Habakkuk 3:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንርእሲ ዓድታቱ ብበትሪኻ ወቒዕካዮ። ከም ህቦብላ ንፋስ ፋሕ ክብሉኒ ወጺኦም፤ ዕልልታኦም ንድኻታት ብሕቡእ ከም ዝበልዑ እዩ ነይሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የአለቆችን ራስ በገዛ በትራቸው ወጋህ፣ እኔን ይበትኑ ዘንድ እንደ ዐውሎ ነፋስ መጡ፣ ችግረኛውን በስውር ለመዋጥ ደስታቸው ነው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የአለቆችን ራስ በገዛ በትራቸው ወጋህ፤ እኔን ይበትኑ ዘንድ እንደ ዐውሎ ነፋስ መጡ፤ ችግረኛውን በስውር ለመዋጥ ደስታቸው ነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ደስታቸው የተደበቁ ችግረኞችን እንደሚውጥ የሆነውን፥ እኛን ሊበትኑ እንደ ዐውሎ ነፋስ የመጡትን፤ የጦረኛውን ራስ በገዛ ጦሩ ወጋህ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አ ኦላንቻቱዋ ጋዳዋ ኔን አ ቶራን አ ጫዳዳ። ኡንቱንቱ ኑና ላላናዉ ጎትያዳን ዪኖ፤ መቶታንቻካ ጌማን ምታናዉ ዶሲኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Aa olanchchatuwaa gadaawaa neeni Aa tooraan Aa c'addaadda. Unttunttu nuuna laalanaw gotiyaadan yiino; metootanchchaakka geeman mittanaw dosiino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gote carko mala nuna laallanaas yidayssa, aykkoy baynda manqoza geemara mittanaas amottizayssa, olanchchata halaqa gididayssa iza tooran iza zaara caddadasa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎቴ ጫርኮ ማላ ኑና ላላናስ ዪዳይሳ፥ ኣይኮይ ባይንዳ ማንቆዛ ጌማራ ሚታናስ ኣሞቲዛይሳ፥ ኦላንቻታ ሃላቃ ጊዲዳይሳ ኢዛ ዛራ ጫዳዳሳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኑና ላላናዉ ጎተዳ ይዳ ኑ ሞርክያ፥ መቶታንቾታ ምታናዉ ጌማን ቆሰትዳይሳ፥ እያ ቶራን እያ ጫዳዳሳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Nuna laallanaw goteda yida nu morkiya, metootanchota mittanaw geeman qosetidaysa, iya tooran iya caddadasa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እንደ ዐውሎ ነፋስ ሊበታትነን የመጣውን፣ ምስኪኑን በስውር በመዋጥ የሚደሰተውን፣ የሰራዊት አለቃ ራስ፣ በገዛ ጦሩ ወጋህ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እኛን ለመበታተን እንደ ዐውሎ ነፋስ የመጣውን የጦረኞቹን አለቃ በገዛ ቀስቱ ወጋኸው። ደካማ እንስሶችን ለመቦጨቅ እንደሚጓጓ አውሬ እርሱም የተደበቁትን ድኾች ለማጥቃት የተዘጋጀ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንርእሲ እቶም ኣሕሉቕ፥ ብገዛ ዅናቶም ወጋእኻ፤ ንኣይ ክብትኑ፥ ከም ኣውሎ ነፋስ ኮይኖም መፁ፤ ነቲ ሽግረኛውን፥ ብስውር ምውሓጥ ደስታኦም እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንርእሲ ሓላቑኡ ብገዛእ ኩናቶም ወጋእካዮ። ንሳቶም ከም ህቦብላ ኺብትኑኒ መጹ፡ ሓጎሶም ከምቲ ነቲ መስኪን ብሕቡእ ዚውሕጥ ነበረ። |