Genesis 50:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለዚ ንዮሴፍ፡ በደል ኣሕዋትካን ሓጢኣቶምን ይቕረ በለሉ። በዲሎምኩም እዮም እሞ፤ ሕጂ ድማ በደል ባሮት ኣምላኽ ኣቦኻ ይቕረ በለልና። ዮሴፍ ድማ ምስ ተዛረብዎ በኸየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ‘ዮሴፍን እንዲህ በሉት፦ እባክህ የወንድሞችህን በደል ኀጢአታቸውንም ይቅር በል፤ እነርሱ በአንተ ክፉ አድርገውብሃልና፤’ አሁንም እባክህ የአባትህ አምላክ ባሪያዎች የበደሉህን ይቅር በል።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዮሴፍን እንዲህ በሉት። እባክህ የወንድሞችህን በደል ኃጢአታቸውንም ይቅር በል፥ እነርሱ በአንተ ከፍተውብሃልና፤ አሁንም እባክህ የአባትህ አምላክ ባሪያዎች የበደሉህን ይቅር በል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዮሴፍን እንዲህ በሉት፦ ‘እባክህ የወንድሞችህን በደል ኃጢአታቸውንም ይቅር በል፥ እነርሱ በአንተ ከፍተውብሃልና፥ አሁንም እባክህ የአባትህ አምላክ ባርያዎች የበደሉህን ይቅር በል።’” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ‘ህንተ ዮሴፎ፥ “ኔን ነ እሻቱዋ ናጋራነ ኡንቱንቱ ኔና ናቄዳ ኢታ ናቁዋ ሀያና አቶ ያጋ” ያጌዳ ጊደ ኦድተ’ ያጌዳ። ሄዋ ድራዉ ሀእ ሀያና፥ ኑ ናጋራ፥ ነ አዉዋ ጾሳ ቆማቱዋ ናጋራ አቶ ያጋ” ያጌድኖ። ኪታይ ባረኮ ጋኬዳ ዎደ፥ ዮሴፎ ዬኬዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | ‹Hintte Yooseefo, «Neeni ne ishatuwaa nagaraanne unttunttu neena naak'k'eedda iita naak'uwaa hayyanaa atto yaaga» yaageedda giide odite› yaageedda. Hewaa diraw ha"i hayyanaa, nu nagaraa, ne aawuwaa S'oossaa k'oomatuwaa nagaraa atto yaaga» yaageeddino. Kiitay barekko gakkeedda wode, Yooseefo yeekkeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Intte Yooseefe, ‹Neni ne ishata nagaranne istti nena qohida iita qohoza hayyana atto ga› giidi yootite gides. Hessa gishshas ha7i hayyana, nu nagaraa, ne aawa Xoossa aylleta nagaraa atto ga» gida. He kiitay izakko gakkiin, Yooseefey yeekkides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢንቴ ዮሴፌ፥ ‹ኔኒ ኔ ኢሻታ ናጋራኔ ኢስቲ ኔና ቆሂዳ ኢታ ቆሆዛ ሃያና ኣቶ ጋ› ጊዲ ዮቲቴ ጊዴስ። ሄሳ ጊሻስ ሃኢ ሃያና፥ ኑ ናጋራ፥ ኔ ኣዋ ጾሳ ኣይሌታ ናጋራ ኣቶ ጋ» ጊዳ። ሄ ኪታይ ኢዛኮ ጋኪን፥ ዮሴፌይ ዬኪዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ‘ኔኒ፥ ነ እሻታ ናጋራነ ኤንታ ኢታ ናቁዋ ሀያና አቶ ያጋ ያግስ ግድ ኦድተ’ ያግስ። ሄሳ ግሾ፥ ሀእ ሀያና፥ ኑ ናጋራ፥ ነ አዋ ፆሳ አይለታ ናቁዋ አቶ ያጋ” ያግዶሶና። ዮሰፍ ሄሳ ስእድ ዬክስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | ‘Neeni, ne ishata nagaraanne enta iita naaquwa hayyana atto yaaga yaagis gidi odite’ yaagis. Hessa gisho, ha7i hayyana, nu nagara, ne aawa Xoossa aylleta naaquwa atto yaaga” yaagidosona. Yoosefi hessa si7idi yeekis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ‘ለዮሴፍ፣ “ወንድሞችህ በአንተ ላይ የፈጸሙትን ኀጢአትና ክፉ በደል ይቅር በላቸው” ብላችሁ ንገሩት።’ አሁንም፣ የእኛን የአባትህን አምላክ (ኤሎሂም) አገልጋዮች ኀጢአት ይቅር በለን።” መልእክታቸው ሲደርሰው ዮሴፍ አለቀሰ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ‘ወንድሞችህ በበደሉህ ጊዜ ያደረሱብህን ጒዳት ሁሉ አትቊጠርባቸው ብሎሃል’ ብለን እንድንነግርህ አዞናል፤ ስለዚህ እኛ የአባትህ አምላክ አገልጋዮች ያደረስንብህን በደል ሁሉ ይቅር እንድትለን እንለምንሃለን።” ዮሴፍ ይህን በሰማ ጊዜ አለቀሰ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ‘እቲ ኣሕዋትካ ዝበደሉኻ ይቕረታ ኸም እትገብረሎም ሕድርኻ፥ በልዎ’ ኢሉና ነይሩ። ሕዚ ኸዓ ባሮት ኣምላኽ ኣቦኻ ናይ ዝኾንና በደል ይቕረ ኽትብል፥ ንልምነካ ኣለና” በልዎ። ዮሴፍ ከዓ ምስ ተዛረብዎ በኸየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዮሴፍ እቲ ክፉእ ዝገብሩኻ በደል ኣሕዋትካን ሓጢኣቶምን ሕደገሎም ሕድርኻ በልዎ። ሕጂ ኸኣኣ በደል ባሮት ኣምላኽ ኣቦኻ ይቕረ ኽትብል፡ ንልምነካ ኣሎና። ዮሴፍ ከኣ ምስ ተዛረብዎ በኸየ። |