Genesis 6:19 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ካብ ኵሎም ህያዋን ፍጡራት ድማ፡ ምሳኻ ብህይወት ምእንቲ ኺሕልዉ፡ ካብ ነፍሲ ወከፍ ዓይነት ክልተ ናብ መርከብ ከተእቱ ኣለካ። ሰብኣይን ሰበይትን ክኾኑ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከእ​ን​ስሳ ሁሉ፥ ከተ​ን​ቀ​ሳ​ቃሽ አራ​ዊ​ትም ሁሉ፥ ሥጋ ካለው ሁሉ ከአ​ንተ ጋር ትመ​ግ​ባ​ቸው ዘንድ ከሁ​ሉም ሁለት ሁለት ወደ መር​ከብ ታገ​ባ​ለህ፤ ተባ​ትና እን​ስት ይሁን።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከአንተ ጋር በሕይወት ይኖሩ ዘንድ ሥጋ ካለው ከሕያው ሁሉ ሁለት ሁለት እያደረግህ ወደ መርከብ ታገባለህ፤ ተባትና እንስት ይሁን።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከአንተ ጋር በሕይወት ይኖሩ ዘንድ ሥጋ ካለው ከሕያው ሁሉ ሁለት ሁለት እያደረግህ ወደ መርከብ ታስገባለህ፥ ተባዕትና እንስት ይሁኑ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ ኔናና ሸምፑዋና አታና ማላ፥ ሸምፑ ደእያ መታ ኡባፐ ቆሙዋን ቆሙዋን አቱማዋነ ማጫዋ ላኡዋ ላኡዋ አካደ፥ ማርካብያ ግዶ ገልሳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu neenana shemppuwaanna attana mala, shemppuu de'iyaa med'etaa ubbaappe k'ommuwaan k'ommuwaan attumawaanne mac'c'awaa laa"uwaa laa"uwaa akkaade, markkabiyaa giddo gelissa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Istti nenara paxa daana mala shemppora diza medheteththa ubbaafe qommon qommon addenne macca nam7u nam7u histtada markabeza giddo gelththa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስቲ ኔናራ ፓጻ ዳና ማላ ሼምፖራ ዲዛ ሜቴ ኡባፌ ቆሞን ቆሞን ኣዴኔ ማጫ ናምኡ ናምኡ ሂስታዳ ማርካቤዛ ጊዶ ጌል።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ ኔራ ደኦን ዳና መላ፥ ደኦይ ደእያ መተ ኡባፈ ቆሞን ቆሞን አደነ ማጫ ናምአ ናምአ ኦዳ፥ ማርካብያ ግዶ ገልሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti neera de7on daana mela, de7oy de7iya medhetetha ubbaafe qommon qommon addenne macca nam7a nam7a oothada, markabiya giddo gelsa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከአንተ ጋር በሕይወት እንዲቈዩ ከሕያዋን ፍጡራን ሁሉ ተባዕትና እንስት እያደረግህ ሁለት ሁለቱን ወደ መርከቧ ታስገባለህ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “ከአንተ ጋር በሕይወት እንዲጠበቁ ሥጋ ከለበሱ ሕያዋን ፍጥረቶች ከየዐይነቱ ሁለት ሁለት ወንድና ሴት እየወሰድህ ወደ መርከቡ አስገባ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ምሳኻ ብህይወት ምእንቲ ኽነብሩ፥ ካብ ኵሉ ህይወት ዘለዎ ፍጡር፥ ካብ ኵሉ ዓይነት ከክልተ ናብ መርከብ ኣእቱ፤ ተባዕታይን ኣንስተይትን ይኹኑ።
Amharic Tigrinya 2011 ምሳኽ ብህይወት ምእንቲ ክትሕልዎም ድማ፡ ካብ ኩሉ ህያው ካብ ስጋ ዘበለ፡ ከክልተ ኻብ ኩሉ ዓይነት ናብ መርከብ ኣእቱ፡ ተባዕታይን ኣስተይትን ይኹኑ።