Hosea 10:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብጽድቂ ንርእስኹም ዘራእዎ፡ ብምሕረት ዓጽዱ። ንእግዚኣብሄር መጺኡ ፍትሒ ክሳዕ ዘዝነልኩም ክትደልዮ ግዜኡ እዩ እሞ፡ በረኻ መሬትኩም ኣፍርሱ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ለእናንተ ጽድቅን ዝሩ፤ የሕይወት ፍሬን ሰብስቡ፤ የጥበብንም ብርሃን ለራሳችሁ አብሩ፤ የጽድቃችሁ መከር እስኪደርስ እግዚአብሔርን ፈልጉት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔር መጥቶ ጽድቅን እስኪያዘንብላችሁ ድረስ እርሱን የምትሹበት ዘመን ነውና ለእናንተ በጽድቅ ዝሩ፥ እንደ ምሕረቱም መጠን እጨዱ፥ ጥጋታችሁንም እረሱ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታ መጥቶ ጽድቅን እስኪያዘንብላችሁ ድረስ እርሱን የመሻት ዘመን ነውና ጽድቅን ለራሳችሁ ዝሩ፥ የጽኑ ፍቅርን ፍሬ ሰብስቡ፥ ያልታረሰ መሬታችሁን እረሱ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ዪደ፥ ጽሎተ ህንተ ቦላ እራዳን ቡክሳና ጋካናዉ፥ ህንተ አ ኮይያ ዎደ ግድያ ድራዉ፥ ህንተዉ ጽሎተ ዘርተ፤ አገና ሲቁዋ ጫክተ፤ ኦ ቢታካ ጳልቂተ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday yiide, s'illotetsaa hintte bolla iraadan bukissana gakkanaw, hintte Aa koyiyaa wode gidiyaa diraw, hinttew s'illotetsaa zerite; aggena siik'uwaa c'akkite; otsa biittaakka p'alk'k'ite. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY yiidi xilloteth intte bolla ira mala bukisana gakkanaas hanna intte iza koyza wode gidida gishshas oththaa goyite; inttes xilloteth zerite; mino siiqo ayfe maxite. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ ዪዲ ጺሎቴ ኢንቴ ቦላ ኢራ ማላ ቡኪሳና ጋካናስ ሃና ኢንቴ ኢዛ ኮይዛ ዎዴ ጊዲዳ ጊሻስ ኦ ጎዪቴ፤ ኢንቴስ ጺሎቴ ዜሪቴ፤ ሚኖ ሲቆ ኣይፌ ማጺቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ይድ ፅሎተ ህንተ ቦላ ቡክሳና ጋካናዉ እያ ኮይተ። ህንተ ፅሎተ ዘርያባ ግድኮ መርና ሲቆ ጫካና። ሄሳ ግሾ፥ ኦ ቢታ ዎርፃፍተ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday yidi xillotethi hinte bolla bukisana gakanaw iya koyite. Hinte xillotethi zeriyaba gidiko merina siiqo cakana. Hessa gisho, othe biitta worxafite. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ለራሳችሁ ጽድቅን ዝሩ፤ የጽኑ ፍቅርን ፍሬ ዕጨዱ፤ ዕዳሪውንም መሬት ዕረሱ፤ እርሱም መጥቶ፣ ጽድቅን በላያችሁ እስኪያዘንብ ድረስ፣ እግዚአብሔርን የምትፈልጉበት ጊዜ ነውና። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እኔም ‘እንግዲህ ዕዳሪውን መሬት ዕረሱ፤ ጽድቅን ለራሳችሁ ዝሩ፤ የማይለዋወጥ ፍቅርን ሰብስቡ፤ እነሆ ወደ እኔ ወደ አምላካችሁ የምትመለሱበት ጊዜ አሁን ነው! እኔም መጥቼ ፍትሕን አሰፍንላችኋለሁ’ አልኩ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር መፂኡ፥ “ፅድቂ ኽሳዕ ዘዝንመልኩም፥ ንኡኡ እትደልዩሉ ጊዜ እዩ እሞ፥ ንኣኻትኩም ብፅድቂ ዝርኡ፤ ከም መጠን ምሕረቱ ድማ ዕፀዱ፤ ሓድሽ ፅግኢውን ሕረሱ” በልኩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሱ ኽሳዕ ዚመጽእ፡ ጽድቂ ኸአ ክሳዕ ዜዝንመሎምሲ፡ ንእግዚኣብሄር እትደልዮሉ ጊዜ እዩ እሞ፡ ንኣኻትኩም ብጽድቂ ዝርኡ፡ ከም መጠን ምሕረቱ ኸአ ዕጸዱ፡ ሓድሽ ጽግዒውን ጽግኡ። |