Genesis 50:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣሕዋት ዮሴፍ ድማ ኣቦኦም ከም ዝሞተ ምስ ረኣዩ፡ ምናልባት ዮሴፍ ኪጸልኣና ይኽእል እዩ እሞ፡ ንዅሉ እቲ ኣብ ልዕሊኡ ዝገበርናዮ ጕድኣት ኪመልሰና ይኽእል እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የዮሴፍም ወንድሞች አባታቸው እንደ ሞተ በአዩ ጊዜ እንዲህ አሉ፥ “ምናልባት ዮሴፍ ያደረግንበትን ክፋት ያስብብን ይሆናል፤ ባደረግንበትም ክፋት ሁሉ ብድራት ይመልስብን ይሆናል።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የዮሴፍም ወንድሞች አባታቸው እንደ ሞተ ባዩ ጊዜ እንዲህ አሉ። ምናልባት ዮሴፍ ይጠላን ይሆናል፥ ባደረግንበትም ክፋት ሁሉ ብድራት ይመልስብን ይሆናል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የዮሴፍም ወንድሞች አባታቸው እንደ ሞተ ባዩ ጊዜ እንዲህ አሉ፦ “ምናልባት ዮሴፍ ይጠላን ይሆናል፥ ባደረግንበትም ክፋት ሁሉ ብድራት ይመልስብን ይሆናል።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ አዉ ሀይቂ ድጌዳዋ በኢደ፥ ዮሴፎ እሻቱ ባረንቱ ግዱዋን፥ “ኦን ኤሪ ዮሴፎ ኑና ባረ ኡሉዋን ሞርኮፐነ ኑን አዉ ኦዳ ኢታባ ኡባዉ ሀሉዋ ከሳና ኮዮፐ፥ ኑን ዋናኔ?” ያጌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu aawuu hayk'k'i diggeeddawaa be'iide, Yooseefo ishatuu barenttu gidduwaan, «Ooni erii Yooseefo nuuna bare uluwaan morkkooppenne nuuni aw ootseedda iitabaa ubbaw haluwaa kessana koyooppe, nuuni waananee?» yaageeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istta aaway hayqqidayssa be7idi, Yooseefe ishati ba garsan, «Ooni erizee Yooseefey nuna ba ulon morkkidi nuni izas ooththida iita miish ubbaas halo kessana koykko, nuni waananee?» gida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስታ ኣዋይ ሃይቂዳይሳ ቤኢዲ፥ ዮሴፌ ኢሻቲ ባ ጋርሳን፥ «ኦኒ ኤሪዜ ዮሴፌይ ኑና ባ ኡሎን ሞርኪዲ ኑኒ ኢዛስ ኦዳ ኢታ ሚሽ ኡባስ ሃሎ ኬሳና ኮይኮ፥ ኑኒ ዋናኔ?» ጊዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ባንታ አዋይ ሀይቅዳፐ ጉየ፥ ዮሰፋ እሻት ባንታ ግዶን፥ “ኑኒ እያዉ ኦዳ ኢታባ ኡባስ ዮሰፍ ኑና ባ ኡሎን ሞርክድ ሀሎ ከያናዉ ኮይኮ ኑኒ ዋናኔ?” ያግዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Banta aaway hayqidaape guye, Yoosefa ishati banta giddon, “Nuuni iyaw oothida iitaba ubbaas Yoosefi nuna ba ulon morkidi halo keyanaw koyiko nuuni waananee?” yaagidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የዮሴፍ ወንድሞች ከአባታቸው ሞት በኋላ፣ “ከፈጸምንበት በደል የተነሣ ዮሴፍ ቂም ይዞ ቢበቀለን ምን እናደርጋለን?” ተባባሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የዮሴፍ ወንድሞች አባታቸው ከሞተ በኋላ “ዮሴፍ ባደረስንበት በደል ሁሉ እስከ አሁንም ቂም ይዞ ሊበቀለን ቢፈልግ ምን እናደርጋለን?” ተባባሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣሕዋት ዮሴፍ ኣቦኣቶም ከም ዝሞተ ምስ ረአዩ፥ “ምናልባሽ ዮሴፍ ተቐይሙና ኸይኸውን እሞ ኸም ኢድና ደኣ ኸይፈድየና!” ተበሃሃሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣሕዋት ዮሴፍ ኣብኦም ከም ዝሞተ ምስ ረአዩ፡ ምናልባሽ ዮሴፍ ይጸልኣና እሞ፡ እቲ ዝገብርናዮ ኹሉ ኽፉእ ከኣ የድዮና በሉ። |