Genesis 9:11 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ምሳኻትኩም ኪዳነይ ከጽንዕ እየ። ኵሉ ስጋ ድማ ደጊም ብማይ ማይ ኣይሂ ኣይኪጠፍእን እዩ። ድሕሪ ደጊም ድማ ንምድሪ ዘጥፍእ ማይ ኣይሂ ኣይክህሉን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ቃል ኪዳ​ኔ​ንም ከእ​ና​ንተ ጋር አጸ​ና​ለሁ፤ ሥጋ ያለ​ውም ሁሉ ዳግ​መኛ በጥ​ፋት ውኃ አይ​ጠ​ፋም፤ ምድ​ር​ንም ለማ​ጥ​ፋት ዳግ​መኛ የጥ​ፋት ውኃ አይ​ሆ​ንም።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ቃል ኪዳኔንም ለእናንተ አቆማለሁ፤ ሥጋ ያለውም ሁሉ ዳግመኛ በጥፋት ውኃ አይጠፋም፤ ምድርንም ለማጥፋት ዳግመኛ የጥፋት ውኃ አይሆንም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ቃል ኪዳኔንም ለእናንተ እመሰርታለሁ፥ ሕያው ፍጥረት ሁሉ ዳግመኛ በጥፋት ውኃ አይጠፉም፥ ምድርንም ለማጥፋት ዳግመኛ የጥፋት ውኃ አይመጣም።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ታን ህንተናና ታ ጫቁዋ ጫቀታይ፤ ሀዋፐ ስንን ሸምፑ ደእያባይ ኡባይ ባሻ ሃን ኡባካ ባየና፤ ሀ ሳኣ ባይዝያ ሃይ ሀዋፐ ስንን ኡባካ ደኤና” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Taani hinttenana ta c'aak'k'uwaa c'aak'k'etay; hawaappe sintsan shemppuu de'iyaabay ubbay bashshaa haatsaan ubbakka bayenna; ha sa'aa bayzziyaa haatsay hawaappe sintsan ubbakka de'enna» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Tani inttenara caaqettadis; hayssafe sinththan paxa dizay wuri dhayssiza haaththan mulekka dhayenna; ha biittaa dhayssiza haaththi hayssafe guye mulekka deenna» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ታኒ ኢንቴናራ ጫቄታዲስ፤ ሃይሳፌ ሲንን ፓጻ ዲዛይ ዉሪ ይሲዛ ሃን ሙሌካ ዬና፤ ሃ ቢታ ይሲዛ ሃ ሃይሳፌ ጉዬ ሙሌካ ዴና» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታኒ ህንተራ ጫቅዳይሳ መላ ህዛፐ ደኦይ ደእያ መተት ዮ ሃን ዮኮና፤ ሀ ሳኣካ ዛር ዮ ሃ ይሰና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Taani hintera caaqidaysa mela hizape de7oy de7iya medhetethati dhayo haathan dhayokona; ha sa7aaka zaari dhayo haathi dhaysena” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከእንግዲህ ሕይወት ያለው ፍጡር ሁሉ በጥፋት ውሃ እንደማይጠፋ፣ ዳግመኛም ምድርን የሚያጠፋ ውሃ ከቶ እንደማይመጣ ከእናንተ ጋር ኪዳን እገባለሁ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በዚህም በገባሁላችሁ ቃል ኪዳን መሠረት፥ ከእንግዲህ ወዲህ ሕያዋን ፍጥረቶች ሁሉ በጥፋት ውሃ ከቶ አይደመሰሱም፤ ምድርም ዳግመኛ በጥፋት ውሃ አትጠፋም።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ድሕሪ ደጊም ዅሉ ህይወት ዘለዎ ብማይ ጥፍኣት ኣይጠፍእን እዩ። ንምድሪ ዘጥፍእ ማይ ጥፍኣት ድማ መሊሱ ኣይመፅእን እዩ። እንሆ ኺዳነይ ምሳኻትኩም አቕውም ኣለኹ።”
Amharic Tigrinya 2011 ኪዳነይ ከኣ ምሳኻትኩም ኣቐውም ኣሎኹ፡ ድሕሪ ደጊም ስጋ ዘበለ ኹሉ ብማይ ኣይሂ ኣይጠፍእን፡ ንምድሪ ዝጥፍእ ማይ ኣይሂ ድማ መሊሱ ኣይኸውንን።