Genesis 9:27 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣምላኽ ንያፌት ኬስፍሓ፡ ኣብ ድንኳናት ሴም ከኣ ኪነብር እዩ። ከነኣን ድማ ባርያኡ ኪኸውን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የያ​ፌ​ትን ሀገር ያስፋ፤ በሴ​ምም ድን​ኳን ይደር፤ ከነ​ዓ​ንም ለእ​ርሱ ባሪያ ይሁን።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔርም ያፌትን ያስፋ፥ በሴምም ድንኳን ይደር፤ ከነዓንም ለእነርሱ ባሪያ ይሁን።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “እግዚአብሔርም ያፌትን ያደርጀው! በሴምም ድንኳን ይደር! ከነዓንም የያፌት አገልጋይ ይሁን!”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ጾሳይ ያፌታ ቢታ አሶ። ያፌታ ዛራቱ ሴማ ዛራቱዋ ግዶን ደእኖ፤ ካናነ ያፌታ አይልያ ግዶ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) S'oossay Yaafeeta biittaa aasso. Yaafeeta zaratuu Seema zaratuwaa giddon de'ino; Kanaane Yaafeeta ayiliyaa gido» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Xoossi Yaafeete biitta aasso! Yaafeete zereththati Seeme zereththatara detto! Kanaaney Yaafeete aylle gido!» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጾሲ ያፌቴ ቢታ ኣሶ! ያፌቴ ዜሬቲ ሴሜ ዜሬታራ ዴቶ! ካናኔይ ያፌቴ ኣይሌ ጊዶ!» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ፆሳይ ያፈታ ቢታ አሶ። ያፈታ ሼሻይ ሴማ ሼሻራ ዎላ ደኦና፤ ካናነይ ያፈታ አይለ ግዶ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Xoossay Yaafeta biitta aasso. Yaafeta sheeshay Seema sheeshara wolla de7onna; Kanaaney Yaafeta aylle gido” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር (ኤሎሂም) የያፌትን ግዛት ያስፋ፤ ያፌት በሴም ድንኳኖች ይኑር፤ ከነዓንም የእርሱ ባሪያ ይሁን” አለ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር የያፌትን ምድር ያስፋ! የያፌት ዘሮች ከሴም ዘሮች ጋር አብረው ይኑሩ! ከነዓን የያፌት አገልጋይ ይሁን።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ንያፌት የስፍሕ፤ ኣብ ድንኳናት ሴምውን ይንበር፤ ከነዓን ድማ ባርያኡ ይኹን” በለ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣምላክ ያፌት የስፍሕ። ኣብ ድንኳውንቲ ሴም ከኣ ይንበር። ከንኣን ድማ ባርይኡ ይኹን።