Genesis 6:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እንሆ ድማ፡ ንዅሉ እቲ ትንፋስ ህይወት ዘለዎ ስጋ ካብ ትሕቲ ሰማይ ንምጥፋእ፡ ኣብ ምድሪ ውሕጅ ማይ የምጽእ ኣለኹ። ኣብ ምድሪ ዘሎ ኩሉ ድማ ክመውት እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እኔም እነሆ፥ ከሰማይ በታች የሕይወት ነፍስ ያለውን ሥጋ ሁሉ ለማጥፋት በምድር ላይ የጥፋት ውኃን አመጣለሁ፤ በምድር ያለው ሁሉ ይጠፋል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እኔም እነሆ ከሰማይ በታች የሕይወት ነፍስ ያለውን ሥጋ ሁሉ ለማጥፋት በምድር ላይ የጥፋት ውኃን አመጣለሁ፤ በምድር ያለው ሁሉ ይጠፋል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነሆ፥ እኔ ከሰማይ በታች የሕይወት እስትንፋስ ያለውን ሥጋ ሁሉ ለማጥፋት፥ በምድር ላይ የጥፋት ውኃን አመጣለሁ፥ በምድር ያለ ሁሉ ይጠፋል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ታን ሳሉዋፐ ጋርሳን ደኡዋ ሸምፑዋና ደእያ መታ ኡባ ይሳናዉ፥ ሀ ሳኣ ቦላን ባሻ ሃ የዳና፤ ሀ ሳኣን ደእያባይ ኡባይ ያና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Taani saluwaappe garssan de'uwaa shemppuwaanna de'iyaa med'etaa ubbaa d'ayssanaw, ha sa'aa bollan bashshaa haatsaa yeddana; ha sa'aan de'iyaabay ubbay d'ayana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Tani saloppe garsan shemppora diza medheteththa ubbaa dhayssanaas ha biitta bollan dhayssa haath yeddiko biittan dizayssi wuri dhayana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ታኒ ሳሎፔ ጋርሳን ሼምፖራ ዲዛ ሜቴ ኡባ ይሳናስ ሃ ቢታ ቦላን ይሳ ሃ ዬዲኮ ቢታን ዲዛይሲ ዉሪ ያና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ታኒ ሳሎፐ ጋርሳን ሸምፖራ ደእያ መተ ኡባ ይሳናዉ ዮ ሃ የዳዳ ሀ ሳኣ ቦላ ደእያባ ኡባ ይሳና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Taani salope garsan shempora de7iya medhetetha ubbaa dhaysanaw dhayo haatha yeddada ha sa7aa bolla de7iyaba ubbaa dhaysana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እኔም ከሰማይ በታች የሕይወት እስትንፋስ ያለባቸውን ሕያዋን ፍጡራን ሁሉ ለማጥፋት እነሆ፤ በምድር ላይ የጥፋት ውሃ አወርዳለሁ፤ በምድር ላይ ያለ ሁሉ ይጠፋል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነሆ፥ ከሰማይ በታች ሕይወት ያለውን ነገር ሁሉ ከምድር ላይ ለማጥፋት የጥፋት ውሃ አመጣለሁ፤ በምድር ላይ ያለ ሕያው ፍጥረት ሁሉ ይጠፋል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብ ትሕቲ ሰማይ ህይወት ዘለዎ ዅሉ ፍጡር ምእንቲ ኽጠፍእስ፥ እንሆ ኣነ ማይ ጥፍኣት ናብ ምድሪ ኸምፅእ እየ። ኣብ ምድሪ ዘሎ ዅሉ ኸዓ ኽመውት እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ምእንቲ ኣብ ትሕቲ ሰማይ ህያው ትንፋስ ዘለዎ ኹሉ ስጋ ኽጠፍእሲ፡ እንሆ ድማ፡ ኣነ ማይ ኣይሂ ናብ ምድሪ ኸምጽእ ኢየ እሞ፡ ኣብ ምድሪ ዘሎ ኹሉ ኺመውት እዩ። |