Genesis 8:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣምላኽ ንኖህን ንዅሎም ህያዋን ፍጡራትን ንዅሎም ኣብታ መርከብ ምስኡ ዝነበሩ ጥሪትን ዘከረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም ኖኅን፥ በመርከብም ከእርሱ ጋር የነበረውን አራዊቱን ሁሉ፥ እንስሳውንም ሁሉ፥ አዕዋፍንም ሁሉ፥ የሚንቀሳቀሰውንም ሁሉ ዐሰበ፤ እግዚአብሔርም በምድር ላይ ነፋስን አመጣ፤ ውኃውም ጐደለ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም ኖኅን፥ በመርከብም ከእርሱ ጋር የነበረውን አራዊቱን ሁሉ፥ እንስሳውንም ሁሉ አሰበ፤ እግዚአብሔርም በምድር ላይ ነፋስን አሳለፈ፥ ውኃውም ጎደለ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እግዚአብሔር ኖኅንና ከእርሱ ጋር በመርከቡ ውስጥ የነበሩትን አራዊትና እንስሶች ሁሉ አሰበ። ነፋስ በምድር ላይ እንዲነፍስ አደረገ፥ ውኃውም ጎደለ፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ጾሳይ ኖሀ፥ አናና ማርካብያ ግዶን ደእያ ዶኣ ኡባነ መህያ ኡባ ቆፔዳ፤ ሳኣ ቦላን ጫርኩዋ ጫርክሴዳ፤ ሄ ሃይ ዎ ዎ ቤዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin S'oossay Noha, aanana markkabiyaa giddon de'iyaa do'aa ubbaanne mehiyaa ubbaa k'oppeedda; sa'aa bollan c'arkkuwaa c'arkkisseedda; he haatsay wod'd'i wod'd'i beedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin Xoossi Nohe, izara markabeza giddon diza do7anne mehe ubbaa qoppidi biitta bollan carko carkissiin haaththay wodhdhi wodhdhi bides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ጾሲ ኖሄ፥ ኢዛራ ማርካቤዛ ጊዶን ዲዛ ዶኣኔ ሜሄ ኡባ ቆፒዲ ቢታ ቦላን ጫርኮ ጫርኪሲን ሃይ ዎ ዎ ቢዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ፆሳይ ኖሄ፥ እያራ ማርካብያ ግዶን ደእያ ዶአ ኡባነ መሄ ኡባ ቆፕድ ሳአ ቦላ ጫርኮ ጫርክስን ሄ ሃይ ዎ ዎ ብስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin Xoossay Nohe, iyara markabiya giddon de7iya do7a ubbaanne mehe ubbaa qopidi sa7a bolla carko carkisin he haathay wodhi wodhi bis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር (ኤሎሂም) ኖኅንና በመርከቧ ውስጥ ከእርሱ ጋር የነበሩትን የዱርና የቤት እንስሳት ሁሉ ዐሰበ፤ በምድር ላይ ነፋስ እንዲነፍስ አደረገ፤ ውሃውም ጐደለ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር ኖኅንና ከእርሱ ጋር በመርከቡ ውስጥ የነበሩትን አራዊትና እንስሶች ሁሉ አሰበ፤ ነፋስ በምድር ላይ እንዲነፍስ አደረገ፤ ውሃውም መጒደል ጀመረ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ንኖህን ነቶም ምስኡ ኣብ መርከብ ዝነበሩ ዅሎም ኣራዊትን ኵሎም እንስሳን ዘከረ። እግዚኣብሄር ኣብ ምድሪ ንፋስ ኣንፈሰ፤ እቲ ማይ ከዓ ጐደለ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣምላኽ ከኣ ንኖህ ነቶም ምስኡ ኣብ መርከብ ዝነበሩ ኹሎም ኣራዊትን ኩላ እስንሳን ዘከረ። ኣምላኽ ድማ ኣብ ምድሪ ንፋስ ኣንፈሰ፡ እቲ ማይ ከኣ ጎደለ። |