Genesis 6:20 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ካብ ኣዕዋፍ ከከም ዓሌተን፡ ከብቲ ከብቲ ድማ ከከም ዓሌተን፡ ካብ ኵሉ ለማማት ምድሪ ከከም ዓሌተን፡ ብህይወት ኪሕልወን፡ ካብ ነፍሲ ወከፍ ዓይነት ክልተ ናባኻትኩም ይመጹ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከወ​ፎች ሁሉ በየ​ወ​ገ​ና​ቸው፥ ከእ​ን​ስ​ሳም ሁሉ በየ​ወ​ገ​ና​ቸው፥ በም​ድር ላይ ከሚ​ሳቡ ተን​ቀ​ሳ​ቃ​ሾች ሁሉ በየ​ወ​ገ​ና​ቸው ከአ​ንተ ጋር ይመ​ገቡ ዘንድ ከሁ​ሉም ሁለት ሁለት ወን​ድና ሴት እየ​ሆኑ ወደ አንተ ይግቡ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከወፍ እንደ ወገኑ፥ ከእንስሳም እንደ ወገኑ፥ ከምድር ተንቀሳቃሽም ሁሉ እንደ ወገኑ በሕይወት ይኖሩ ዘንድ ሁለት ሁለት እየሆኑ ወደ አንተ ይግቡ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከወፍ እንደ ወገኑ፥ ከእንስሳም እንደ ወገኑ፥ ከምድር ተንቀሳቃሽም ሁሉ እንደ ወገኑ በሕይወት ይኖሩ ዘንድ ሁለት ሁለት እየሆኑ ወደ አንተ ይግቡ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዱማ ዱማ ቆሞ ካፉዋፐ፥ ዱማ ዱማ ቆሞ መህያፐነ ቢታና ጎሸትያ ዱማ ዱማ ቆሞ መታቱዋ ኡባፐ ላኡዋ ላኡዋ ግዲደ፥ ሸምፑዋና አታና ማላ ኔኮ ያና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Dumma dumma k'ommo kafuwaappe, dumma dumma k'ommo mehiyaappenne biittaana gooshettiyaa dumma dumma k'ommo med'etatuwaa ubbaappe laa"uwaa laa"uwaa gidiide, shemppuwaanna attana mala neekko yaana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Dumma dumma qommo kafotappe, dumma dumma qommo mehetappenne biittara gooshettiza dumma dumma qommo medheteththatappe ubbaafe nam7u nam7u gididi shemppora paxa attana mala neekko yaana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዱማ ዱማ ቆሞ ካፎታፔ፥ ዱማ ዱማ ቆሞ ሜሄታፔኔ ቢታራ ጎሼቲዛ ዱማ ዱማ ቆሞ ሜቴታፔ ኡባፌ ናምኡ ናምኡ ጊዲዲ ሼምፖራ ፓጻ ኣታና ማላ ኔኮ ያና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዱማ ዱማ ቆሞ ካፎታፐ፥ ዱማ ዱማ ቆሞ መሄታፐነ ሳአራ ጎሸትያ ዱማ ዱማ ቆሞ መተ ኡባፈ ናምአ ናምአ ግድድ ደኦን ዳና መላ ኔኮ ዮ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Dumma dumma qommo kafotape, dumma dumma qommo mehetapenne sa7ara gooshetiya dumma dumma qommo medhetetha ubbaafe nam7a nam7a gididi de7on daana mela neeko yo.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከእያንዳንዱ የወፍ ወገን፣ ከእያንዳንዱ የእንስሳ ወገን፣ በምድር ላይ ከሚሳቡ ፍጥረት ሁሉ በየወገናቸው በሕይወት ይቈዩ ዘንድ ሁለት ሁለት እየሆኑ ወደ አንተ ይመጣሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በሕይወት እንዲኖሩ ከየዐይነቱ ወፎች፥ ከየዐይነቱ እንስሶች፥ በደረታቸው እየተሳቡ ከሚንቀሳቀሱ ከልዩ ልዩ ተንቀሳቃሽ ፍጥረቶች በየዐይነቱ ሁለት ሁለት ወደ አንተ ይምጡ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ምሳኻ ብህይወት ምእንቲ ኽነብሩ፥ ካብ ኣዕዋፍ በብዓይነቶም፥ ካብ እንስሳ በብዓይነቶም፥ ኣብ ምድሪ ካብ ዝንቀሳቐሱ በብዓይነቶም ጌርካ፥ ካብ ዝኾነ ዓሌት ከክልተ ምሳኻ ናብ መርከብ ይእተዉ።
Amharic Tigrinya 2011 ንስኻ ብህይወት ምእንቲ ኽትሕልዎምሲ፡ ካብ ኣዕዋፍ በብዓይነቱ፡ ካብ እንስሳ በብዕይነቱ ኣብ ምድሪ ለመም ካብ ዝብል በብዓይንቱ ጊርካ፡ ካብ ዝኾነ ዓሊት ከክልተ ናባኻ ይእተው።