Genesis 7:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ምስ ኖህ፡ ትንፋስ ህይወት ዘለዎ ዅሉ ስጋ፡ ክልተ ብኽልተ ናብ መርከብ ኣተዉ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሥጋ ያላቸው ሕያዋን ሁሉ ሁለት ሁለት እየሆኑ ወደ ኖኅ መርከብ ውስጥ ገቡ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሥጋ ያላቸው ሕያዋን ሁሉ ሁለት ሁለት እየሆኑ ወደ ኖኅ ወደ መርከብ ውስጥ ገቡ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚህ ዓይነት እስትንፋስ ካላቸው ፍጥረቶች ከእያንዳንዱ ዓይነት ሁለት ሁለት እየሆኑ ከኖኅ ጋር ወደ መርከቡ ገቡ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ደኡዋ ሸምፑዋና ደእያዋንቱ ኡባይ ላኡዋ ላኡዋ ግድ፥ ኖሄኮ ዪደ ማርካብያን ገሌድኖ፤ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | de'uwaa shemppuwaanna de'iyaawanttu ubbay laa"uwaa laa"uwaa gidi, Nohekko yiide markkabiyaan geleeddino; |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Shemppora paxa dizayti wuri nam7u nam7u gididi Nohekko markabezan gelida; |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሼምፖራ ፓጻ ዲዛይቲ ዉሪ ናምኡ ናምኡ ጊዲዲ ኖሄኮ ማርካቤዛን ጌሊዳ፤ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሸምፖራ ደኤይሳት ኡባይ ናምአ ናምአ ግድድ ኖሄኮ ማርካብያን ገልዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shempora de7eysati ubbay nam7a nam7a gididi Noheko markabiyan gelidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የሕይወት እስትንፋስ ያለባቸው ፍጡራን በሙሉ ጥንድ ጥንድ እየሆኑ ወደ ኖኅ በመምጣት መርከቧ ውስጥ ገቡ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚህ ዐይነት እስትንፋስ ካላቸው ፍጥረቶች ከእያንዳንዱ ዐይነት ሁለት ሁለት እየሆኑ ከኖኅ ጋር ወደ መርከቡ ገቡ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ህይወት ካብ ዘለዎ ዅሉ ፍጡር፥ ከክልተ ናብ ኖህ ናብታ መርከብ ኣተዉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ህያው ትንፋስ ካብ ዘለዎ ኹሉ ስጋ ከክልተ ናብ ኖህ ናብ መርከብ ኣተው። |