Habakkuk 3:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር በቲ ወሓይዝዶ ኣይተሓጐሰን፧ ቁጥዓኻ ኣብ ልዕሊ ሩባታት ድዩ ነይሩ? ኣብ ኣፍራስካን ኣብ ሰረገላታት ድሕነትካን ተወጢሕካ ስለ ዝነበርካ፡ ኣብ ባሕሪ ቍጥዓኻ ድዩ፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በውኑ እግዚአብሔር በወንዞች ላይ ተቈጥቶአልን? ቍጣህ በወንዞች ላይ፥ መዓትህም በባሕር ላይ ነውን? በፈረሶችህና በማዳንህ ሰረገሎች ላይ ተቀምጠሃልና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በውኑ እግዚአብሔር በወንዞች ላይ ተቈጥቶአልን? ቍጣህ በወንዞች ላይ፥ መዓትህም በባሕር ላይ ነውን? በፈረሶችህና በማዳንህ ሰረገሎች ላይ ተቀምጠሃልና።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታ ሆይ ንዴትህ በወንዞች ላይ ነውን? ወይስ ቁጣህ በወንዞች ላይ ወይም መዓትህ በባሕር ላይ ነውን? በፈረሶችህ፥ በማዳን ሰረገሎች ላይ ተቀምጠሃልና።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አቤት መና ጎዳዉ፥ ኔን አያዉ ሀንቀታዲ? ሻፋቱ ኔና ሀንቀሴድኖ? ዎይ አባ ቦላ ሀንቁዋ ኤጻ ከሳዲ? ቱይት፥ ኔን ነ ፓራቱዋነ ነ ፓራ ጋረቱዋ ቶጌዳዌ ነ አሳዉ ጾኑዋ እማናሳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Abeet Med'ina Godaw, neeni ayaw hank'k'ettaadii? Shaafatuu neena hank'k'etsisseeddino? Woy abbaa bolla hank'k'uwaa ees's'a kesaadii? Tuytti, neeni ne paratuwaanne ne paraa gaaretuwaa toggeeddawe ne asaw s'oonuwaa immanaassa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAWU! Ne haaththata bolla hanqettadii? Ne hanqoy haaththa pulttota bolla dizee? Neni ne paratanne xooniza para-gaareta toggada kaaleththida wode abba bolla hanqettadii?
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳዉ! ኔ ሃታ ቦላ ሃንቄታዲ? ኔ ሃንቆይ ሃ ፑልቶታ ቦላ ዲዜ? ኔኒ ኔ ፓራታኔ ጾኒዛ ፓራ-ጋሬታ ቶጋዳ ካሌዳ ዎዴ ኣባ ቦላ ሃንቄታዲ?
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አቤት ጎዳዉ፥ ኔኒ አይስ ሀንቀታዲ? ሻፋት ነና ሀንቀዶና? ዎይኮ ነ ሀንቆይ አባ ቦሌ? አካይ፥ ኔኒ ነ ፓራታነ ነ ፓራ ጋረታ ቶግዳይ ነ አሳስ ፆኖ እማናሳ ግደኔ?
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Abeeti Godaw, neeni ayis hanqetadii? Shaafati nena hanqethidona? Woyko ne hanqoy abba bollee? Akay, neeni ne paratanne ne para gaareta toggiday ne asaas xoono immanaasa gidennee?
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር ሆይ፤ በወንዞች ላይ ተቈጣህን? መዓትህስ በምንጮች ላይ ነበርን? በፈረሶችህና በድል አድራጊ ሠረገሎችህ በጋለብህ ጊዜ፣ በባሕር ላይ ተቈጥተህ ነበርን?
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር ሆይ! ፈረሶችህንና ሠረገላዎችህን ወደ ድል በመራኸቸው ጊዜ፥ ኀይለኛው ቊጣህ በወንዞች ላይ ነበርን? ወይስ በባሕሩ ላይ ተቈጥተህ ነበርን?
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ብሓቂዶ እግዚኣብሄር፥ ኣብ ልዕሊ ሩባታት ተቘጢዑ እዩ? ቍጥዓኻ ኣብ ልዕሊ ሩባታት፥ መዓትካ ኸዓ ኣብ ልዕሊ ባሕሪ ድዩ? በፍራስካን ብምድሓን ሰረገላታትካን ተቐሚጥካ ኢኻሞ።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄርዶ ንርባታት ተቖጢዕም እዩ፡ በፍራስካ፡ ብናይ ምድሓን ሰረገላታትካ እትኸይድሲ፡ ኹራኻዶ ኣብ ልዕሊ ርባታት፡ ቁጥዓኻስ ኣብ ልዕሊ ባሕሪዶ ኾይኑ እዩ፡