Genesis 7:23 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ምድሪ ዝነበሩ ዅሎም ህያዋን ፍጡራት፡ ሰባት፡ ከብትን ረሳሕ እንስሳታትን ኣዕዋፍ ሰማይን ጠፍኡ። ካብ ምድሪ ድማ ተደምሰሱ፡ ኖህን እቶም ኣብ መርከብ ምስኡ ዝነበሩን ጥራይ ተረፉ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በምድር ላይ የነበረውም ሁሉ ከሰው ጀምሮ እስከ እንስሳ፥ እስከሚርመሰመሰውም ሁሉ ድረስ፥ እስከ ሰማይ ወፍም ድረስ ተደመሰሰ፤ ከምድርም ተደመሰሱ። ኖኅም አብረውት በመርከብ ከነበሩት ጋር ብቻውን ቀረ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በምድር ላይ የነበረውም ሁሉ ከሰው ጀምሮ እስከ እንስሳ ድረስ፥ እስከሚርመሰመሰውም ሁሉ ድረስ፥ እስከ ሰማይ ወፍ ድረስ ተደመሰሰ፤ ከምድርም ተደመሰሱ። ኖኅም አብረውት በመርከብ ከነበሩት ጋር ብቻውን ቀረ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እግዚአብሔር በምድር ላይ ያለውን ሕያው ፍጥረት ሁሉ፥ ሰዎችንም፥ እንስሶችንም፥ ወፎችንም፥ በደረታቸው እየተሳቡ የሚንቀሳቀሱ ፍጥረቶች ሳይቀሩ ሁሉንም አጠፋ። ከሞት የተረፉት ኖኅና ከእርሱ ጋር በመርከቡ ውስጥ የነበሩት ብቻ ነበሩ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀ ሳኣን ፓጻ ደእያባይ ኡባይ: አሳይ፥ መሂነ ዶአይ፥ ቢታና ጎሸትያ መታቱነ ሳሉዋ ካፎቱ ኡባይካ ሳኣፐ ዬድኖ። ኖሄ ጻላላይነ አናና ማርካብያ ግዶን ደእያዋንቱ አቴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ha sa'aan pas'a de'iyaabay ubbay: asay, mehiinne do'ay, biittaana gooshettiyaa med'etatuunne saluwaa kafotuu ubbaykka sa'aappe d'ayeeddino. Nohe s'alalaynne aanana markkabiyaa giddon de'iyaawanttu atteeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ha biittan paxa dizay wuri asi, meheynne do7ay, biittara gooshettiza medheteththinne salo kafoti wurikka biittafe pitetti dhayiin Noheynne izara markabe giddon dizayti xalla attida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃ ቢታን ፓጻ ዲዛይ ዉሪ ኣሲ፥ ሜሄይኔ ዶኣይ፥ ቢታራ ጎሼቲዛ ሜቴኔ ሳሎ ካፎቲ ዉሪካ ቢታፌ ፒቴቲ ዪን ኖሄይኔ ኢዛራ ማርካቤ ጊዶን ዲዛይቲ ጻላ ኣቲዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሳአ ቦላ ደኦይ ደእያ ኡባይ፥ አሳይ፥ መሄይ፥ ዶአይነ ሳሎ ካፎት ኡባይካ ሳአፐ ቁሸትዶሶና። ኖሄይነ እያራ ማርካብያ ግዶን ደኤይሳታ ፃላል አትዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Sa7a bolla de7oy de7iya ubbay, asay, mehey, do7aynne salo kafoti ubbay sa7ape qushetidosona. Noheynne iyara markabiya giddon de7eyisata xalaali attidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሕይወት ያላቸው ፍጡራን ሁሉ ከምድር ገጽ ጠፉ፤ ሰዎችና እንስሳት በምድር ላይ የሚሳቡ ፍጡራንና የሰማይ ወፎች ከምድር ላይ ጠፉ፤ ኖኅና ከእርሱ ጋር በመርከቧ ውስጥ የነበሩት ብቻ ተረፉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር በምድር ላይ ያለውን ሕያው ፍጥረት ሁሉ፥ ሰዎችንም፥ እንስሶችንም፥ ወፎችንም፥ በደረታቸው እየተሳቡ የሚንቀሳቀሱ ፍጥረቶች ሳይቀሩ ሁሉንም አጠፋ። ከሞት የተረፉት ኖኅና ከእርሱ ጋር በመርከቡ ውስጥ የነበሩት ብቻ ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኵሉ ኣብ ምድሪ ዝነብር ዝነበረ፥ ህይወት ዘለዎ ተደምሰሰ፤ ሰብን እንስሳን ኣብ ምድሪ ዝንቀሳቐስ ለመምታን ኣዕዋፍ ሰማይን ካብ ምድሪ ጠፍኡ። ኖህ ጥራሕ ምስቶም ምስኡ ኣብ መርከብ ዝነበሩ ተረፈ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብ ልዕሊ ምድሪ ዝነበረ ኹሉ ህያው ጠፍኤ ካብ ሰብ ክሳዕ እንስስን ለመምታን ኣዕዋፍ ሰማይን ካብ ምድሪ ጠፍኡ፡ ኖህ ጥራይ ምስቶም ምስኡ ኣብ መርከብ ዝነበሩ ተረፈ። |