Genesis 9:23 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሴምን ያፌትን ክዳን ወሲዶም ኣብ ክልቲኡ ኣብራኾም ኣንቢሮም ንድሕሪት ተመሊሶም ዕርቃን ኣቦኦም ሸፈኑ። ገጾም ድማ ንድሕሪት ተመሊሶም ዕርቃን ኣቦኦም ኣይረኣዩን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሴምና ያፌትም ልብስ ወስደው በጫንቃቸው ላይ አደረጉ፤ የኋሊትም ሄደው የአባታቸውን ዕራቁትነት አለበሱ፤ ፊታቸውም ወደ ኋላ ነበር፤ የአባታቸውንም ዕራቁትነት አላዩም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሴምና ያፌትም ሸማ ወስደው በጫንቃቸው ላይ አደረጉ፥ የኋሊትም ሄደው የአባታቸውን ዕራቁትነት አለበሱ፤ ፊታቸውም ወደ ኋላ ነበረ፥ የአባታቸውንም ዕራቁትነት አላዩም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሴምና ያፌትም ልብስ በትከሻቸው ላይ አደረጉ፥ የኋሊትም ሄደው የአባታቸውን ዕራቁትነት አለበሱ፤ ፊታቸውም ወደ ኋላ ነበረ፥ የአባታቸውንም ዕራቁትነት አላዩም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ሴምነ ያፌት አፍላ እቱዋ አኪደ፥ ላአቱካ ባረንቱ ሀሽያና ሀሽያና ጋ ኦይቂደ፥ ጉየጉን ሀመት ገሊደ፥ ባረንቱ አዉዋ ካሉዋ ካሜድኖ፤ ኡንቱንቱ ባረንቱ አዉዋ ካሉዋ በኤና ማላ ባረንቱ ዴሙዋ ዎራ ዛሬድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin Seeminne Yaafeeti afilaa ittuwaa akkiide, laa"attukka barenttu hashiyaana hashiyaana gatsi oyk'k'iide, guyyegutsaan hametti geliide, barenttu aawuwaa kalluwaa kammeeddino; unttunttu barenttu aawuwaa kalluwaa be'enna mala barenttu deemuwaa wora zaareeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin Seemeynne Yaafeetey may7o ekkidi nam7ayka ba hashe hashe bolla gaththi oykkidi gundiguth hemetti gelidi ba aawa kalloteth kammida; istti ba aawaa kalloteth be7ontta mala ba ayfeso guye zaarida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ሴሜይኔ ያፌቴይ ማይኦ ኤኪዲ ናምኣይካ ባ ሃሼ ሃሼ ቦላ ጋ ኦይኪዲ ጉንዲጉ ሄሜቲ ጌሊዲ ባ ኣዋ ካሎቴ ካሚዳ፤ ኢስቲ ባ ኣዋ ካሎቴ ቤኦንታ ማላ ባ ኣይፌሶ ጉዬ ዛሪዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ሴምነ ያፈት አፍላ ኤክድ፥ ናምአይካ ባንታ ሀሽያራ ሀሽያራ ጋ ኦይክድ፥ ጉየ ጉ ሄመት ገልድ፥ ባንታ አዋ ካሉዋ ካምዶሶና። ኤንቲ ባንታ አዋ ካሉዋ በኦና መላ ባንታ አይፍያ ሀራሶ ዛርዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin Seeminne Yaafeti afila ekidi, nam7ayka banta hashiyara hashiyara gathi oykidi, guye guthu hemeti gelidi, banta aawa kalluwa kammidosona. Enti banta aawa kalluwa be7oona mela banta ayfiya haraso zaaridosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሴምና ያፌት ግን ልብስ ወስደው በጫንቃቸው ላይ አደረጉና የአባታቸውን ዕርቃነ ሥጋ እንዳያዩ ፊታቸውን አዙረው የኋሊት በመሄድ የአባታቸውን ዕርቃነ ሥጋ ሸፈኑ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሴምና ያፌትም ልብስ በስተኋላቸው፥ በትከሻቸው ያዙ፤ ወደ ድንኳኑም የኋሊት ሄዱና የአባታቸውን ራቊትነት እንዳያዩ ፊታቸውን አዙረው ራቊትነቱን ሸፈኑ፤ የአባታቸውንም ራቊትነት ኣላዩም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሴምን ያፌትን ግና፥ ክዳን ወሲዶም ኣብ ማእገሮም ገይሮም ናይ ኣቦኣቶም ዕርቃን ከይሪኡ ገፆም ኣዚሮም ዕርቃን ኣቦኣቶም ከደኑ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሴምን ያፌትን ድማ ክዳን ወሲዶም ኣብ መንኩቦም ገይሮም እናኣድሓርሓሩ፡ ሕፍረት ኣቦኦም ከደኑ። ገጾም ንድሕሪት ገይሮም፡ ንሕፍረት ኣቦኦም ኣይረኣዩን። |