Genesis 8:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ምሳኻትኩም ዘለዉ ዅሎም እንስሳታት፡ ካብ ኵሉ ስጋ፡ ካብ ኣዕዋፍን ካብ ከብትን ካብ ኵሎም ኣብ ምድሪ ዚሰግሩ እንስሳታትን ምሳኹም ኣውጽእዎም። ስለዚ ኣብ ምድሪ ክበዝሑን ክፈርዩን ኣብ ምድሪ ክበዝሑን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከአንተ ጋር ያሉትን አራዊት ሁሉ፥ ሥጋ ያላቸውን ሁሉ፥ ወፎችንና እንስሶችን ሁሉ፥ በምድር ላይ የሚንቀሳቀሱትንም ሁሉ ከአንተ ጋር አውጣቸው፤ በምድርም ላይ ብዙ፤ ተባዙ። ምድርንም ሙሉአት።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከአንተ ጋር ያሉትን አራዊት ሁሉ፥ ሥጋ ያላቸውን ሁሉ፥ ወፎችንና እንስሶችን ሁሉ፥ በምድር ላይ የሚንቀሳቀሱትንም ሁሉ ከአንተ ጋር አውጣቸው፤ በምድር ላይ ይርመስመሱ፥ ይዋለዱ፥ በምድርም ላይ ይብዙ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ተራብተውና ተባዝተው ምድርን ሁሉ እንዲሞሉ ከአንተ ጋር ያሉትን ሕያዋን ፍጥረቶች ሁሉ ወፎችን፥ እንስሶችንና ሌሎችን በምድር ላይ በደረታቸው እየተሳቡ የሚንቀሳቀሱትን ፍጥረቶች ሁሉ ይዘህ ውጣ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ የለቲደ፥ ዳሪደ ጮራና ማላ፥ ሸምፑ ደእያ መታ ኡባፐ ኔናና ደእያዋንታ: ካፎቱዋ፥ መሄቱዋ፥ ዶአቱዋነ ቢታና ጎሸትያ ኡባ ኔናና ከሳ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu yelettiide, dariide c'orana mala, shemppuu de'iyaa med'etaa ubbaappe neenana de'iyaawantta: kafotuwaa, mehetuwaa, do'atuwaanne biittaana gooshettiyaa ubbaa neenana kessa» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istti yeletti daridi corattana mala shemppora diza medheteththa ubbaafe nenara dizayta, kafota, meheta, do7atanne biittara gooshettizayta ubbaa nenara kessa» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲ ዬሌቲ ዳሪዲ ጮራታና ማላ ሼምፖራ ዲዛ ሜቴ ኡባፌ ኔናራ ዲዛይታ፥ ካፎታ፥ ሜሄታ፥ ዶኣታኔ ቢታራ ጎሼቲዛይታ ኡባ ኔናራ ኬሳ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ የለትድ፥ ዳራና መላ ደኦይ ደእያ መተ ኡባፈ ኔራ ደኤይሳታ ካፎታ፥ መሄታ፥ ዶአታነ ቢታራ ጎሸትያ ኡባ ኔራ ከሳ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti yeletidi, darana mela de7oy de7iya medhetetha ubbaafe neera de7eyisata kafota, meheta, do7atanne biittara gooshetiya ubbaa neera kessa” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እንዲዋለዱ፣ እንዲራቡና በምድር ላይ እንዲበዙ፣ ከአንተ ጋር ያሉትን እንስሳትና በምድር ላይ የሚሳቡ ሕያዋን ፍጡራንን ሁሉ ይዘሃቸው ውጣ።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ተራብተውና ተባዝተው ምድርን ሁሉ እንዲሞሉ ከአንተ ጋር ያሉትን ሕያዋን ፍጥረቶች ሁሉ ወፎችን፥ እንስሶችንና ሌሎችን በምድር ላይ በደረታቸው እየተሳቡ የሚንቀሳቀሱትን ፍጥረቶች ሁሉ ይዘህ ውጣ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኵሉ ምሳኻ ዘሎ ህይወት ዘለዎ ፍጡር፥ ኣዕዋፍን እንስሳን ኣብ ምድሪ ዝንቀሳቐስ ኵሉ ለመምታን፥ ኣብ ምድሪ ኽባዝሑ ምሳኻ ኣውፅኣዮም፤ ኣብ ምድሪ ድማ ይፋረዩን ይባዝሑን” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ምሳኻ ዘሎ ኹሉ ህያው ካብ ስጋ ዘበለ፡ ኣዕዋፍ እንስሳን ኣብ ምድሪ ለመም ዚብል ለመምታን ኣብ ምድሪ ድማ ይፈረዩን ይብዝሑን። |