Habakkuk 3:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ደው ኢሉ ንምድሪ ዓቀና፤ እቶም ዘለኣለማውያን ኣኽራን ድማ ፋሕ ኢሎም፡ እቶም ዘለኣለማውያን ጎቦታት ድማ ሰገዱ፤ መገድታቱ ዘለኣለማዊ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ቆመ፥ ምድርንም አወካት፣ ተመለከተ፥ አሕዛብንም አናወጠ፣ የዘላለምም ተራሮች ተቀጠቀጡ፥ የዘላለምም ኮረብቶች ቀለጡ፣ መንገዱ ከዘላለም ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ቆመ፥ ምድርንም አወካት፤ ተመለከተ፥ አሕዛብንም አናወጠ፤ የዘላለምም ተራሮች ተቀጠቀጡ፥ የዘላለምም ኮረብቶች ቀለጡ፤ መንገዱ ከዘላለም ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ቆመ፥ ምድርንም አንቀጠቀጣት፥ ተመለከተ፥ ሕዝቦችንም አስደነገጠ፥ የዘለዓለም ተራሮች ተናጉ፥ የጥንት ኮረብቶች አጎነበሱ፥ የጥንት መንገዶች የእርሱ ናቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እ ኤቂደ ቢታ ቃዳ። ቃይ እ ጼሊደ ካዉተቱዋ ኮኮርሴዳ። መናደፐ ደኤዳ ደረቱ መኤረቴድኖ፤ ቃይ እ ኡንቱንቱ ቦላን ሀመትያ በኒደፐ ደኤዳ ደረቱካ ላለቴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) I ek'k'iide biittaa k'aatseedda. K'ay I s'eelliide kawutetsatuwaa kokkorsseedda. Med'inaadeppe de'eedda deretuu me"eretteeddino; k'ay I unttunttu bollan hamettiyaa beniideppe de'eedda deretuukka laaletteeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Izi eqqiin biittay qaaxxides; izi xeellidi asaa kokkorisides; Mernaas diza zumati laaleteth piski gida; Beniisofe diza zumatikka woddida; Iza ogey mernaassa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዚ ኤቂን ቢታይ ቃጺዴስ፤ ኢዚ ጼሊዲ ኣሳ ኮኮሪሲዴስ፤ ሜርናስ ዲዛ ዙማቲ ላሌቴ ፒስኪ ጊዳ፤ ቤኒሶፌ ዲዛ ዙማቲካ ዎዲዳ፤ ኢዛ ኦጌይ ሜርናሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እ ኤቅን ቢታይ ቃፅስ፤ እ ፄልን ካዎተት ኮኮርዶሶና። መርና ደረት ዎድዶሶና፤ እ ኤንታ ቦላ ሄመትያ በንፐ ደእያ ዙማት ላለትዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) I eqin biittay qaaxis; I xeellin kawotethati kokoridosona. Merinaa dereti woddidosona; I enta bolla hemetiya benipe de7iya zumati laaletidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ቆመ፤ ምድርን አንቀጠቀጠ፤ ተመለከተ፤ ሕዝቦችን አብረከረከ፤ የዘላለም ተራሮች ተፈረካከሱ፤ የጥንት ኰረብቶችም ፈራረሱ፤ መንገዱ ዘላለማዊ ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እርሱ ሲቆም ምድር ትናወጣለች፤ እርሱ ሲመለከታቸው ሕዝቦች ይንቀጠቀጣሉ፤ የጥንቱ ተራራዎች ይናዳሉ፤ ከጥንት ጀምሮ የእርሱ መረማመጃ የነበሩት ኰረብቶች ወደ ታች ይሰጥማሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ደው በለ፥ ንምድሪ እውን ሃወኸ፤ ጠመተ፥ ንኣህዛብውን ኣናወፆም፤ እቶም ናይ ጥንቲ እምባታት ተንቀጥቀጡ፤ እቶም ጥንታውያን ኰረብታታትውን መኸኹ፤ መንገዱ ኸዓ ኻብ ዘለኣለም እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ደው በለ፡ ንምድሪውን ለክዓ፡ ጠመተ፡ ነህዛብ ከአ ኣንቀጥቀጦም፡ እቶም ዘለአለማውያን ኣኽራን ፈረሱ፡ እቶም ጥንታውያን ኩርባታት ድማ ለጠቕ በሉ፡ መገድታቱ ኻብ ዘለአለም እዩ።