Habakkuk 3:14 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንርእሲ ዓድታቱ ብበትሪኻ ወቒዕካዮ። ከም ህቦብላ ንፋስ ፋሕ ክብሉኒ ወጺኦም፤ ዕልልታኦም ንድኻታት ብሕቡእ ከም ዝበልዑ እዩ ነይሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የአለቆችን ራስ በገዛ በትራቸው ወጋህ፣ እኔን ይበትኑ ዘንድ እንደ ዐውሎ ነፋስ መጡ፣ ችግረኛውን በስውር ለመዋጥ ደስታቸው ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የአለቆችን ራስ በገዛ በትራቸው ወጋህ፤ እኔን ይበትኑ ዘንድ እንደ ዐውሎ ነፋስ መጡ፤ ችግረኛውን በስውር ለመዋጥ ደስታቸው ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ደስታቸው የተደበቁ ችግረኞችን እንደሚውጥ የሆነውን፥ እኛን ሊበትኑ እንደ ዐውሎ ነፋስ የመጡትን፤ የጦረኛውን ራስ በገዛ ጦሩ ወጋህ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አ ኦላንቻቱዋ ጋዳዋ ኔን አ ቶራን አ ጫዳዳ። ኡንቱንቱ ኑና ላላናዉ ጎትያዳን ዪኖ፤ መቶታንቻካ ጌማን ምታናዉ ዶሲኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Aa olanchchatuwaa gadaawaa neeni Aa tooraan Aa c'addaadda. Unttunttu nuuna laalanaw gotiyaadan yiino; metootanchchaakka geeman mittanaw dosiino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gote carko mala nuna laallanaas yidayssa, aykkoy baynda manqoza geemara mittanaas amottizayssa, olanchchata halaqa gididayssa iza tooran iza zaara caddadasa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎቴ ጫርኮ ማላ ኑና ላላናስ ዪዳይሳ፥ ኣይኮይ ባይንዳ ማንቆዛ ጌማራ ሚታናስ ኣሞቲዛይሳ፥ ኦላንቻታ ሃላቃ ጊዲዳይሳ ኢዛ ዛራ ጫዳዳሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኑና ላላናዉ ጎተዳ ይዳ ኑ ሞርክያ፥ መቶታንቾታ ምታናዉ ጌማን ቆሰትዳይሳ፥ እያ ቶራን እያ ጫዳዳሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Nuna laallanaw goteda yida nu morkiya, metootanchota mittanaw geeman qosetidaysa, iya tooran iya caddadasa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እንደ ዐውሎ ነፋስ ሊበታትነን የመጣውን፣ ምስኪኑን በስውር በመዋጥ የሚደሰተውን፣ የሰራዊት አለቃ ራስ፣ በገዛ ጦሩ ወጋህ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እኛን ለመበታተን እንደ ዐውሎ ነፋስ የመጣውን የጦረኞቹን አለቃ በገዛ ቀስቱ ወጋኸው። ደካማ እንስሶችን ለመቦጨቅ እንደሚጓጓ አውሬ እርሱም የተደበቁትን ድኾች ለማጥቃት የተዘጋጀ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንርእሲ እቶም ኣሕሉቕ፥ ብገዛ ዅናቶም ወጋእኻ፤ ንኣይ ክብትኑ፥ ከም ኣውሎ ነፋስ ኮይኖም መፁ፤ ነቲ ሽግረኛውን፥ ብስውር ምውሓጥ ደስታኦም እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ንርእሲ ሓላቑኡ ብገዛእ ኩናቶም ወጋእካዮ። ንሳቶም ከም ህቦብላ ኺብትኑኒ መጹ፡ ሓጎሶም ከምቲ ነቲ መስኪን ብሕቡእ ዚውሕጥ ነበረ።