Genesis 8:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣምላኽ ንኖህን ንዅሎም ህያዋን ፍጡራትን ንዅሎም ኣብታ መርከብ ምስኡ ዝነበሩ ጥሪትን ዘከረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ኖኅን፥ በመ​ር​ከ​ብም ከእ​ርሱ ጋር የነ​በ​ረ​ውን አራ​ዊ​ቱን ሁሉ፥ እን​ስ​ሳ​ው​ንም ሁሉ፥ አዕ​ዋ​ፍ​ንም ሁሉ፥ የሚ​ን​ቀ​ሳ​ቀ​ሰ​ው​ንም ሁሉ ዐሰበ፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም በም​ድር ላይ ነፋ​ስን አመጣ፤ ውኃ​ውም ጐደለ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔርም ኖኅን፥ በመርከብም ከእርሱ ጋር የነበረውን አራዊቱን ሁሉ፥ እንስሳውንም ሁሉ አሰበ፤ እግዚአብሔርም በምድር ላይ ነፋስን አሳለፈ፥ ውኃውም ጎደለ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እግዚአብሔር ኖኅንና ከእርሱ ጋር በመርከቡ ውስጥ የነበሩትን አራዊትና እንስሶች ሁሉ አሰበ። ነፋስ በምድር ላይ እንዲነፍስ አደረገ፥ ውኃውም ጎደለ፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን ጾሳይ ኖሀ፥ አናና ማርካብያ ግዶን ደእያ ዶኣ ኡባነ መህያ ኡባ ቆፔዳ፤ ሳኣ ቦላን ጫርኩዋ ጫርክሴዳ፤ ሄ ሃይ ዎ ዎ ቤዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin S'oossay Noha, aanana markkabiyaa giddon de'iyaa do'aa ubbaanne mehiyaa ubbaa k'oppeedda; sa'aa bollan c'arkkuwaa c'arkkisseedda; he haatsay wod'd'i wod'd'i beedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gido attiin Xoossi Nohe, izara markabeza giddon diza do7anne mehe ubbaa qoppidi biitta bollan carko carkissiin haaththay wodhdhi wodhdhi bides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዶ ኣቲን ጾሲ ኖሄ፥ ኢዛራ ማርካቤዛ ጊዶን ዲዛ ዶኣኔ ሜሄ ኡባ ቆፒዲ ቢታ ቦላን ጫርኮ ጫርኪሲን ሃይ ዎ ዎ ቢዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን ፆሳይ ኖሄ፥ እያራ ማርካብያ ግዶን ደእያ ዶአ ኡባነ መሄ ኡባ ቆፕድ ሳአ ቦላ ጫርኮ ጫርክስን ሄ ሃይ ዎ ዎ ብስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin Xoossay Nohe, iyara markabiya giddon de7iya do7a ubbaanne mehe ubbaa qopidi sa7a bolla carko carkisin he haathay wodhi wodhi bis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር (ኤሎሂም) ኖኅንና በመርከቧ ውስጥ ከእርሱ ጋር የነበሩትን የዱርና የቤት እንስሳት ሁሉ ዐሰበ፤ በምድር ላይ ነፋስ እንዲነፍስ አደረገ፤ ውሃውም ጐደለ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር ኖኅንና ከእርሱ ጋር በመርከቡ ውስጥ የነበሩትን አራዊትና እንስሶች ሁሉ አሰበ፤ ነፋስ በምድር ላይ እንዲነፍስ አደረገ፤ ውሃውም መጒደል ጀመረ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ንኖህን ነቶም ምስኡ ኣብ መርከብ ዝነበሩ ዅሎም ኣራዊትን ኵሎም እንስሳን ዘከረ። እግዚኣብሄር ኣብ ምድሪ ንፋስ ኣንፈሰ፤ እቲ ማይ ከዓ ጐደለ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣምላኽ ከኣ ንኖህ ነቶም ምስኡ ኣብ መርከብ ዝነበሩ ኹሎም ኣራዊትን ኩላ እስንሳን ዘከረ። ኣምላኽ ድማ ኣብ ምድሪ ንፋስ ኣንፈሰ፡ እቲ ማይ ከኣ ጎደለ።