Genesis 50:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) መዓልትታት ሓዘኑ ምስ ተወድአ ድማ፡ ዮሴፍ ንቤት ፈርኦን ተዛረበ፡ ሕጂ ኣብ ኣዒንትኹም ጸጋ እንተ ረኺበ፡ ኣብ ኣእዛን ፈርኦን ተዛረቡ እሞ በልዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የል​ቅ​ሶ​ውም ወራት ከተ​ፈ​ጸመ በኋላ ዮሴፍ ለፈ​ር​ዖን መኳ​ን​ንት እን​ዲህ ብሎ ተና​ገረ፥ “እኔ በፊ​ታ​ችሁ ሞገ​ስን አግ​ኝቼ እንደ ሆንሁ ለፈ​ር​ዖን እን​ዲህ ብላ​ችሁ ስለ እኔ ንገ​ሩት፦
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የልቅሶውም ወራት ባለፈ ጊዜ ዮሴፍ ለፈርዖን ቤተ ሰቦች እንዲህ ብሎ ተናገረ። እኔ በፊታችሁ ሞገስን አግኝቼ እንደ ሆንሁ ለፈርዖን እንዲህ ብላችሁ ንገሩት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የልቅሶውም ወራት ባለፈ ጊዜ ዮሴፍ ለፈርዖን ቤተሰቦች እንዲህ ብሎ ተናገረ፦ “እኔ በፊታችሁ ሞገስን አግኝቼ እንደሆን ለፈርዖን እንዲህ ብላችሁ ንገሩት፦
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዬኩዋ ጋላሳቱ አዳ ዎደ፥ ዮሴፎ ግብጼ ካትያ ጎለ አሳ፥ “ታን ህንተንቱ ስንን ናሸቴዳዋ ግዶፐ፥ ህንተንቱ ካትያዉ ሀዋዳን ያጊደ ኦድተ፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yeekuwaa gallassatuu aad'd'eedda wode, Yooseefo Gibs'e kaatiyaa golle asaa, «Taani hinttenttu sintsan nashetteeddawaa gidooppe, hinttenttu kaatiyaw hawaadan yaagiide odite;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Yeeho gallassati aadhdhiin Yooseefey Gibxe kawo keeththaa asata, «Tani intte sinththan sabettidaa gidikko kawos hizgi yootite;
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዬሆ ጋላሳቲ ኣን ዮሴፌይ ጊብጼ ካዎ ኬ ኣሳታ፥ «ታኒ ኢንቴ ሲንን ሳቤቲዳ ጊዲኮ ካዎስ ሂዝጊ ዮቲቴ፤
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዬሆ ጋላሳት አዳ ዎደ፥ ዮሰፍ ግብፀ ካዋ ኦሳንቾታ፥ “ታኒ ህንተ ስንን ሳባ ደምዳባ ግድኮ፥ ታዉ ካዋስ ሀይሳዳ ያግድ ኦድተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yeeho gallasati aadhida wode, Yoosefi Gibxe kawa oosanchota, “Taani hinte sinthan saba demmidaba gidiko, taw kawas haysada yaagidi odite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የሐዘኑ ጊዜ እንዳበቃ ዮሴፍ የፈርዖንን ቤተ ሰዎች እንዲህ አላቸው፤ “በፊታችሁ ሞገስ አግኝቼ ከሆነ፣ ለፈርዖን እንዲህ ብላችሁ ንገሩልኝ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የለቅሶው ወራት በተፈጸመ ጊዜ ዮሴፍ የፈርዖንን ባለ ሥልጣኖች እንዲህ አላቸው፦ “መልካም ፈቃዳችሁ ቢሆን እባካችሁ ለፈርዖን፥
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year መዓልቲታት ሓዘን ምስ ተወድአ ኸዓ፥ ዮሴፍ ንቤተ ሰብ ፈርዖን፦ “ኣብ ቅድሜኹም ሞገስ እንተ ደኣ ረኺበስ፥ በይዛኻትኩም ንፈርዖን፦
Amharic Tigrinya 2011 መዓልታት ሓዘን ምስ ሓለፉ ኸኣኣ፡ ዮሴፍ ንቤት ፈርኦን ተዛረቦም በሎም ድማ፡ ኣብ ቅድሜኹም ሞገስ እንተ ደኣ ረኺበስ በጃኹም ንፈርኦን ኣብ እዝኑ ኸምዚ ኢልኩም ንገሩለይ፡