Genesis 6:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ድማ፡ ነቲ ዝፈጠርክዎ ሰብ ካብ ምድሪ ከጥፍኦ እየ፤ ሰብ ከምኡ’ውን እንስሳ። እቶም ዝንቀሳቐሱ እንስሳታት፡ ከምኡ’ውን ኣዕዋፍ ሰማይ፤ ኣነ ከም ዝገበርኩዎም ይናሳሕ እዩ እሞ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም፥ “የፈጠርሁትን ሰው ከምድር ላይ አጠፋለሁ፤ ከሰው እስከ እንስሳና አራዊት፥ እስከ ተንቀሳቃሽም፥ እስከ ሰማይ ወፍም ድረስ፤ ስለ ፈጠርኋቸው ተጸጽቻለሁና” አለ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም። የፈጠርሁትን ሰው ከምድር ላይ አጠፋለሁ፥ ከሰው እስከ እንስሳ እስከ ተንቀሳቃሽም እስከ ሰማይ ወፍም ድረስ፤ ስለ ፈጠርኋቸው ተጸጽቼአለሁና አለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚህ ምክንያት ጌታ፥ “ከምድር ላይ የፈጠርኩትን ሰው ከምድር ላይ አጠፋለሁ፥ ሰው እና አራዊትን፥ በደረታቸው እየተሳቡ የሚንቀሳቀሱ ፍጥረቶችን እና የሰማይ አእዋፍንም፥ ስለ ፈጠርኳቸው ተጸጽቼአለሁና” አለ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ድራዉ መና ጎዳይ፥ “ታን መዳ አሳ ሀ ሳኣ ቦላፐ ሙለ ይሳና፤ አሳ፥ መህያ፥ ዶኣ፥ ቢታና ጎሸትያ መታቱዋነ ሳሉዋ ካፎቱዋ ይሳና፤ አያዉ ጎፐ፥ ታን ኡንቱንታ መዳዎ ካዮታድ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa diraw Med'inaa Goday, «Taani med'd'eedda asaa ha sa'aa bollappe mule d'ayssana; asaa, mehiyaa, do'aa, biittaana gooshettiyaa med'etatuwaanne saluwaa kafotuwaa d'ayssana; ayaw gooppe, taani unttuntta med'd'eeddawoo kayyottaad» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas GODAY, «Tani medhdhida asaa ha biitta bollafe ubbaa dhayssana; asa, mehe, do7a, biittara gooshettiza medheteththatanne kafota dhayssana; ays giikko tani istta medhdhida gishshas mishettadis» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ጎዳይ፥ «ታኒ ሜዳ ኣሳ ሃ ቢታ ቦላፌ ኡባ ይሳና፤ ኣሳ፥ ሜሄ፥ ዶኣ፥ ቢታራ ጎሼቲዛ ሜቴታኔ ካፎታ ይሳና፤ ኣይስ ጊኮ ታኒ ኢስታ ሜዳ ጊሻስ ሚሼታዲስ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታኒ አሰ አይስ መድና ጋዳ ቂሮታስ። ሄሳ ግሾ፥ ጎዳይ፥ “ታኒ መዳ አሰ፥ መሄ፥ ዶአ፥ ሳአራ ጎሸትያ መተታነ ሳሎ ካፎታ ሳአ ቦላፈ ይሳና” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Taani ase ayis medhadina gada qiirotas. Hessa gisho, Goday, “Taani medhida ase, mehe, do7a, sa7ara gooshetiya medhetethatanne salo kafota sa7a bollafe dhaysana” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህም እግዚአብሔር (ያህዌ) ፣ “የፈጠርሁትን የሰው ዘር ከምድረ ገጽ አጠፋለሁ፤ ከሰው እስከ እንስሳ በምድር ላይ ከሚሳቡ ፍጡራን እስከ ሰማይ ወፎች አጠፋለሁ፤ ስለ ፈጠርኋቸው ተጸጽቻለሁና” አለ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚህ ምክንያት እግዚአብሔር “እነርሱን በመፍጠሬ አዝኛለሁ፤ ስለዚህ እነዚህን የፈጠርኳቸውን ሰዎች፥ እንስሶችን፥ በደረታቸው እየተሳቡ የሚንቀሳቀሱ ፍጥረቶችንና ወፎችንም ጭምር ከምድር ላይ አጠፋለሁ” አለ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር “ነቲ ዝፈጠርክዎ ሰብ፥ ካብ ሰብ ክሳዕ እንስሳ፥ ክሳዕ ለመም ዝብል፥ ክሳዕ ኣዕዋፍ ሰማይ፥ ካብ ገፅ ምድሪ ኸጥፍኦም እየ፤ ስለ ዝፈጠርኩዎም ተናሲሐ እየሞ” በለ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ከኣ፡ ንሰብ ስለ ዝገብርክዎ ታጣዒሰ ኢየ እሞ፡ ንዝፈጠርክዎ ሰብ፡ ካብ ሰብ ክሳብ እንስሳ፡ ክሳዕ ለመምታ፡ ክሳዕ ኣዕዋፍ ሰማይ ድማ ካብ ዝባን ምድሪ ኽድምስሶም ኢየ በለ። |