Genesis 7:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ መበል ሽዱሽተ ሚእቲ ዓመት ህይወት ኖህ፡ ኣብ ካልኣይ ወርሒ፡ ማለት ኣብ መበል ዓሰርተው ሾብዓተ መዓልቲ፡ በታ መዓልቲ እቲኣ ኵሉ ፈልፋሊ እቲ ዓብዪ ማይ ኣይሂ ተሰባበረ፡ መስኮት ሰማይ ድማ ተኸፍተ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በኖኅ ዕድሜ በስድስተኛው መቶ ዓመት በሁለተኛው ወር ከወሩም በዐሥራ ሰባተኛው ዕለት፥ በዚያው ቀን የታላቁ ቀላይ ምንጮች ሁሉ ተነደሉ፤ የሰማይ መስኮቶችም ተከፈቱ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በኖኅ ዕድሜ በስድስተኛው መቶ ዓመት በሁለተኛው ወር ከወሩም በአሥራ ሰባተኛው ዕለት፥ በዚያው ቀን የታላቁ ቀላይ ምንጮች ሁሉ ተነደሉ፥ የሰማይም መስኮቶች ተከፈቱ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ኖኅ ስድስት መቶ ዓመት በሆነው፥ በሁለተኛው ወር፥ ከወሩም በዓሥራ ሰባተኛው ቀን ላይ፥ ከምድር በታች ያለው የታላቁ ጥልቅ መፍለቂያዎች ሁሉ በድንገት ተነደሉ፥ የሰማያትም መስኮቶች ተከፈቱ፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኖሄ ኡሱፑን ጼቱ ላይ ደእና፥ ላኤን አግናን፥ ታማነ ላፑን ጋላሳን፥ ሄ ጋላሳን ቢታ ግዶን ደእያ ዎልቃማ ጪማ ፑልቱዋ ኡባይ ቂ አጌዳ፤ ሳሉዋን ደእያ ሃ ፐንገቱካ ዶየት ዎድኖ፤ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Nohe usuppun s'eetu laytsaa de'ina, laa"entsa aginaan, tammanne laappuntsa gallassan, he gallassan biittaa giddon de'iyaa wolk'k'aama c'iimmaa pulttuwaa ubbay d'uuk'k'i aggeeda; saluwaan de'iyaa haatsaa penggetuukka dooyetti wod'd'eeddino; |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Nohes usuppun xeetu layth gidishin nam7anththo aginan tammanne laappunththa gallassan he gallassankka biitta giddon diza gita ciimma pulttoy wuri dhuuqqides; salon diza haaththa maskootetikka doyetti wodhdhida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኖሄስ ኡሱፑን ጼቱ ላይ ጊዲሺን ናምኣን ኣጊናን ታማኔ ላፑን ጋላሳን ሄ ጋላሳንካ ቢታ ጊዶን ዲዛ ጊታ ጪማ ፑልቶይ ዉሪ ቂዴስ፤ ሳሎን ዲዛ ሃ ማስኮቴቲካ ዶዬቲ ዎዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኖሄይ ኡሱፑን ፄቱ ላይ ደእን፥ ናምአን አጌናን፥ ታማነ ላፑን ጋላሳን፥ ቢታ ግዶን ደእያ ግታ ጪሙዋ ፑልቶ ኡባይ ቅ አግስ። ሳሎን ደእያ ሃ ማስኮተት ዶየትዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Nohey usupun xeetu laythi de7in, nam7antho ageenan, tammanne laapuntha gallasan, biitta giddon de7iya gita ciimmuwa pulto ubbay dhuuqi aggis. Salon de7iya haatha maskooteti dooyetidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ኖኅ በተወለደ በ 600 ኛው ዓመት፣ በሁለተኛው ወር፣ ከወሩም በዐሥራ ሰባተኛው ቀን፣ በዚያ ቀን የታላቁ ጥልቅ ምንጮች በሙሉ ተነደሉ፤ የሰማይ መስኮቶችም ተከፈቱ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ኖኅ 600 ዓመት በሆነው ጊዜ፥ በሁለተኛው ወር በዐሥራ ሰባተኛው ቀን ላይ ከምድር በታች ያለው የታላቁ ውሃ ምንጮች ሁሉ በድንገት ተነደሉ፤ በሰማይ ያሉት የውሃ መስኮቶች ሁሉ ተከፈቱ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብ መበል ሽዱሽተ ሚእቲ ዓመት ዕድመ ኖህ፥ ኣብ መበል ዓሰርተ ሸውዓተ መዓልቲ ናይታ ኻልአይቲ ወርሒ፥ በታ መዓልቲ እቲኣ፥ እቲ ኣብ ትሕቲ ምድሪ ዘሎ ዓይኒ ማያት ገንፊሉ ወፀ፤ መሳዅቲ ሰማይ ድማ ተኸፈተ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብ መበል ሽዱሽተ ሚእቲ ዓመቱ ንዕድመ ኖህ፡ ኣብታ ኻልኣይቲ ወርሒ፡ ካብታ ወርሒ ድማ ኣብ መበል ዓሰርተው ሾብዓተ መዓልቲ፡ በታ መዓልቲ እቲኣ ናይቲ ዓበይቲ መዓሙቑ ዓይኒ ማይያት ተቐደ፡ መሳኹቲ ሰማይ ድማ ተኸፍተ። |