Habakkuk 3:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ድንኳናት ኩሳን ኣብ ጭንቀት ርእየ፡ መጋረጃታት ምድሪ ሚድያን ድማ ራዕራዕ በለ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የኢትዮጵያ ድንኳኖች ሲጨነቁ አየሁ፣ የምድያም አገር መጋረጃዎች ተንቀጠቀጡ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የኢትዮጵያ ድንኳኖች ሲጨነቁ አየሁ፤ የምድያም አገር መጋረጃዎች ተንቀጠቀጡ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የኢትዮጵያ ድንኳኖች በጭንቀት ላይ ሆነው አየሁ፥ የሚድያን ምድር መጋረጃዎች ተንቀጠቀጡ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታን ቶጵያ አሳይ ቱጋትሽን በኣድ፤ ምድያማ ቢታ አሳይካ ኮኮርሺና በኣድ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Taani Toop'p'iyaa Asay tuggatishin be'aad; Midiyaama biittaa asaykka kokkorishiina be'aad. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Tophphiya dunkaaneti metotettishin, Midiyaameta duussasoy bul7akettishin ta beyadis. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቶጵያ ዱንካኔቲ ሜቶቴቲሺን፥ ሚዲያሜታ ዱሳሶይ ቡልኣኬቲሺን ታ ቤያዲስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታኒ ቶጰ አሳ ዱንካነይ መቶትሽን በአስ፤ ምድያመ ቢታ አሳይ ኮኮርሽን በአስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Taani Tophe asaa dunkaaney metootishin be7as; Midiyaame biitta asay kokorishin be7as. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የኢትዮጵያ ድንኳኖች ሲጨነቁ፣ የምድያምም መኖሪያዎች ሲታወኩ አየሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የኢትዮጵያ ሰፈር ሲጨነቅ፥ የምድያምም ሰዎች ሲንቀጠቀጡ አየሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ድንኳናት ኢትዮጵያ ኽጭነቑ እንተለዉ ረአኹ፤ መጋረጃታት ምድሪ ምድያም ከዓ ኣንቀጥቀጡ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ድንኳናት ኢትዮጵያ ኺጭነቑ ኸለው ርኤኽዎ፡ መጋረጃታት ሃገር ሚድያን ኣንፈጥፈጡ። |