Habakkuk 3:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንህዝብኻ ከተድሕን ወጺእካ፡ እወ ምስ ቅቡኣትካ ከተድሕን ኢኻ፤ መሰረት ክሳብ ክሳድ ብምርካብካ ካብ ቤት እኩያት ርእሲ ቆሲልካዮ። ሰላሕ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሕዝብህን ለመታደግ፥ የቀባኸውንም ለማዳን ወጣህ፣ የኃጢአተኛውን ቤት ራስ ቀጠቀጥህ፣ መሠረቱን እስከ አንገቱ ድረስ ገለጥህ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሕዝብህን ለመታደግ፥ የቀባኸውንም ለማዳን ወጣህ፤ የኃጢአተኛውን ቤት ራስ ቀጠቀጥህ፤ መሠረቱን እስከ አንገቱ ድረስ ገለጥህ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሕዝብህን ለመታደግ፥ የቀባኸውንም ለማዳን ወጣህ፤ የኃጢአተኛውን ቤት ራስ ቀጠቀጥህ፥ ከመሠረቱ እስከ አንገቱ ድረስ አራቆትህ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኔን ነ አሳ አሻናዉነ ነ ኦከቴዳዋ አሻናዉ ከሳዳ፤ ኢታቱዋ ካፑዋ ሾጫዳ፤ አ ማዩዋ ቃራደ አ ካሎ ጺራ አሻዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Neeni ne asaa ashshanawunne ne oketteeddawaa ashshanaw kesaadda; iitatuwaa kaappuwaa shoc'aadda; Aa mayuwaa k'aaraade Aa kallo s'iira ashshaada. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Neni ne dere ashshanaasinne ne tiydaade ashshanaas kezadasa, iita dere kaaleththizaade liiqisadasa, hu7eppe toho xugunth gakkanaas kallo ashshadasa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኔኒ ኔ ዴሬ ኣሻናሲኔ ኔ ቲይዳዴ ኣሻናስ ኬዛዳሳ፥ ኢታ ዴሬ ካሌዛዴ ሊቂሳዳሳ፥ ሁኤፔ ቶሆ ጹጉን ጋካናስ ካሎ ኣሻዳሳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ነ አሳነ ነ ትይዳይሳ አሻናዉ ከያዳሳ፤ ኢታታ ሀላቃ ሾጫዳሳ፤ እያ ማኡዋ ቃራዳ ካሎ አሻዳሳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ne asaanne ne tiyidaysa ashshanaw keyadasa; iitata halaqaa shocadasa; iya ma7uwa qaarada kallo ashshadasa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሕዝብህን ለመታደግ፣ የቀባኸውንም ለማዳን ወጣህ፤ የክፋትን ምድር መሪ ቀጠቀጥህ፤ ከራስ ጠጕሩ እስከ እግር ጥፍሩም ዕርቃኑን አስቀረኸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሕዝብህን ለመታደግ፥ ቀብተህ ያነገሥከውንም ንጉሥ ለማዳን ወጣህ፤ የጥፋት አገር መሪ የሆነውን ቀጠቀጥከው፤ ተከታዮቹንም አጥፍተህ እርቃኑን አስቀረኸው። ከእግር እስከ ራሱም አራቈትከው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንምድሓን ህዝብኻን፥ ንምድሓን ቅቡእኻን ወፃእኻ፤ ነቲ መሰረት ክሳዕ ክሳድ ቀሊዕኻ፥ ርእሲ ቤት እቲ ሓጥእ ቀጥቀጥካ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንስኻ ንምድሓን ህዝብኻን ንምድሓን ቅቡእካን ወጻእካ፡ ነቲ መሰረት ክሳዕ ክሳድ ቀሊዕካ፡ ርእሲ ቤት ረእሲ ጨፍለቕካ። ሴላ። |