Genesis 50:24 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ዮሴፍ ንኣሕዋቱ፡ ኣነ ይመውት ኣለኹ፡ ኣምላኽ ድማ ብርግጽ ክከናኸነኩምን ካብዛ ምድሪ እዚኣ ናብታ ንኣብርሃምን ይስሃቅን ያእቆብን ብማሕላ ዝተመባጽዓ ምድሪ ከውጽኣኩም እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዮሴ​ፍም ወን​ድ​ሞ​ቹን አላ​ቸው፥ “እኔ እሞ​ታ​ለሁ፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም መጐ​ብ​ኘ​ትን ይጐ​በ​ኛ​ች​ኋል፤ ከዚ​ህ​ችም ምድር ያወ​ጣ​ች​ኋል። ለአ​ባ​ቶ​ቻ​ችን ለአ​ብ​ር​ሃ​ምና ለይ​ስ​ሐቅ ለያ​ዕ​ቆ​ብም ወደ ማለ​ላ​ቸው ምድር ያገ​ባ​ች​ኋል።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዮሴፍም ወንድሞቹን አለ። እኔ እሞታለሁ፤ እግዚአብሔርም መጎብኘትን ይጎበኛችኋል፥ ከዚህችም ምድር ያወጣችኋል፤ ለአብርሃምና ለይስሐቅ ለያዕቆብም ወደ ማለላቸው ምድር ያደርሳችኋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ዮሴፍም ወንድሞቹን፦ “እኔ እሞታለሁ፥ እግዚአብሔርም መጎብኘትን ይጎበኛችኋል፥ ከዚህችም ምድር ያወጣችኋል፥ ለአብርሃምና ለይስሐቅ ለያዕቆብም ወደ ማለላቸው ምድር ያደርሳችኋል” አላቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉየ ዮሴፎ ባረ እሻቱዋ፥ “ታን ሀያና ሀናይ፤ ሽን ጾሳይ ህንተንታ ማዳናዉ ቱሙ ጾሞሳና፤ እ ህንተንታ ሀ ቢታፐ ከሲደ፥ አብራሃመዉ፥ ይሳቃዉነ ያቆባዉ እማና ጊደ ጫቄዳ ቢታ አፋና” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyye Yooseefo bare ishatuwaa, «Taani hayana hanay; shin S'oossay hinttentta maaddanaw tumu s'omoosana; I hinttentta ha biittaappe kessiide, Abrahaamew, Yisaak'awunne Yaak'oobaw immana giide c'aak'k'eedda biittaa afana» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye Yooseefey ba ishata, «Tani hayqqana gays; gido attiin Xoossi inttena maaddanaas tumu wochchana; izi inttena ha biittafe kessidi Abrahaames, Yisaaqassinne Yaaqoobes immana giidi caaqqida biittaa zaari efana» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ዮሴፌይ ባ ኢሻታ፥ «ታኒ ሃይቃና ጋይስ፤ ጊዶ ኣቲን ጾሲ ኢንቴና ማዳናስ ቱሙ ዎቻና፤ ኢዚ ኢንቴና ሃ ቢታፌ ኬሲዲ ኣብራሃሜስ፥ ዪሳቃሲኔ ያቆቤስ ኢማና ጊዲ ጫቂዳ ቢታ ዛሪ ኤፋና» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳፈ ጉየ፥ ዮሰፍ ባ እሻታ፥ “ታኒ ሀይቃናዉ ማታስ፥ ሽን ፆሳይ ህንተና ማዳናዉ ፆሞሳና። እ ህንተና ሀ ቢታፈ ከስድ፥ አብራሃመስ፥ ይሳቃስነ ያይቆባስ እማና ግድ ጫቅዳ ቢታ ኤፋና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye Yoosefi ba ishata, “Taani hayqanaw matas, shin Xoossay hintena maaddanaw xomoosana. I hintena ha biittafe kessidi, Abrahaames, Yisaaqasinne Yayqoobas immana gidi caaqida biitta efana” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚህ በኋላ ዮሴፍ ወንድሞቹን፣ “እነሆ፤ የመሞቻዬ ጊዜ ተቃርቧል፤ እግዚአብሔርም (ኤሎሂም) በረድኤቱ ይጐበኛችሁና ከዚህ አገር ያወጣችኋል፤ ለአባቶቻችን ለአብርሃም፣ ለይስሐቅና ለያዕቆብ በመሐላ ተስፋ ወደ ሰጣቸው ምድር ያገባችኋል” አላቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚህ በኋላ ዮሴፍ ወንድሞቹን እንዲህ አላቸው፤ “እነሆ እኔ የምሞትበት ጊዜ ተቃርቦአል፤ እናንተን ግን እግዚአብሔር በረድኤት ይጐበኛችኋል፤ ከዚህም አገር አውጥቶ ለአብርሃም፥ ለይስሐቅና ለያዕቆብ ለመስጠት በመሐላ ቃል ወደ ገባላቸው ምድር ይመልሳችኋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ዮሴፍ ድማ ነሕዋቱ፥ “ኣነ ኽመውት እየ። እግዚኣብሄር ግና ብሓቂ ኽምልከተኩም እዩ፤ ካብዛ ምድሪ እዚኣ ኸዓ ናብታ ንኣብርሃምን ንይስሓቅን ንያእቆብን ዝመሓለሎም ምድሪ ኽመልሰኩም እዩ” በሎም።
Amharic Tigrinya 2011 ዮሴፍ ድማ ነሕዋቱ ኣነ እመውት ኣሎኹ። ኣምላኽ ግና ብሓቂ ኺብጽሓኩም እዩ፡ ካብዛ ምድሪ እዚኣ ኸኣ ናብታ ንኣብርሃምን ንይስሃቅን ንያእቆብን ዝመሓለሎም ምድሪ ኼድይበኩም እዩ። በሎም።