Genesis 50:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ደቁ ናብ ምድሪ ከነኣን ኣምጺኦም ኣብታ ኣብርሃም ምስታ ምድሪ መቓብር ኤፍሮን ሄታ ኣብ ቅድሚ ማምረ ዝዓደጎ በዓቲ መሮር ማክፔላ ቀበርዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ልጆ​ቹም ወደ ከነ​ዓን ምድር መለ​ሱት፤ ባለ ሁለት ክፍል በሆ​ነች ዋሻም ቀበ​ሩት፤ እር​ስ​ዋም በመ​ምሬ ፊት ያለች፥ አብ​ር​ሃም ለመ​ቃ​ብር ርስት ከኬ​ጢ​ያ​ዊው ከኤ​ፍ​ሮን ከእ​ር​ሻው ጋር የገ​ዛት ዋሻ ናት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ልጆቹም ወደ ከነዓን ምድር አጓዙት፥ ባለ ሁለት ክፍል በሆነች ዋሻም ቀበሩት፤ እርስዋም በመምሬ ፊት ያለች፥ አብርሃም ለመቃብር ርስት ከኬጢያዊ ከኤፍሮን ከእርሻው ጋር የገዛት ዋሻ ናት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ልጆቹም ወደ ከነዓን ምድር አጓዙት፥ ባለ ሁለት ክፍል በሆነች ዋሻም ቀበሩት፥ እርሷም በመምሬ ፊት ያለች፥ አብርሃም ለመቃብር ርስት ከኬጢያዊ ከኤፍሮን ከእርሻው ጋር የገዛት ዋሻ ናት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ አ አሃ ካናነ ጋድያ አፊደ፥ ማምረ ማታን ደእያ ማክጴላ ግያ ጎንጎሉዋን፥ አብራሃመ ሂትያ ኤፍሮናፐ ሞጎ ሻሜዳ ጋድያን አ ሞጌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) unttunttu Aa ahaa Kanaane gadiyaa afiide, Mamire matan de'iyaa Maakip'eela giyaa gonggoluwaan, Abrahaame Hiitiyaa Efiroonappe moogoo shammeedda gadiyaan Aa moogeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Iza ahaa Kanaane biitta efidi Mamire achchan diza Makipheele geetettiza gongolon, Abrahaamey Hiite as Efrooneppe moogos shammida gaden iza moogida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዛ ኣሃ ካናኔ ቢታ ኤፊዲ ማሚሬ ኣቻን ዲዛ ማኪጴሌ ጌቴቲዛ ጎንጎሎን፥ ኣብራሃሜይ ሂቴ ኣስ ኤፍሮኔፔ ሞጎስ ሻሚዳ ጋዴን ኢዛ ሞጊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ እያ አሀ ካናነ ቢታ ኤፍድ፥ ማምረፐ ኡሻቻ ባጋን ደእያ ማክፌላ ጎንጎሉዋን ሞግዶሶና። ሄስካ፥ አብራሃመይ ህተ አድያ ኤፍሮናፐ ሞጎስ ሻምዳ ጋድያ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti iya aha Kanaane biitta efidi, Mamirepe ushacha baggan de7iya Makifeela gongoluwan moogidosona. Hessika, Abrahaamey Hite addiya Efroonape moogoos shammida gadiya.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አስከሬኑን ወደ ከነዓን ምድር ወስደው አብርሃም ከኬጢያዊው ከኤፍሮን ላይ ከነዕርሻው በገዛው፣ በመምሬ አጠገብ፣ በማክፌላ ዕርሻ በሚገኘው ዋሻ ውስጥ ቀበሩት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አስከሬኑን ወደ ከነዓን ወስደው ከመምሬ በስተምሥራቅ በምትገኘው በማክፌላ ዋሻ ቀበሩት፤ ይህም ዋሻ አብርሃም ለመቃብር ቦታ እንዲሆን ከሒታዊው ከዔፍሮን በገዛው እርሻ ውስጥ የሚገኝ ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንሳቶም ነቦኦም ፆይሮም ናብ ምድሪ ከነዓን ወሰድዎ፤ ኣብታ ኣብ መንፅር መምሬ ዘላ፥ ኣብርሃም ንርስቲ መቓብር ኢሉ ኻብ ኤፍሮን ኬጢያዊ ምስታ ግራት ዝዓደጋ፥ ኣብ በዓቲ ግራት ማክጴላ ቐበርዎ።
Amharic Tigrinya 2011 እቶም ደቁ ኸኣ ጸይሮም ናብ ምድሪ ኸነኣን ወሰድዎ ኣብታ ኣብ መንጽር መምሬ ዘላ ኣብርሃም ርስቲ ንመቓብር ኢሉ ኻብ ዔፍሮን ሔታዊ ምስታ ግራት እተሻየጣ ኣብ በዓቲ ግራት ምክጴላ ቐበርዎ።