Genesis 9:25 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንሱ ድማ፡ ከነኣን ርጉም እያ! ንኣሕዋቱ ኣገልጋሊ ኣገልገልቲ ክኸውን ኣለዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ኖኅም እን​ዲህ አለ፥ “ከነ​ዓን ርጉም ይሁን፤ ለወ​ን​ድ​ሞ​ቹም የባ​ሪ​ያ​ዎች ባሪያ ይሁን።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እንዲህም አለ። ከነዓን ርጉም ይሁን፤ ለወንድሞቹም የባሪያዎች ባሪያ ይሁን።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እንዲህም አለ፦ “ከነዓን የተረገመ ይሁን! ለወንድሞቹም የባርያዎች ባርያ ይሁን።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አ፥ “ካናነ ሸቀቴዳዋ ግዶ! እ ባረ እሻቶ ዉርሰ አይልያ ግዶ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Aa, «Kanaane shek'etteeddawaa gido! I bare ishatoo wurssetsa ayiliyaa gido» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Kanaaney qanggettidaaz gido! Izi ba ishata aylletas aylle gido!» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ካናኔይ ቃንጌቲዳዝ ጊዶ! ኢዚ ባ ኢሻታ ኣይሌታስ ኣይሌ ጊዶ!» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኖሄይ እያኮ፥ “ካናነይ ባደትዳባ ግዶ! እ ባ እሻታስ ዉርሰ አይለ ግዶ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Nohey iyako, “Kanaaney baadetidaba gido! I ba ishatas wursetha aylle gido” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እንዲህም አለ፤ “ከነዓን የተረገመ ይሁን፤ ለወንድሞቹም፣ የባሪያ ባሪያ ይሁን።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እንዲህም አለ፤ “ከነዓን የተረገመ ይሁን! ለወንድሞቹ የአገልጋዮች አገልጋይ ይሁን፤ እንደገናም እንዲህ አለ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ከነዓን ርጉም ይኹን። ነሕዋቱውን ባርያ ይኹን” በለ።
Amharic Tigrinya 2011 በለ ኽኣ ከንኣን ርጉም፡ ነሕዋቱ ባርያ ባሮት ይኹን።