Genesis 6:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ወለዶ ኖህ እዚኣቶም እዮም፡ ኖህ ጻድቕን ኣብ ወለዶታቱ ፍጹምን እዩ ነይሩ፡ ኖህ ድማ ምስ ኣምላኽ ይመላለስ ነበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የኖኅ ትው​ልድ እን​ዲህ ነው። ኖኅም በት​ው​ልዱ ጻድቅ፥ ፍጹ​ምም ሰው ነበረ፤ ኖኅም እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ደስ አሰ​ኘው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የኖኅ ትውልድ እንዲህ ነው። ኖኅም በትውልዱ ጻድቅ ፍጹምም ሰው ነበረ፤ ኖኅ አካሄዱን ከእግዚአብሔር ጋር አደረገ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የኖኅ ትውልድ እንደሚከተለው ነው። ኖኅም ጻድቅ፥ በትውልዱም በደል ያልተገኘበት ሰው ነበረ፥ ኖኅም እግዚአብሔርን ደስ አሰኘው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኖሄ ሀኔዳባይ ሀዋፐ ካሊደ ጻፈቴዳ። ኖሄ ጽሎ አሳ፤ እ ባረ ዎድያን ደኤዳ አሳ ግዶን ሱረ አሳ፤ ኖሄ ጾሳና ሀመቴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Nohe haneeddabay hawaappe kaalliide s'aafetteedda. Nohe s'illo asaa; I bare wodiyaan de'eedda asaa giddon suure asaa; Nohe S'oossanna hametteedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Nohey hanidayssi hayssafe kaallidi xaafettides. Nohey xillo asa; izi ba woden diza asaa giddon suure asa; Nohey Xoossara giiga duus de7ides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኖሄይ ሃኒዳይሲ ሃይሳፌ ካሊዲ ጻፌቲዴስ። ኖሄይ ጺሎ ኣሳ፤ ኢዚ ባ ዎዴን ዲዛ ኣሳ ጊዶን ሱሬ ኣሳ፤ ኖሄይ ጾሳራ ጊጋ ዱስ ዴኢዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኖሄ ታርከይ ሀይሳፈ ካልድ ፃፈትዳይሳ። ኖሄይ ባ ዎደ ደእያ አሳ ግዶፈ ፆሳ ኡፋይስያነ ሱረ አስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Nohe taarkey haysafe kaallidi xaafetidaysa. Nohey ba wode de7iya asa giddofe Xoossaa ufaysiyanne suure asi.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የኖኅ ታሪክ እንደሚከተለው ነው፤ ኖኅ በዘመኑ ከነበሩት ሰዎች ሁሉ ይልቅ ጻድቅና ከበደል የራቀ ሰው ነበር፤ አካሄዱንም ከእግዚአብሔር (ኤሎሂም) ጋር አደረገ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የኖኅ ታሪክ እንደሚከተለው ነው፤ ኖኅ በዘመኑ ምንም በደል የማይሠራና የእግዚአብሔርን መንገድ የሚከተል ደግ ሰው ነበር፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ትውልዲ ኖህ ከምዙይ እዩ፦ ኖህ ብትውልዱ ፃድቕን ቅኑዕን ሰብ ነበረ። ኖህ ኣካይዳኡ ምስ እግዚኣብሄር ገበረ።
Amharic Tigrinya 2011 ወለዶ ኖህ እዚ ኢዩ፡ ኖህ ኣብቶም ወለዶታት ጸድቕን እንታ ዜብሉን ሰብኣይ ነበረ። ኖህ ምስ ኣምላኽ ተማላለሰ።