Hosea 10:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለዚ ኣብ ህዝብኻ ዕግርግር ክለዓል እዩ፡ ከምቲ ሳልማን ብመዓልቲ ውግእ ንቤት-ኣርቤል ዝዘመቶ፡ ኲሉ ዕርድታትካ ድማ ክዘምት እዩ፡ እታ ኣደ ብደቃ ተጨፍሊቓ ኣላ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በሕዝብህም መካከል ጥፋት ይነሣል፤ እናትም በልጆችዋ ላይ በተጣለች ጊዜ የሰልማን አለቃ ቤትአርብኤልን በጦርነት ቀን እንዳፈረሰ፥ አምባዎችህ ሁሉ ይፈርሳሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በሕዝብህም መካከል ሽብር ይነሣል፤ እናትም ከልጆችዋ ጋር በተፈጠፈጠች ጊዜ ሰልማን ቤትአርብኤልን በሰልፍ ቀን እንዳፈረሰ፥ አምባዎችህ ሁሉ ይፈርሳሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በሕዝብህ መካከል ሽብር ይነሣል፤ ምሽጎችህም ሁሉ ይፈርሳሉ፤ ሰልማን ቤትአርብኤልን በጦርነት ቀን እንዳፈረሰ፥ እናትም ከልጆችዋ ጋር ተዳምጣ ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ህንተ አሳ ቦላ ኦላ ድርባይ ደንዳና፤ በን ኦላ ዎደ ካቲ ሻልማን ቤት-አርቤላ ካታማ ኦሊደ ባይዜዳዋዳንነ አየቱዋናነ ናናቱዋና ጋ መንሬዳዋዳን፥ ህንተ ጌሶቱ ሄዋዳን ኦልና ባያና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | hintte asaa bolla olaa dirbbay denddana; beni olaa wode Kaatii Shalmmaani Beeti-Arbbeela katamaa oliide bayzeedawaadaaninne aayetuwaananne naanatuwaanna gatso mentsereetseeddawaadan, hintte geesotuu hewaadan olina bayana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Shilimaaney Beeti-Arbeele geetettiza katama olan kase laallidayssaththonne Aayeta naytara gaththi biitta bolla dincereththi wursida mala shiroy deraa bolla yaana. Intte dere asaa bolla wolqqama olay yaana; Intte miixay laalettana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሺሊማኔይ ቤቲ-ኣርቤሌ ጌቴቲዛ ካታማ ኦላን ካሴ ላሊዳይሳኔ ኣዬታ ናይታራ ጋ ቢታ ቦላ ዲንጬሬ ዉርሲዳ ማላ ሺሮይ ዴራ ቦላ ያና። ኢንቴ ዴሬ ኣሳ ቦላ ዎልቃማ ኦላይ ያና፤ ኢንቴ ሚጻይ ላሌታና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ህንተ ቦላ ዎልቃማ ኦል ደንዳና፤ በን ካዎይ ሳልማን ቤት-አርበላ ካታማ ኦልድ ላልዳይሳዳነ አየታነ ናይታ ይስዳይሳዳ ቃስ ህንተ ሚፃታ ይሳና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hinte bolla wolqaama oli dendana; beni Kawoy Salmani Beet-Arbela katamaa olidi laallidaysadanne aayetanne nayta dhaysidaysada qassi hinte miixata dhaysana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሰልማን፣ ቤት አርብኤልን በጦርነት ጊዜ እንዳፈራረሰ፣ እናቶችንም ከልጆቻቸው ጋር በምድር ላይ እንደ ፈጠፈጣቸው፣ ሽብር በሕዝብህ ላይ ይመጣል፤ ምሽጎችህም ሁሉ ይፈራርሳሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በሕዝባችሁ ላይ ከባድ ጦርነት ይመጣል፤ ምሽጎቻችሁ ሁሉ ይፈራርሳሉ፤ ይህም ንጉሥ ሸልማን የቤትአርቤልን ከተማ በጦርነት እንዳፈራረሰና እናቶችን ከልጆቻቸው ጋር በምድር ላይ ፈጥፍጦ እንደ ጨረሰበት ጊዜ ይሆናል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብ ማእኸል ህዝብኻ ሽብር ክለዓል እዩ፤ እኖ ምስ ደቃ ምስ ተጨፍለቐት ሰልማን ንቤት ኣርብኤል ብመዓልቲ ውግእ ዘፍረሰ፥ ኵሎም እምባታትካ ክፈርሱ እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ከምቲ ብመዓልቲ ውግእ እታ ኣደ ምስ ደቃ ኽትጭፍለቕ ከላ፡ ሳልማን ንቤትኣርብኤል ዘጥፍኣ፡ ኣብ ማእከል ህዝብኻ ታዕታዕ ኪለዐል፡ ኩሉ ዕርድታትካውን ኪፈርስ እዩ። |