዛም ሳዕሪ ኣብ ነግሒ ግራት ይበቁል። |