Genesis 6:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ወለዶ ኖህ እዚኣቶም እዮም፡ ኖህ ጻድቕን ኣብ ወለዶታቱ ፍጹምን እዩ ነይሩ፡ ኖህ ድማ ምስ ኣምላኽ ይመላለስ ነበረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የኖኅ ትውልድ እንዲህ ነው። ኖኅም በትውልዱ ጻድቅ፥ ፍጹምም ሰው ነበረ፤ ኖኅም እግዚአብሔርን ደስ አሰኘው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የኖኅ ትውልድ እንዲህ ነው። ኖኅም በትውልዱ ጻድቅ ፍጹምም ሰው ነበረ፤ ኖኅ አካሄዱን ከእግዚአብሔር ጋር አደረገ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የኖኅ ትውልድ እንደሚከተለው ነው። ኖኅም ጻድቅ፥ በትውልዱም በደል ያልተገኘበት ሰው ነበረ፥ ኖኅም እግዚአብሔርን ደስ አሰኘው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኖሄ ሀኔዳባይ ሀዋፐ ካሊደ ጻፈቴዳ። ኖሄ ጽሎ አሳ፤ እ ባረ ዎድያን ደኤዳ አሳ ግዶን ሱረ አሳ፤ ኖሄ ጾሳና ሀመቴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Nohe haneeddabay hawaappe kaalliide s'aafetteedda. Nohe s'illo asaa; I bare wodiyaan de'eedda asaa giddon suure asaa; Nohe S'oossanna hametteedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Nohey hanidayssi hayssafe kaallidi xaafettides. Nohey xillo asa; izi ba woden diza asaa giddon suure asa; Nohey Xoossara giiga duus de7ides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኖሄይ ሃኒዳይሲ ሃይሳፌ ካሊዲ ጻፌቲዴስ። ኖሄይ ጺሎ ኣሳ፤ ኢዚ ባ ዎዴን ዲዛ ኣሳ ጊዶን ሱሬ ኣሳ፤ ኖሄይ ጾሳራ ጊጋ ዱስ ዴኢዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኖሄ ታርከይ ሀይሳፈ ካልድ ፃፈትዳይሳ። ኖሄይ ባ ዎደ ደእያ አሳ ግዶፈ ፆሳ ኡፋይስያነ ሱረ አስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Nohe taarkey haysafe kaallidi xaafetidaysa. Nohey ba wode de7iya asa giddofe Xoossaa ufaysiyanne suure asi. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የኖኅ ታሪክ እንደሚከተለው ነው፤ ኖኅ በዘመኑ ከነበሩት ሰዎች ሁሉ ይልቅ ጻድቅና ከበደል የራቀ ሰው ነበር፤ አካሄዱንም ከእግዚአብሔር (ኤሎሂም) ጋር አደረገ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የኖኅ ታሪክ እንደሚከተለው ነው፤ ኖኅ በዘመኑ ምንም በደል የማይሠራና የእግዚአብሔርን መንገድ የሚከተል ደግ ሰው ነበር፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ትውልዲ ኖህ ከምዙይ እዩ፦ ኖህ ብትውልዱ ፃድቕን ቅኑዕን ሰብ ነበረ። ኖህ ኣካይዳኡ ምስ እግዚኣብሄር ገበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ወለዶ ኖህ እዚ ኢዩ፡ ኖህ ኣብቶም ወለዶታት ጸድቕን እንታ ዜብሉን ሰብኣይ ነበረ። ኖህ ምስ ኣምላኽ ተማላለሰ። |