Genesis 8:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እታ ታቦት ኣብ ሻብዓይ ወርሒ፡ ኣብ መበል ዓሰርተው ሾብዓተ መዓልቲ፡ ኣብ ኣኽራን ኣራራት ዓረፈት። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | መርከቢቱም በሰባተኛው ወር ከወሩም በሃያ ሰባተኛው ቀን በአራራት ተራሮች ላይ ተቀመጠች። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | መርከቢቱም በሰባተኛው ወር ከወሩም በአሥራ ሰባተኛው ቀን በአራራት ተራሮች ላይ ተቀመጠች። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | መርከቢቱም በሰባተኛው ወር፥ ከወሩም በዓሥራ ሰባተኛው ቀን በአራራት ተራሮች በአንደኛው ጫፍ ላይ ዐረፈች። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሃይ ዎና ማርካቢ ላፑን አግናን፥ ታማነ ላፑን ጋላሳን አራራተ ግያ ደረቱዋ ቦላ ኡቴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Haatsay wod'd'ina markkabii laappuntsa aginaan, tammanne laappuntsa gallassan Araaraate giyaa deretuwaa bolla utteedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Haaththay wodhdhiin markabezi laappunththa aginan tammanne laappunththa gallassan Araraate geetettiza zuma bolla shempides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃይ ዎን ማርካቤዚ ላፑን ኣጊናን ታማኔ ላፑን ጋላሳን ኣራራቴ ጌቴቲዛ ዙማ ቦላ ሼምፒዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሃይ ዎን ላፑን አጌናን፥ ታማነ ላፑን ጋላሳን ማርካበይ አራራተ ዙማታ ቦላ ኡትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Haathay wodhin laapuntha ageenan, tammanne laapuntha gallasan markabey Araraate zumata bolla uttis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በሰባተኛው ወር፣ በዐሥራ ሰባተኛው ቀን መርከቧ በአራራት ተራሮች ላይ ዐረፈች። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በሰባተኛው ወር፥ በዐሥራ ሰባተኛው ቀን መርከቡ “አራራት” ከተባሉት ተራራዎች በአንደኛው ጫፍ ላይ ዐረፈ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብ መበል ዓሰርተ ሸውዓተ መዓልቲ ናይታ ሻውዐይቲ ወርሒ፥ እታ መርከብ ኣብ እምባ ኣራራት ዓረፈት። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብሳብዓይቲ ወርሒ፡ ክባታ ወርሒ ድማ ኣብ መበል ዓሰርተው ሾብዓተ መዓልቲ፡ እታ መርከብ ኣብ ኣኽራን ኣራራት ዐረፈት። |