Genesis 8:17 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ምሳኻትኩም ዘለዉ ዅሎም እንስሳታት፡ ካብ ኵሉ ስጋ፡ ካብ ኣዕዋፍን ካብ ከብትን ካብ ኵሎም ኣብ ምድሪ ዚሰግሩ እንስሳታትን ምሳኹም ኣውጽእዎም። ስለዚ ኣብ ምድሪ ክበዝሑን ክፈርዩን ኣብ ምድሪ ክበዝሑን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከአ​ንተ ጋር ያሉ​ትን አራ​ዊት ሁሉ፥ ሥጋ ያላ​ቸ​ውን ሁሉ፥ ወፎ​ች​ንና እን​ስ​ሶ​ችን ሁሉ፥ በም​ድር ላይ የሚ​ን​ቀ​ሳ​ቀ​ሱ​ት​ንም ሁሉ ከአ​ንተ ጋር አው​ጣ​ቸው፤ በም​ድ​ርም ላይ ብዙ፤ ተባዙ። ምድ​ር​ንም ሙሉ​አት።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከአንተ ጋር ያሉትን አራዊት ሁሉ፥ ሥጋ ያላቸውን ሁሉ፥ ወፎችንና እንስሶችን ሁሉ፥ በምድር ላይ የሚንቀሳቀሱትንም ሁሉ ከአንተ ጋር አውጣቸው፤ በምድር ላይ ይርመስመሱ፥ ይዋለዱ፥ በምድርም ላይ ይብዙ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ተራብተውና ተባዝተው ምድርን ሁሉ እንዲሞሉ ከአንተ ጋር ያሉትን ሕያዋን ፍጥረቶች ሁሉ ወፎችን፥ እንስሶችንና ሌሎችን በምድር ላይ በደረታቸው እየተሳቡ የሚንቀሳቀሱትን ፍጥረቶች ሁሉ ይዘህ ውጣ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ የለቲደ፥ ዳሪደ ጮራና ማላ፥ ሸምፑ ደእያ መታ ኡባፐ ኔናና ደእያዋንታ: ካፎቱዋ፥ መሄቱዋ፥ ዶአቱዋነ ቢታና ጎሸትያ ኡባ ኔናና ከሳ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu yelettiide, dariide c'orana mala, shemppuu de'iyaa med'etaa ubbaappe neenana de'iyaawantta: kafotuwaa, mehetuwaa, do'atuwaanne biittaana gooshettiyaa ubbaa neenana kessa» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Istti yeletti daridi corattana mala shemppora diza medheteththa ubbaafe nenara dizayta, kafota, meheta, do7atanne biittara gooshettizayta ubbaa nenara kessa» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስቲ ዬሌቲ ዳሪዲ ጮራታና ማላ ሼምፖራ ዲዛ ሜቴ ኡባፌ ኔናራ ዲዛይታ፥ ካፎታ፥ ሜሄታ፥ ዶኣታኔ ቢታራ ጎሼቲዛይታ ኡባ ኔናራ ኬሳ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ የለትድ፥ ዳራና መላ ደኦይ ደእያ መተ ኡባፈ ኔራ ደኤይሳታ ካፎታ፥ መሄታ፥ ዶአታነ ቢታራ ጎሸትያ ኡባ ኔራ ከሳ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti yeletidi, darana mela de7oy de7iya medhetetha ubbaafe neera de7eyisata kafota, meheta, do7atanne biittara gooshetiya ubbaa neera kessa” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እንዲዋለዱ፣ እንዲራቡና በምድር ላይ እንዲበዙ፣ ከአንተ ጋር ያሉትን እንስሳትና በምድር ላይ የሚሳቡ ሕያዋን ፍጡራንን ሁሉ ይዘሃቸው ውጣ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ተራብተውና ተባዝተው ምድርን ሁሉ እንዲሞሉ ከአንተ ጋር ያሉትን ሕያዋን ፍጥረቶች ሁሉ ወፎችን፥ እንስሶችንና ሌሎችን በምድር ላይ በደረታቸው እየተሳቡ የሚንቀሳቀሱትን ፍጥረቶች ሁሉ ይዘህ ውጣ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኵሉ ምሳኻ ዘሎ ህይወት ዘለዎ ፍጡር፥ ኣዕዋፍን እንስሳን ኣብ ምድሪ ዝንቀሳቐስ ኵሉ ለመምታን፥ ኣብ ምድሪ ኽባዝሑ ምሳኻ ኣውፅኣዮም፤ ኣብ ምድሪ ድማ ይፋረዩን ይባዝሑን” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ምሳኻ ዘሎ ኹሉ ህያው ካብ ስጋ ዘበለ፡ ኣዕዋፍ እንስሳን ኣብ ምድሪ ለመም ዚብል ለመምታን ኣብ ምድሪ ድማ ይፈረዩን ይብዝሑን።