Genesis 8:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ማያት ክሳዕ ዓስራይ ወርሒ እናነከየ፡ ኣብ ዓስራይ ወርሒ፡ ኣብታ ቀዳመይቲ መዓልቲ እታ ወርሒ፡ ጫፋት ኣኽራን ተራእየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ውኃውም እስከ ዐሥረኛው ወር ድረስ ይጐድል ነበር፤ በዐሥራ አንደኛው ወር ከወሩም በመጀመሪያው ቀን የተራሮቹ ራሶች ተገለጡ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ውኃውም እስከ አሥረኛው ወር ድረስ ይጎድል ነበር፤ በአሥረኛው ወር ከወሩም በመጀመሪያው ቀን የተራሮቹ ራሶች ተገለጡ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ውኃውም እስከ አሥረኛው ወር ድረስ ይጎድል ነበረ፤ በአሥረኛው ወር ከወሩም በመጀመሪያው ቀን የተራሮቹ ጫፎች ተገለጡ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሃይ ታማን አግናይ ጋካናዉ ዎ ዎ ቤዳ፤ ታማን አግናዉ ኮይሮ ጋላስ ደረቱ ጼራይ ቤቴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Haatsay tammantsa aginay gakkanaw wod'd'i wod'd'i beedda; tammantsa aginaw koyro gallassi deretoo s'eeray beetteedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Haaththay tammanththo agina gakkanaaska wodhdhi wodhdhi bides; tammanththo aginan koyro gallas zumatas hu7ey beettides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃይ ታማን ኣጊና ጋካናስካ ዎ ዎ ቢዴስ፤ ታማን ኣጊናን ኮይሮ ጋላስ ዙማታስ ሁኤይ ቤቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሃይ ታማን አጌና ጋካናዉ ዎ ዎ ብስ። ታማን አጌናስ ኮይሮ ጋላስ ዙማታ ፄራት በንትዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Haathay tammantha ageena gakanaw wodhi wodhi bis. Tammantho ageenas koyro gallas zumata xeerati bentidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ውሃው እስከ ዐሥረኛው ወር ድረስ እየቀነሰ መጣ፤ በዐሥረኛው ወር፣ በመጀመሪያው ቀን የተራሮቹ ጫፎች ታዩ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ውሃው እስከ ዐሥረኛው ወር ድረስ ቀስ በቀስ እየጐደለ ሄደ፤ በዐሥረኛው ወር መጀመሪያው ቀን የተራሮቹ ጫፎች ታዩ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ማይ ከዓ ኽሳዕ ዓስረይቲ ወርሒ እናጐደለ ኸደ። በታ ቐዳመይቲ መዓልቲ ናይታ ዓስረይቲ ወርሒ ኸዓ ጫፋት እቶም እምባታት ተርኣዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ማይ ከኣ ክሳዕ ዓሰረይቲ ወርሒ እናጎደለ ኸደ። ኣብ ዓስረይቲ ወርሒ፡ ካብታ ወርሒ ድማ በታ ቐዳመይቲ መዓልቲ፡ ርእሲ እቲ ኣኽራን ተራእየ። |