Genesis 9:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ ኵሎም እንስሳታት ምድርን ኣብ ኵለን ኣዕዋፍ ሰማይን ኣብ ልዕሊ ዅሎም ኣብ ምድርን ዝንቀሳቐሱ ዅሎም ዓሳታት ባሕርን ፍርሃትኩም ኪኸውን እዩ። ኣብ ኢድካ ተዋሂቦም ኣለዉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አስ​ፈ​ሪ​ነ​ታ​ች​ሁና አስ​ደ​ን​ጋ​ጭ​ነ​ታ​ችሁ በም​ድር አራ​ዊት፥ በሰ​ማይ ወፎች፥ በም​ድር ላይ በሚ​ን​ቀ​ሳ​ቀ​ሱ​ትም፥ በባ​ሕር ዓሦ​ችም ሁሉ ላይ ይሁን፤ እነ​ር​ሱ​ንም በእ​ጃ​ችሁ ሰጠ​ኋ​ችሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አስፈሪነታችሁና አስደንጋጭነታችሁ በምድር አራዊት፥ በሰማይም ወፎች፥ በምድር ላይ በሚንቀሳቀሱትም፥ በባሕር ዓሦችም ሁሉ ላይ ይሁን፤ እነርሱም በእጃችሁ ተሰጥተዋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እንስሶች፥ ወፎች፥ በደረታቸው እየተሳቡ የሚንቀሳቀሱ ፍጥረቶችና ዓሣዎች ሁሉ እናንተን በመፍራትና በመደንገጥ ይኑሩ፤ ሁሉም በሥልጣናችሁ ሥር ይሁኑ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሳኣ ዶአቱ ኡባይ፥ ሳሉዋ ካፋቱ ኡባይ፥ ጋድያን ዎጽ ቃጽያባ ኡባይነ አባን ደእያ ሞለቱ ኡባይ ህንተንቶ ያይኖነ ዳጋምኖ። ኡንቱንቱ ህንተንቶ አደ እመቴድኖ፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Sa'aa do'atuu ubbay, saluwaa kafatuu ubbay, gadiyaan wos's'i k'aas's'iyaabaa ubbaynne abban de'iyaa moletuu ubbay hinttenttoo yayyinonne dagammino. Unttunttu hinttenttoo aad'd'iide imetteeddino;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Biitta do7ati, kafoti, biittan woxxi qaaxxiza miishshatinne abba giddon diza moleti wuri inttes yayettonne dagammetto; istti intte shenen detto.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቢታ ዶኣቲ፥ ካፎቲ፥ ቢታን ዎጺ ቃጺዛ ሚሻቲኔ ኣባ ጊዶን ዲዛ ሞሌቲ ዉሪ ኢንቴስ ያዬቶኔ ዳጋሜቶ፤ ኢስቲ ኢንቴ ሼኔን ዴቶ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሳኣ ዶአት፥ ሳሎ ካፎት፥ ቢታን ዎፅ ቃፅያባይነ አባን ደእያ ሞሎት ኡባይ ህንተዉ ያሻንነ ዳጋማን ደኦ። ኤንቲ ህንተዉ ሃረቶ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Sa7aa do7ati, salo kafoti, biittan woxi qaaxiyabaynne abban de7iya moloti ubbay hintew yashshaninne dagaman de7o. Enti hintew haareto.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አስፈሪነታችሁና አስደንጋጭነታችሁ በዱር አራዊት፣ በሰማይ አዕዋፍ፣ በደረት በሚሳቡ ተንቀሳቃሽ ፍጡሮችና በባሕር ዓሦች ሁሉ ላይ ይሁን፤ በእጃችሁ ተሰጥተዋል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እንስሶች፥ ወፎች፥ በደረታቸው እየተሳቡ የሚንቀሳቀሱ ፍጥረቶችና ዓሣዎች ሁሉ እናንተን በመፍራትና በመደንገጥ ይኑሩ፤ ሁሉም በሥልጣናችሁ ሥር ይሁኑ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኵሎም ኣራዊት ምድርን ኣዕዋፍ ሰማይን ንኣኻትኩም ይፍርሑን ይደንግፁን፤ ኵሎም ኣብ ምድሪ ለመም ዝብሉን፥ ኵሎም ዓሳታት ባሕርን ክግዝኡኹም ሂበኩም ኣለኹ።
Amharic Tigrinya 2011 ኩሉ ኣራዊት ምድርን ኣዕዋፍ ሰማይን ብኣኻትኩም ይፍራህን ይሰምብድን ፡ ምስቲ ኣብ ምድሪ ለመም ዚብል ኩሉን ዓሳታት ባሕሪ ኹሉን ኣብ ኢድኩም ተወህበ።