Genesis 50:24 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ዮሴፍ ንኣሕዋቱ፡ ኣነ ይመውት ኣለኹ፡ ኣምላኽ ድማ ብርግጽ ክከናኸነኩምን ካብዛ ምድሪ እዚኣ ናብታ ንኣብርሃምን ይስሃቅን ያእቆብን ብማሕላ ዝተመባጽዓ ምድሪ ከውጽኣኩም እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዮሴፍም ወንድሞቹን አላቸው፥ “እኔ እሞታለሁ፤ እግዚአብሔርም መጐብኘትን ይጐበኛችኋል፤ ከዚህችም ምድር ያወጣችኋል። ለአባቶቻችን ለአብርሃምና ለይስሐቅ ለያዕቆብም ወደ ማለላቸው ምድር ያገባችኋል።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዮሴፍም ወንድሞቹን አለ። እኔ እሞታለሁ፤ እግዚአብሔርም መጎብኘትን ይጎበኛችኋል፥ ከዚህችም ምድር ያወጣችኋል፤ ለአብርሃምና ለይስሐቅ ለያዕቆብም ወደ ማለላቸው ምድር ያደርሳችኋል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዮሴፍም ወንድሞቹን፦ “እኔ እሞታለሁ፥ እግዚአብሔርም መጎብኘትን ይጎበኛችኋል፥ ከዚህችም ምድር ያወጣችኋል፥ ለአብርሃምና ለይስሐቅ ለያዕቆብም ወደ ማለላቸው ምድር ያደርሳችኋል” አላቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉየ ዮሴፎ ባረ እሻቱዋ፥ “ታን ሀያና ሀናይ፤ ሽን ጾሳይ ህንተንታ ማዳናዉ ቱሙ ጾሞሳና፤ እ ህንተንታ ሀ ቢታፐ ከሲደ፥ አብራሃመዉ፥ ይሳቃዉነ ያቆባዉ እማና ጊደ ጫቄዳ ቢታ አፋና” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyye Yooseefo bare ishatuwaa, «Taani hayana hanay; shin S'oossay hinttentta maaddanaw tumu s'omoosana; I hinttentta ha biittaappe kessiide, Abrahaamew, Yisaak'awunne Yaak'oobaw immana giide c'aak'k'eedda biittaa afana» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye Yooseefey ba ishata, «Tani hayqqana gays; gido attiin Xoossi inttena maaddanaas tumu wochchana; izi inttena ha biittafe kessidi Abrahaames, Yisaaqassinne Yaaqoobes immana giidi caaqqida biittaa zaari efana» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ዮሴፌይ ባ ኢሻታ፥ «ታኒ ሃይቃና ጋይስ፤ ጊዶ ኣቲን ጾሲ ኢንቴና ማዳናስ ቱሙ ዎቻና፤ ኢዚ ኢንቴና ሃ ቢታፌ ኬሲዲ ኣብራሃሜስ፥ ዪሳቃሲኔ ያቆቤስ ኢማና ጊዲ ጫቂዳ ቢታ ዛሪ ኤፋና» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳፈ ጉየ፥ ዮሰፍ ባ እሻታ፥ “ታኒ ሀይቃናዉ ማታስ፥ ሽን ፆሳይ ህንተና ማዳናዉ ፆሞሳና። እ ህንተና ሀ ቢታፈ ከስድ፥ አብራሃመስ፥ ይሳቃስነ ያይቆባስ እማና ግድ ጫቅዳ ቢታ ኤፋና” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye Yoosefi ba ishata, “Taani hayqanaw matas, shin Xoossay hintena maaddanaw xomoosana. I hintena ha biittafe kessidi, Abrahaames, Yisaaqasinne Yayqoobas immana gidi caaqida biitta efana” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚህ በኋላ ዮሴፍ ወንድሞቹን፣ “እነሆ፤ የመሞቻዬ ጊዜ ተቃርቧል፤ እግዚአብሔርም (ኤሎሂም) በረድኤቱ ይጐበኛችሁና ከዚህ አገር ያወጣችኋል፤ ለአባቶቻችን ለአብርሃም፣ ለይስሐቅና ለያዕቆብ በመሐላ ተስፋ ወደ ሰጣቸው ምድር ያገባችኋል” አላቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህ በኋላ ዮሴፍ ወንድሞቹን እንዲህ አላቸው፤ “እነሆ እኔ የምሞትበት ጊዜ ተቃርቦአል፤ እናንተን ግን እግዚአብሔር በረድኤት ይጐበኛችኋል፤ ከዚህም አገር አውጥቶ ለአብርሃም፥ ለይስሐቅና ለያዕቆብ ለመስጠት በመሐላ ቃል ወደ ገባላቸው ምድር ይመልሳችኋል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዮሴፍ ድማ ነሕዋቱ፥ “ኣነ ኽመውት እየ። እግዚኣብሄር ግና ብሓቂ ኽምልከተኩም እዩ፤ ካብዛ ምድሪ እዚኣ ኸዓ ናብታ ንኣብርሃምን ንይስሓቅን ንያእቆብን ዝመሓለሎም ምድሪ ኽመልሰኩም እዩ” በሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዮሴፍ ድማ ነሕዋቱ ኣነ እመውት ኣሎኹ። ኣምላኽ ግና ብሓቂ ኺብጽሓኩም እዩ፡ ካብዛ ምድሪ እዚኣ ኸኣ ናብታ ንኣብርሃምን ንይስሃቅን ንያእቆብን ዝመሓለሎም ምድሪ ኼድይበኩም እዩ። በሎም። |