Genesis 9:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብመልክዕ ኣምላኽ ንሰብ ስለ ዝፈጠሮ፡ ደም ሰብ ዘፍሰሰ ዘበለ ደሙ ብሰብ ኪፈስስ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የሰውን ደም የሚያፈስስ ሁሉ ስለዚያ ደም ፈንታ ደሙ ይፈስሳል፤ ሰውን በእግዚአብሔር መልክ ፈጥሬዋለሁና። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሰውን ደም የሚያፈስስ ሁሉ ደሙ ይፈስሳል፤ ሰውን በእግዚአብሔር መልክ ፈጥሮታልና። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሰው የተፈጠረው በእግዚአብሔር አምሳያ ስለ ሆነ፥ ሰውን የሚገድል ሁሉ በሰው እጅ ይሞታል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጾሳይ አሳ ባረና ማላትሲደ መዳ ድራዉ፥ አሳ ሱ ጉስያ ኦናነ ግዶፐነ፥ አ ሱይካ አሳ ኩሽያን ጉካናዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | S'oossay asaa barena malatisiidde med'd'eedda diraw, asaa suutsaa gussiyaa oonanne gidooppenne, Aa suutsaykka asaa kushiyaan gukkanawaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Xoossi as bana misatissidi medhdhida gishshas asa suuth gussiza oonakka gidikko iza suuththika asa kushen gukkana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጾሲ ኣስ ባና ሚሳቲሲዲ ሜዳ ጊሻስ ኣሳ ሱ ጉሲዛ ኦናካ ጊዲኮ ኢዛ ሱካ ኣሳ ኩሼን ጉካና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፆሳይ አሰ ባና ዳንስድ መዳ ግሾ፥ አሳ ሱ ጉስያ ኦና ግድኮካ እያ ሱይካ አሳ ኩሸን ጉካና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Xoossay ase bana daanisidi medhida gisho, asa suuthi gussiya oona gidikoka iya suuthayka asa kushen gukana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “የሰውን ደም የሚያፈስስ ሁሉ፣ ደሙ በሰው እጅ ይፈስሳል፤ በእግዚአብሔር (ኤሎሂም) አምሳል፣ እግዚአብሔር (ኤሎሂም) ሰውን ሠርቶታልና። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሰው የተፈጠረው በእግዚአብሔር አምሳያ ስለ ሆነ፥ ሰውን የሚገድል ሁሉ በሰው እጅ ይሞታል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ደም ሰብ ዘፍስስ፥ ደሙ ብሰብ ክፈስስ እዩ፤ እግዚኣብሄር ንሰብ ብምስሉ እዩ ፈጢርዎሞ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣምላኽ ንሰብ ብመልክዑ ገይርዎ ኢዩ እሞ እቲ ደም ዜፍስስ፡ ደሙ ብሰብ ኪፈስስ እዩ። |