Hosea 10:14 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስለዚ ኣብ ህዝብኻ ዕግርግር ክለዓል እዩ፡ ከምቲ ሳልማን ብመዓልቲ ውግእ ንቤት-ኣርቤል ዝዘመቶ፡ ኲሉ ዕርድታትካ ድማ ክዘምት እዩ፡ እታ ኣደ ብደቃ ተጨፍሊቓ ኣላ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በሕ​ዝ​ብ​ህም መካ​ከል ጥፋት ይነ​ሣል፤ እና​ትም በል​ጆ​ችዋ ላይ በተ​ጣ​ለች ጊዜ የሰ​ል​ማን አለቃ ቤት​አ​ር​ብ​ኤ​ልን በጦ​ር​ነት ቀን እን​ዳ​ፈ​ረሰ፥ አም​ባ​ዎ​ችህ ሁሉ ይፈ​ር​ሳሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በሕዝብህም መካከል ሽብር ይነሣል፤ እናትም ከልጆችዋ ጋር በተፈጠፈጠች ጊዜ ሰልማን ቤትአርብኤልን በሰልፍ ቀን እንዳፈረሰ፥ አምባዎችህ ሁሉ ይፈርሳሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በሕዝብህ መካከል ሽብር ይነሣል፤ ምሽጎችህም ሁሉ ይፈርሳሉ፤ ሰልማን ቤትአርብኤልን በጦርነት ቀን እንዳፈረሰ፥ እናትም ከልጆችዋ ጋር ተዳምጣ ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ህንተ አሳ ቦላ ኦላ ድርባይ ደንዳና፤ በን ኦላ ዎደ ካቲ ሻልማን ቤት-አርቤላ ካታማ ኦሊደ ባይዜዳዋዳንነ አየቱዋናነ ናናቱዋና ጋ መንሬዳዋዳን፥ ህንተ ጌሶቱ ሄዋዳን ኦልና ባያና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) hintte asaa bolla olaa dirbbay denddana; beni olaa wode Kaatii Shalmmaani Beeti-Arbbeela katamaa oliide bayzeedawaadaaninne aayetuwaananne naanatuwaanna gatso mentsereetseeddawaadan, hintte geesotuu hewaadan olina bayana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Shilimaaney Beeti-Arbeele geetettiza katama olan kase laallidayssaththonne Aayeta naytara gaththi biitta bolla dincereththi wursida mala shiroy deraa bolla yaana. Intte dere asaa bolla wolqqama olay yaana; Intte miixay laalettana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሺሊማኔይ ቤቲ-ኣርቤሌ ጌቴቲዛ ካታማ ኦላን ካሴ ላሊዳይሳኔ ኣዬታ ናይታራ ጋ ቢታ ቦላ ዲንጬሬ ዉርሲዳ ማላ ሺሮይ ዴራ ቦላ ያና። ኢንቴ ዴሬ ኣሳ ቦላ ዎልቃማ ኦላይ ያና፤ ኢንቴ ሚጻይ ላሌታና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ህንተ ቦላ ዎልቃማ ኦል ደንዳና፤ በን ካዎይ ሳልማን ቤት-አርበላ ካታማ ኦልድ ላልዳይሳዳነ አየታነ ናይታ ይስዳይሳዳ ቃስ ህንተ ሚፃታ ይሳና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hinte bolla wolqaama oli dendana; beni Kawoy Salmani Beet-Arbela katamaa olidi laallidaysadanne aayetanne nayta dhaysidaysada qassi hinte miixata dhaysana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሰልማን፣ ቤት አርብኤልን በጦርነት ጊዜ እንዳፈራረሰ፣ እናቶችንም ከልጆቻቸው ጋር በምድር ላይ እንደ ፈጠፈጣቸው፣ ሽብር በሕዝብህ ላይ ይመጣል፤ ምሽጎችህም ሁሉ ይፈራርሳሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በሕዝባችሁ ላይ ከባድ ጦርነት ይመጣል፤ ምሽጎቻችሁ ሁሉ ይፈራርሳሉ፤ ይህም ንጉሥ ሸልማን የቤትአርቤልን ከተማ በጦርነት እንዳፈራረሰና እናቶችን ከልጆቻቸው ጋር በምድር ላይ ፈጥፍጦ እንደ ጨረሰበት ጊዜ ይሆናል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብ ማእኸል ህዝብኻ ሽብር ክለዓል እዩ፤ እኖ ምስ ደቃ ምስ ተጨፍለቐት ሰልማን ንቤት ኣርብኤል ብመዓልቲ ውግእ ዘፍረሰ፥ ኵሎም እምባታትካ ክፈርሱ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011 ከምቲ ብመዓልቲ ውግእ እታ ኣደ ምስ ደቃ ኽትጭፍለቕ ከላ፡ ሳልማን ንቤትኣርብኤል ዘጥፍኣ፡ ኣብ ማእከል ህዝብኻ ታዕታዕ ኪለዐል፡ ኩሉ ዕርድታትካውን ኪፈርስ እዩ።