Hosea 10:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ቃል ኪዳን ብምእታው ቃል ተዛረቡን ሓሶት መሓሉን እዮም፣ ፍርዲ ድማ ከም መጓሰ ኣብ ጐዳጕዲ መሮር ይበቍል።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የማ​ይ​ረ​ባ​ውን የሐ​ሰት ቃል ይና​ገ​ራሉ፤ ቃል ኪዳ​ንም ያደ​ር​ጋሉ፤ ስለ​ዚህ መር​ዛም ሣር በእ​ርሻ ትልም ላይ እን​ደ​ሚ​በ​ቅል ፍርድ ይበ​ቅ​ል​ባ​ቸ​ዋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የማይረባውን ቃል ይናገራሉ፤ ቃል ኪዳን በገቡ ጊዜ በሐሰት ይምላሉ፤ ስለዚህ መርዛም ሣር በእርሻ ትልም ላይ እንደሚበቅል መቅሠፍት ይበቅልባቸዋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የማይረባውን ቃላት ተናገሩ፤ በሐሰት መሐላ ቃል ኪዳን አደረጉ፤ ስለዚህ መርዛም አረም በእርሻ ትልሞች ላይ እንደሚበቅል መቅሠፍት በቀለባቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ ሀዳባ ሃሳዪኖ፤ ጫቁዋ ጫቀቲደካ ዎርዱዋን ጫቂኖ። ሄዋ ድራዉ፥ ዎያ ሻራፋይ ሾይቃን ዶልያዋዳን፥ ኡንቱንቱ ቦላን ፕርዳይ ዶላና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu hadabaa haasayiino; c'aak'uwaa c'aak'k'etiiddekka wordduwaan c'aak'k'iino. Hewaa diraw, wod'iyaa sharafay shoyk'aan doliyaawaadan, unttunttu bollan pirdday dolana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Istti wordora caaqqidi qaala geleettes; hada hidota ooththeettes; hessa gishshas kaththa giddon marzera diza haruma maatay mokkiza mala istta giddon gene pirday darana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስቲ ዎርዶራ ጫቂዲ ቃላ ጌሌቴስ፤ ሃዳ ሂዶታ ኦቴስ፤ ሄሳ ጊሻስ ካ ጊዶን ማርዜራ ዲዛ ሃሩማ ማታይ ሞኪዛ ማላ ኢስታ ጊዶን ጌኔ ፒርዳይ ዳራና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ ሀኖና ኡፋይሳ ቃላ ገሎሶና፤ ዎርዶን ጫቆሶና፤ ሄሳ ግሾ፥ ዎያ ሀርመይ ጋደን ዶለይሳዳ ኤንታ ቦላ ፕርድ ዶላና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti hanonna ufaysa qaala geloosona; wordon caaqoosona; Hessa gisho, wodhiya harmey gaden doleysada enta bolla pirdi dolana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከንቱ ተስፋ ይሰጣሉ፤ በሐሰት በመማል፣ ቃል ኪዳን ያደርጋሉ፤ ስለዚህም ፍርድ፣ በዕርሻ ውስጥ እንደሚገኝ መርዛማ ዐረም ይበቅላል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በሐሰት መሐላ ቃል ኪዳን በመግባት ከንቱ ንግግር ይናገራሉ፤ ስለዚህ በእርሻ መሬት ውስጥ መርዘኛ አረም እንደሚበቅል በእነርሱም መካከል ክርክር ይስፋፋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ከንቱ ዘረባ ይዛረቡ፤ ዘይፍፀም ኪዳን ክኣትዉ ኸዓ፥ ብሓሰት ይምሕሉ። ስለዙይ መርዛም ሳዕሪ ኣብ ነግሒ ግራት ከም ዝበቍል መቕሰፍቲ ኽበቝሎም እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ዘረባ ይዛረቡ፡ ብሓሶት ይምሕሉ፡ ኪዳን ይአትው፡ ስለዚ ፍርዲ ኸም መርዛም ሳዕሪ ኣብ ነግሒ ግራት ይበቁል።