Genesis 50:18 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣሕዋቱውን ከይዶም ኣብ ቅድሚኡ ተደፍኡ። ንሳቶም ድማ፡ እንሆ፡ ባሮትካ ኢና ይብሉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዮሴ​ፍም ይህን ሲሉት አለ​ቀሰ። ወን​ድ​ሞቹ ደግሞ መጡ፤ “እነሆ፥ እኛ ለአ​ንተ አገ​ል​ጋ​ዮ​ችህ ነን” አሉት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዮሴፍም ይህን ሲሉት አለቀሰ። ወንድሞቹ ደግሞ መጡ በፊቱም ሰግደው። እነሆ እኛ ለአንተ ባሪያዎችህ ነን አሉት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ዮሴፍም ይህን ሲሉት አለቀሰ። ወንድሞቹ ደግሞ መጡ በፊቱም ሰግደው፦ “እነሆ እኛ ለአንተ ባርያዎችህ ነን አሉት።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉየ አ እሻቱ ባረንቱ ሁጲያዉ አኮ ዪደ፥ አ ስንን ጉፋኒደ፥ “ኑን ነ አይለቱዋ” ያጌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyye Aa ishatuu barenttu huup'iyaw aakko yiide, Aa sintsan guufanniide, «Nuuni ne ayiletuwaa» yaageeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye iza ishati barkka izakko biidi iza sinththan gufannidi, «Nuni ne aylleta» gida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ኢዛ ኢሻቲ ባርካ ኢዛኮ ቢዲ ኢዛ ሲንን ጉፋኒዲ፥ «ኑኒ ኔ ኣይሌታ» ጊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳፈ ጉየ፥ እያ እሻት ባንታ ሁጰን እያኮ ይድ፥ እያ ስንን ጉፋንድ፥ “ኑኒ፥ ነ አይለታ” ያግዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye, iya ishati banta huuphen iyako yidi, iya sinthan gufannidi, “Nuuni, ne aylleta” yaagidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም ወንድሞቹ መጡና በፊቱ ተደፍተው፣ “እኛ የአንተ ባሮች ነን” አሉት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚህ በኋላ ወንድሞቹ ራሳቸው በፊቱ ቀርበው ጐንበስ ብለው እጅ ነሡና “እነሆ እኛ ሁላችን አገልጋዮችህ ነን” አሉት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቶም ኣሕዋቱ ድማ ኸይዶም ኣብ ቅድሚኡ ፍግም ኢሎም ሰገዱ፤ “እንሆ ንሕና ሓሻኽርካ ኢና” በልዎ።
Amharic Tigrinya 2011 እቶም ኣሕዋቱ ድማ ከይዶም ኣብ ቅድሚኡ ፍግም ኢሎም ወደቑ፡ እንሆ ንሕና ገላውኻ ኢካ ከኣ በልዎ።