Habakkuk 3:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር በቲ ወሓይዝዶ ኣይተሓጐሰን፧ ቁጥዓኻ ኣብ ልዕሊ ሩባታት ድዩ ነይሩ? ኣብ ኣፍራስካን ኣብ ሰረገላታት ድሕነትካን ተወጢሕካ ስለ ዝነበርካ፡ ኣብ ባሕሪ ቍጥዓኻ ድዩ፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በውኑ እግዚአብሔር በወንዞች ላይ ተቈጥቶአልን? ቍጣህ በወንዞች ላይ፥ መዓትህም በባሕር ላይ ነውን? በፈረሶችህና በማዳንህ ሰረገሎች ላይ ተቀምጠሃልና። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በውኑ እግዚአብሔር በወንዞች ላይ ተቈጥቶአልን? ቍጣህ በወንዞች ላይ፥ መዓትህም በባሕር ላይ ነውን? በፈረሶችህና በማዳንህ ሰረገሎች ላይ ተቀምጠሃልና። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታ ሆይ ንዴትህ በወንዞች ላይ ነውን? ወይስ ቁጣህ በወንዞች ላይ ወይም መዓትህ በባሕር ላይ ነውን? በፈረሶችህ፥ በማዳን ሰረገሎች ላይ ተቀምጠሃልና። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አቤት መና ጎዳዉ፥ ኔን አያዉ ሀንቀታዲ? ሻፋቱ ኔና ሀንቀሴድኖ? ዎይ አባ ቦላ ሀንቁዋ ኤጻ ከሳዲ? ቱይት፥ ኔን ነ ፓራቱዋነ ነ ፓራ ጋረቱዋ ቶጌዳዌ ነ አሳዉ ጾኑዋ እማናሳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Abeet Med'ina Godaw, neeni ayaw hank'k'ettaadii? Shaafatuu neena hank'k'etsisseeddino? Woy abbaa bolla hank'k'uwaa ees's'a kesaadii? Tuytti, neeni ne paratuwaanne ne paraa gaaretuwaa toggeeddawe ne asaw s'oonuwaa immanaassa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAWU! Ne haaththata bolla hanqettadii? Ne hanqoy haaththa pulttota bolla dizee? Neni ne paratanne xooniza para-gaareta toggada kaaleththida wode abba bolla hanqettadii? |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳዉ! ኔ ሃታ ቦላ ሃንቄታዲ? ኔ ሃንቆይ ሃ ፑልቶታ ቦላ ዲዜ? ኔኒ ኔ ፓራታኔ ጾኒዛ ፓራ-ጋሬታ ቶጋዳ ካሌዳ ዎዴ ኣባ ቦላ ሃንቄታዲ? |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አቤት ጎዳዉ፥ ኔኒ አይስ ሀንቀታዲ? ሻፋት ነና ሀንቀዶና? ዎይኮ ነ ሀንቆይ አባ ቦሌ? አካይ፥ ኔኒ ነ ፓራታነ ነ ፓራ ጋረታ ቶግዳይ ነ አሳስ ፆኖ እማናሳ ግደኔ? |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Abeeti Godaw, neeni ayis hanqetadii? Shaafati nena hanqethidona? Woyko ne hanqoy abba bollee? Akay, neeni ne paratanne ne para gaareta toggiday ne asaas xoono immanaasa gidennee? |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር ሆይ፤ በወንዞች ላይ ተቈጣህን? መዓትህስ በምንጮች ላይ ነበርን? በፈረሶችህና በድል አድራጊ ሠረገሎችህ በጋለብህ ጊዜ፣ በባሕር ላይ ተቈጥተህ ነበርን? |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር ሆይ! ፈረሶችህንና ሠረገላዎችህን ወደ ድል በመራኸቸው ጊዜ፥ ኀይለኛው ቊጣህ በወንዞች ላይ ነበርን? ወይስ በባሕሩ ላይ ተቈጥተህ ነበርን? |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብሓቂዶ እግዚኣብሄር፥ ኣብ ልዕሊ ሩባታት ተቘጢዑ እዩ? ቍጥዓኻ ኣብ ልዕሊ ሩባታት፥ መዓትካ ኸዓ ኣብ ልዕሊ ባሕሪ ድዩ? በፍራስካን ብምድሓን ሰረገላታትካን ተቐሚጥካ ኢኻሞ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄርዶ ንርባታት ተቖጢዕም እዩ፡ በፍራስካ፡ ብናይ ምድሓን ሰረገላታትካ እትኸይድሲ፡ ኹራኻዶ ኣብ ልዕሊ ርባታት፡ ቁጥዓኻስ ኣብ ልዕሊ ባሕሪዶ ኾይኑ እዩ፡ |