Genesis 6:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | በቲ ዘመን እቲ ኣብ ምድሪ ግዙፋት ነበሩ። ከምኡ ውን ብድሕሪኡ ደቂ ኣምላኽ ናብ ኣዋልድ ሰብ ምስ ኣተዉ ውሉድ ምስ ወለዱሎም፡ ካብ ጥንቲ ዝነበሩ ጀጋኑ፡ ሰብ ስም ኰኑ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በእነዚያም ወራት ረዓይት በምድር ላይ ነበሩ። ከዚያም በኋላ የእግዚአብሔር ልጆች ወደ ሰው ሴቶች ልጆች በገቡ ጊዜ ልጆችን ወለዱላቸው፤ እነርሱም በዱሮ ዘመን ስማቸውን ያስጠሩ ኀያላን ሰዎች ሆኑ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በእነዚያ ወራት ኔፊሊም በምድር ላይ ነበሩ፤ ደግሞም ከዚያ በኋላ የእግዚአብሔር ልጆች የሰውን ሴቶች ልጆች ባገቡ ጊዜ ልጆችን ወለዱላቸው፤ እነርሱም በዱሮ ዘመን ስማቸው የታወቀ ኃያላን ሆኑ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚያን ዘመን ኔፊሊም በምድር ላይ ነበሩ፥ እና ከዚያም በኋላ የእግዚአብሔር ልጆች የሰውን ሴቶች ልጆች ባገቡ ጊዜ ልጆችን ወለዱላቸው፥ እነርሱም በዱሮ ዘመን፥ ስማቸው የታወቀ፥ ኃያላን ሆኑ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ዎደነ ሄዋፐ ጉየ ሳሉዋ መታቱ አሳ ማጫ ናና አክና፥ ናናይ የለቴዳ ዎደ፥ ዎጋ አዱሳ አሳቱ ሳኣ ቦላን ደኤድኖ። ኡንቱንቱነ በን ዎደ ኦላዉ ምናነ ኤረቴዳ አሳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He wodenne hewaappe guyye Saluwaa med'etatuu asaa mac'c'a naanaa akkina, naanay yeletteedda wode, wogga adussa asatuu sa'aa bollan de'eeddino. Unttunttune beni wode olaw minanne eretteedda asaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He wodenne hessafe guye Xoossa nayti asa macca nayta machcho ekkiin nayti yelettida wode wogga wolqqama asati biitta bollan deettes. Isttika beni wode olas minonne erettida asa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ዎዴኔ ሄሳፌ ጉዬ ጾሳ ናይቲ ኣሳ ማጫ ናይታ ማቾ ኤኪን ናይቲ ዬሌቲዳ ዎዴ ዎጋ ዎልቃማ ኣሳቲ ቢታ ቦላን ዴቴስ። ኢስቲካ ቤኒ ዎዴ ኦላስ ሚኖኔ ኤሬቲዳ ኣሳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ዎደነ ሄሳፈ ጉየ፥ ፆሳ ናይት አሳ ማጫ ናይታ ኤክን፥ ናይት የለትዳ ዎደ፥ ዎጋ አዱሳ አሳት ሳአ ቦላ ደእዶሶና። ኤንቲ በን ዎደ ኦላስ ምኖነ ኤረትዳ አሳታ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He wodenne hessafe guye, Xoossa nayti asa macca nayta ekin, nayti yeletida wode, wogga adussa asati sa7a bolla de7idosona. Enti beni wode olas minonne eretida asata. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የእግዚአብሔር (ኤሎሂም) ልጆች የሰዎችን ሴቶች ልጆች ተገናኝተው ልጆች በወለዱ ጊዜም ሆነ ከዚያም በኋላ ኔፊሊም የተባሉ ሰዎች በምድር ላይ ነበሩ። እነርሱም በጥንቱ ዘመን በጀግንነታቸው ከፍ ያለ ዝና ያተረፉ ናቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚያን ዘመንና ከዚያም በኋላ ከሰዎች ሴቶች ልጆችና ከእግዚአብሔር ልጆች ተዳቅለው የተወለዱ “ኔፊሊም” የሚባሉ ግዙፎች ሰዎች ነበሩ። እነርሱ በጥንት ዘመን በጀግንነታቸው የታወቁ ዝነኞች ሰዎች ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በቲ ዘመን እቱይ፥ ከምኡውን ብድሕሪኡ፥ ኣብ ምድሪ፥ ኔፊልም ዝበሃሉ ሰባት ነበሩ፤ ደቂ እግዚኣብሄር ናብተን ኣጓላት ደቂ ሰብ ኣተዉ፤ ንሳተንውን ወለዳሎም። እዚኣቶም እቶም ካብ ጥንቲ ስሙያት ዝነበሩ ጀጋኑ ሰባት እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ደቂ ኣምላኽ ናብተን ኣዋልድ ሰብ ምስ ኣተው፡ ንሳተን ከኣ ወለዳሎም፡ በቲ ዘበን እቲ፡ ብድሕሪኡ ድማ፡ ኣብ ምድሪ ንጉዓት ሰባት ነበሩ። እቶም ካብ ጥንቲ ስሙያት ዝነብሩ ጀጋኑ ሰባት እዚኣቶም ኢዮም። |