Hosea 10:12 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብጽድቂ ንርእስኹም ዘራእዎ፡ ብምሕረት ዓጽዱ። ንእግዚኣብሄር መጺኡ ፍትሒ ክሳዕ ዘዝነልኩም ክትደልዮ ግዜኡ እዩ እሞ፡ በረኻ መሬትኩም ኣፍርሱ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ለእ​ና​ንተ ጽድ​ቅን ዝሩ፤ የሕ​ይ​ወት ፍሬን ሰብ​ስቡ፤ የጥ​በ​ብ​ንም ብር​ሃን ለራ​ሳ​ችሁ አብሩ፤ የጽ​ድ​ቃ​ችሁ መከር እስ​ኪ​ደ​ርስ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ፈል​ጉት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔር መጥቶ ጽድቅን እስኪያዘንብላችሁ ድረስ እርሱን የምትሹበት ዘመን ነውና ለእናንተ በጽድቅ ዝሩ፥ እንደ ምሕረቱም መጠን እጨዱ፥ ጥጋታችሁንም እረሱ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታ መጥቶ ጽድቅን እስኪያዘንብላችሁ ድረስ እርሱን የመሻት ዘመን ነውና ጽድቅን ለራሳችሁ ዝሩ፥ የጽኑ ፍቅርን ፍሬ ሰብስቡ፥ ያልታረሰ መሬታችሁን እረሱ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ ዪደ፥ ጽሎተ ህንተ ቦላ እራዳን ቡክሳና ጋካናዉ፥ ህንተ አ ኮይያ ዎደ ግድያ ድራዉ፥ ህንተዉ ጽሎተ ዘርተ፤ አገና ሲቁዋ ጫክተ፤ ኦ ቢታካ ጳልቂተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday yiide, s'illotetsaa hintte bolla iraadan bukissana gakkanaw, hintte Aa koyiyaa wode gidiyaa diraw, hinttew s'illotetsaa zerite; aggena siik'uwaa c'akkite; otsa biittaakka p'alk'k'ite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY yiidi xilloteth intte bolla ira mala bukisana gakkanaas hanna intte iza koyza wode gidida gishshas oththaa goyite; inttes xilloteth zerite; mino siiqo ayfe maxite.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ ዪዲ ጺሎቴ ኢንቴ ቦላ ኢራ ማላ ቡኪሳና ጋካናስ ሃና ኢንቴ ኢዛ ኮይዛ ዎዴ ጊዲዳ ጊሻስ ኦ ጎዪቴ፤ ኢንቴስ ጺሎቴ ዜሪቴ፤ ሚኖ ሲቆ ኣይፌ ማጺቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ ይድ ፅሎተ ህንተ ቦላ ቡክሳና ጋካናዉ እያ ኮይተ። ህንተ ፅሎተ ዘርያባ ግድኮ መርና ሲቆ ጫካና። ሄሳ ግሾ፥ ኦ ቢታ ዎርፃፍተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday yidi xillotethi hinte bolla bukisana gakanaw iya koyite. Hinte xillotethi zeriyaba gidiko merina siiqo cakana. Hessa gisho, othe biitta worxafite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ለራሳችሁ ጽድቅን ዝሩ፤ የጽኑ ፍቅርን ፍሬ ዕጨዱ፤ ዕዳሪውንም መሬት ዕረሱ፤ እርሱም መጥቶ፣ ጽድቅን በላያችሁ እስኪያዘንብ ድረስ፣ እግዚአብሔርን የምትፈልጉበት ጊዜ ነውና።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እኔም ‘እንግዲህ ዕዳሪውን መሬት ዕረሱ፤ ጽድቅን ለራሳችሁ ዝሩ፤ የማይለዋወጥ ፍቅርን ሰብስቡ፤ እነሆ ወደ እኔ ወደ አምላካችሁ የምትመለሱበት ጊዜ አሁን ነው! እኔም መጥቼ ፍትሕን አሰፍንላችኋለሁ’ አልኩ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር መፂኡ፥ “ፅድቂ ኽሳዕ ዘዝንመልኩም፥ ንኡኡ እትደልዩሉ ጊዜ እዩ እሞ፥ ንኣኻትኩም ብፅድቂ ዝርኡ፤ ከም መጠን ምሕረቱ ድማ ዕፀዱ፤ ሓድሽ ፅግኢውን ሕረሱ” በልኩ።
Amharic Tigrinya 2011 ንሱ ኽሳዕ ዚመጽእ፡ ጽድቂ ኸአ ክሳዕ ዜዝንመሎምሲ፡ ንእግዚኣብሄር እትደልዮሉ ጊዜ እዩ እሞ፡ ንኣኻትኩም ብጽድቂ ዝርኡ፡ ከም መጠን ምሕረቱ ኸአ ዕጸዱ፡ ሓድሽ ጽግዒውን ጽግኡ።