Genesis 8:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ጥዑም ጨና ጨነወ። እግዚኣብሄር ድማ ብልቡ፡ ደጊም ምእንቲ ሰብ ኢለ ንምድሪ ኣይረግማን እየ፤ ከመይሲ ምሕሳብ ልቢ ሰብ ካብ ንእስነቱ ጀሚሩ ሕማቕ እዩ፤ ደጊም ድማ ከምቲ ዝገበርክዎ ንዅሎም ህያዋን ኣይክወቕዖምን እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔር አምላክም መልካሙን መዓዛ አሸተተ፤ እግዚአብሔርም በልቡ አለ፥ “ምድርን ዳግመኛ ስለ ሰዎች ሥራ አልረግምም፤ በሰው ልብ ከታናሽነቱ ጀምሮ ክፋት ሁል ጊዜ ይኖራል፤ ደግሞም ከዚህ ቀደም እንዳደረግሁት ሕያዋንን ሁሉ እንደገና አልመታም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም መልካሙን መዓዛ አሸተተ፤ እግዚአብሔርም በልቡ አለ። ምድርን ዳግመኛ ስለ ሰው አልረግምም፥ የሰው ልብ አሳብ ከታናሽነቱ ጀምሮ ክፉ ነውና፤ ደግሞም ከዚህ ቀድሞ እንዳደረግሁት ሕያዋንን ሁሉ እንደ ገና አልመታም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የመሥዋዕቱም መዓዛ ጌታን ደስ አሰኘው፤ ጌታም በሐሳቡ እንዲህ አለ፥ “ገና ከታናሽነቱ ጊዜ ጀምሮ የሰው ሐሳብ ክፉ ነውና፥ ሰው በሚፈጽመው በደል ምክንያት ከእንግዲህ ወዲህ ምድርን አልረግምም፤ አሁን እንዳደረግሁት ሕይወት ያለውን ፍጥረት ሁሉ ከእንግዲህ ወዲህ ከቶ አላጠፋም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ያትና መና ጎዳይ ያርሹዋ ፔኑዋ ሳዊያዋ ስንጊደ፥ ባረ ዎዛናን ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ናአተፐ ዶምና፥ አሳይ ዎዛናን ቆፕያባይ ኡባይ ኢታ ግዶፐነ፥ ታን አሳ ድራዉ ጋደ ላኤን ኡባካ ሀ ሳኣ ሸቂከ። ቃይ ታን ሀእ ኦዳዋዳን ፓጻ ደእያ መታ ኡባ ላኤን ኡባካ ይስከ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yaatina Med'inaa Goday yarshshuwaa peenuwaa sawiyaawaa singgiide, bare wozanaan hawaadan yaageedda; «Na'atetsaappe doommina, Asay wozanaan k'oppiyaabay ubbay iita gidooppenne, taani asaa diraw gaade laa'entso ubbakka ha sa'aa shek'k'ikke. K'ay taani ha"i ootseeddawaadan pas'a de'iyaa med'etaa ubbaa laa'entso ubbakka d'ayssikke. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Histtiin GODAY yarshoza peeno sawizayssa singidi ba wozinan, «Yelagateththafe doommiin asi wozinan qoppizayssi wuri iita gidikkoka tani asa gishshas gaada nam7anththo mulekka ha biitta qanggike. Qasse tani ha7i ooththida mala paxa diza medheteth ubbaa nam7anththo mulekka dhayssike. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሂስቲን ጎዳይ ያርሾዛ ፔኖ ሳዊዛይሳ ሲንጊዲ ባ ዎዚናን፥ «ዬላጋቴፌ ዶሚን ኣሲ ዎዚናን ቆፒዛይሲ ዉሪ ኢታ ጊዲኮካ ታኒ ኣሳ ጊሻስ ጋዳ ናምኣን ሙሌካ ሃ ቢታ ቃንጊኬ። ቃሴ ታኒ ሃኢ ኦዳ ማላ ፓጻ ዲዛ ሜቴ ኡባ ናምኣን ሙሌካ ይሲኬ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ያትን፥ ጎዳይ ሄ ያርሹዋ ፔኑዋ ስንግድ፥ ባ ዎዛናን ሀይሳዳ ያግስ፤ “ናአተፈ ዶምድ አስ ዎዛናን ቆፕያባ ኡባይ ኢታ ግድኮካ ታኒ አሳ ቆሆ ግሾ ጋዳ ናምአን ሀ ሳኣ ባድከ። ቃስ ታኒ ሀእ ኦዳይሳዳ ደኦይ ደእያ መተ ኡባ ናምአን ይስከ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yaatin, Goday he yarshuwa peenuwa singidi, ba wozanan haysada yaagis; “Na7atethafe doomidi asi wozanan qopiyaba ubbay iita gidikoka taani asa qoho gisho gada nam7antho ha sa7aa baaddike. Qassi taani ha7i oothidaysada de7oy de7iya medhetetha ubbaa nam7antho dhaysike. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔርም (ያህዌ) ደስ የሚያሰኘውን መዐዛ አሸተተ፤ በልቡም እንዲህ አለ፤ “ምንም እንኳ ሰው ገና ከልጅነቱ ጀምሮ ሐሳቡ ወደ ክፋት ያዘነበለ ቢሆንም በእርሱ ምክንያት ሁለተኛ ምድርን አልረግማትም፤ አሁን እንዳደረግሁት ሕያዋን ፍጡራንን ዳግመኛ አላጠፋም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የመሥዋዕቱም መዓዛ እግዚአብሔርን ደስ አሰኘው፤ በሐሳቡም እንዲህ አለ፥ ገና ከሕፃንነቱ ጊዜ ጀምሮ የሰው ሐሳብ ክፉ መሆኑን ስለማውቅ፤ “ሰው በሚፈጽመው በደል ሁሉ ከእንግዲህ ወዲህ ምድርን አልረግምም፤ በአሁኑ ጊዜ እንዳደረግሁት ሕይወት ያለውን ፍጥረት ሁሉ ከእንግዲህ ወዲህ ከቶ አላጠፋም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ድማ ነቲ ጥዑም መዓዛ ኣጫነወ፤ እግዚኣብሄርውን ብልቡ፦ “ሓሳብ ልቢ ወዲ ሰብ ካብ ንእስነቱ ጀሚሩ እኳ ኽፉእ እንተ ኾነ፥ ድሕሪ ደጊም ብሰንኪ በደል ሰብ ንምድሪ ኣይረግማን እየ። ድሕሪ ደጊምውን ከምቲ ዝገበርክዎ፥ ህይወት ንዘለዎ ዅሉ፥ መሊሰ ኣየጥፍኦን እየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ድማ እዚ ጥዑም መኣዛ ኣጨነወ፡ እግዚኣብሄር ከኣ ብልቡ፡ ሕሊና ልቢ ሰብ ካብ ንእስነቱ ጀሚሩ ኽፉእ ኢዩ እሞ፡ ድሕሪ ደጊም ብሰሪ ሰብ ንምድሪ መሊሰ ኣይረግማን። ድሕሪ ደጊምሲ ኣይክወቅዕን ኢየ። |