Habakkuk 3:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንህዝብኻ ከተድሕን ወጺእካ፡ እወ ምስ ቅቡኣትካ ከተድሕን ኢኻ፤ መሰረት ክሳብ ክሳድ ብምርካብካ ካብ ቤት እኩያት ርእሲ ቆሲልካዮ። ሰላሕ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሕዝብህን ለመታደግ፥ የቀባኸውንም ለማዳን ወጣህ፣ የኃጢአተኛውን ቤት ራስ ቀጠቀጥህ፣ መሠረቱን እስከ አንገቱ ድረስ ገለጥህ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሕዝብህን ለመታደግ፥ የቀባኸውንም ለማዳን ወጣህ፤ የኃጢአተኛውን ቤት ራስ ቀጠቀጥህ፤ መሠረቱን እስከ አንገቱ ድረስ ገለጥህ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሕዝብህን ለመታደግ፥ የቀባኸውንም ለማዳን ወጣህ፤ የኃጢአተኛውን ቤት ራስ ቀጠቀጥህ፥ ከመሠረቱ እስከ አንገቱ ድረስ አራቆትህ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኔን ነ አሳ አሻናዉነ ነ ኦከቴዳዋ አሻናዉ ከሳዳ፤ ኢታቱዋ ካፑዋ ሾጫዳ፤ አ ማዩዋ ቃራደ አ ካሎ ጺራ አሻዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Neeni ne asaa ashshanawunne ne oketteeddawaa ashshanaw kesaadda; iitatuwaa kaappuwaa shoc'aadda; Aa mayuwaa k'aaraade Aa kallo s'iira ashshaada.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Neni ne dere ashshanaasinne ne tiydaade ashshanaas kezadasa, iita dere kaaleththizaade liiqisadasa, hu7eppe toho xugunth gakkanaas kallo ashshadasa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኔኒ ኔ ዴሬ ኣሻናሲኔ ኔ ቲይዳዴ ኣሻናስ ኬዛዳሳ፥ ኢታ ዴሬ ካሌዛዴ ሊቂሳዳሳ፥ ሁኤፔ ቶሆ ጹጉን ጋካናስ ካሎ ኣሻዳሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ነ አሳነ ነ ትይዳይሳ አሻናዉ ከያዳሳ፤ ኢታታ ሀላቃ ሾጫዳሳ፤ እያ ማኡዋ ቃራዳ ካሎ አሻዳሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ne asaanne ne tiyidaysa ashshanaw keyadasa; iitata halaqaa shocadasa; iya ma7uwa qaarada kallo ashshadasa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሕዝብህን ለመታደግ፣ የቀባኸውንም ለማዳን ወጣህ፤ የክፋትን ምድር መሪ ቀጠቀጥህ፤ ከራስ ጠጕሩ እስከ እግር ጥፍሩም ዕርቃኑን አስቀረኸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሕዝብህን ለመታደግ፥ ቀብተህ ያነገሥከውንም ንጉሥ ለማዳን ወጣህ፤ የጥፋት አገር መሪ የሆነውን ቀጠቀጥከው፤ ተከታዮቹንም አጥፍተህ እርቃኑን አስቀረኸው። ከእግር እስከ ራሱም አራቈትከው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንምድሓን ህዝብኻን፥ ንምድሓን ቅቡእኻን ወፃእኻ፤ ነቲ መሰረት ክሳዕ ክሳድ ቀሊዕኻ፥ ርእሲ ቤት እቲ ሓጥእ ቀጥቀጥካ።
Amharic Tigrinya 2011 ንስኻ ንምድሓን ህዝብኻን ንምድሓን ቅቡእካን ወጻእካ፡ ነቲ መሰረት ክሳዕ ክሳድ ቀሊዕካ፡ ርእሲ ቤት ረእሲ ጨፍለቕካ። ሴላ።