Genesis 6:17 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እንሆ ድማ፡ ንዅሉ እቲ ትንፋስ ህይወት ዘለዎ ስጋ ካብ ትሕቲ ሰማይ ንምጥፋእ፡ ኣብ ምድሪ ውሕጅ ማይ የምጽእ ኣለኹ። ኣብ ምድሪ ዘሎ ኩሉ ድማ ክመውት እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እኔም እነሆ፥ ከሰ​ማይ በታች የሕ​ይ​ወት ነፍስ ያለ​ውን ሥጋ ሁሉ ለማ​ጥ​ፋት በም​ድር ላይ የጥ​ፋት ውኃን አመ​ጣ​ለሁ፤ በም​ድር ያለው ሁሉ ይጠ​ፋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እኔም እነሆ ከሰማይ በታች የሕይወት ነፍስ ያለውን ሥጋ ሁሉ ለማጥፋት በምድር ላይ የጥፋት ውኃን አመጣለሁ፤ በምድር ያለው ሁሉ ይጠፋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እነሆ፥ እኔ ከሰማይ በታች የሕይወት እስትንፋስ ያለውን ሥጋ ሁሉ ለማጥፋት፥ በምድር ላይ የጥፋት ውኃን አመጣለሁ፥ በምድር ያለ ሁሉ ይጠፋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ታን ሳሉዋፐ ጋርሳን ደኡዋ ሸምፑዋና ደእያ መታ ኡባ ይሳናዉ፥ ሀ ሳኣ ቦላን ባሻ ሃ የዳና፤ ሀ ሳኣን ደእያባይ ኡባይ ያና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Taani saluwaappe garssan de'uwaa shemppuwaanna de'iyaa med'etaa ubbaa d'ayssanaw, ha sa'aa bollan bashshaa haatsaa yeddana; ha sa'aan de'iyaabay ubbay d'ayana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Tani saloppe garsan shemppora diza medheteththa ubbaa dhayssanaas ha biitta bollan dhayssa haath yeddiko biittan dizayssi wuri dhayana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ታኒ ሳሎፔ ጋርሳን ሼምፖራ ዲዛ ሜቴ ኡባ ይሳናስ ሃ ቢታ ቦላን ይሳ ሃ ዬዲኮ ቢታን ዲዛይሲ ዉሪ ያና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ታኒ ሳሎፐ ጋርሳን ሸምፖራ ደእያ መተ ኡባ ይሳናዉ ዮ ሃ የዳዳ ሀ ሳኣ ቦላ ደእያባ ኡባ ይሳና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Taani salope garsan shempora de7iya medhetetha ubbaa dhaysanaw dhayo haatha yeddada ha sa7aa bolla de7iyaba ubbaa dhaysana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እኔም ከሰማይ በታች የሕይወት እስትንፋስ ያለባቸውን ሕያዋን ፍጡራን ሁሉ ለማጥፋት እነሆ፤ በምድር ላይ የጥፋት ውሃ አወርዳለሁ፤ በምድር ላይ ያለ ሁሉ ይጠፋል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እነሆ፥ ከሰማይ በታች ሕይወት ያለውን ነገር ሁሉ ከምድር ላይ ለማጥፋት የጥፋት ውሃ አመጣለሁ፤ በምድር ላይ ያለ ሕያው ፍጥረት ሁሉ ይጠፋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብ ትሕቲ ሰማይ ህይወት ዘለዎ ዅሉ ፍጡር ምእንቲ ኽጠፍእስ፥ እንሆ ኣነ ማይ ጥፍኣት ናብ ምድሪ ኸምፅእ እየ። ኣብ ምድሪ ዘሎ ዅሉ ኸዓ ኽመውት እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ምእንቲ ኣብ ትሕቲ ሰማይ ህያው ትንፋስ ዘለዎ ኹሉ ስጋ ኽጠፍእሲ፡ እንሆ ድማ፡ ኣነ ማይ ኣይሂ ናብ ምድሪ ኸምጽእ ኢየ እሞ፡ ኣብ ምድሪ ዘሎ ኹሉ ኺመውት እዩ።