Genesis 50:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ደቁ ናብ ምድሪ ከነኣን ኣምጺኦም ኣብታ ኣብርሃም ምስታ ምድሪ መቓብር ኤፍሮን ሄታ ኣብ ቅድሚ ማምረ ዝዓደጎ በዓቲ መሮር ማክፔላ ቀበርዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ልጆቹም ወደ ከነዓን ምድር መለሱት፤ ባለ ሁለት ክፍል በሆነች ዋሻም ቀበሩት፤ እርስዋም በመምሬ ፊት ያለች፥ አብርሃም ለመቃብር ርስት ከኬጢያዊው ከኤፍሮን ከእርሻው ጋር የገዛት ዋሻ ናት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ልጆቹም ወደ ከነዓን ምድር አጓዙት፥ ባለ ሁለት ክፍል በሆነች ዋሻም ቀበሩት፤ እርስዋም በመምሬ ፊት ያለች፥ አብርሃም ለመቃብር ርስት ከኬጢያዊ ከኤፍሮን ከእርሻው ጋር የገዛት ዋሻ ናት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ልጆቹም ወደ ከነዓን ምድር አጓዙት፥ ባለ ሁለት ክፍል በሆነች ዋሻም ቀበሩት፥ እርሷም በመምሬ ፊት ያለች፥ አብርሃም ለመቃብር ርስት ከኬጢያዊ ከኤፍሮን ከእርሻው ጋር የገዛት ዋሻ ናት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ አ አሃ ካናነ ጋድያ አፊደ፥ ማምረ ማታን ደእያ ማክጴላ ግያ ጎንጎሉዋን፥ አብራሃመ ሂትያ ኤፍሮናፐ ሞጎ ሻሜዳ ጋድያን አ ሞጌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | unttunttu Aa ahaa Kanaane gadiyaa afiide, Mamire matan de'iyaa Maakip'eela giyaa gonggoluwaan, Abrahaame Hiitiyaa Efiroonappe moogoo shammeedda gadiyaan Aa moogeeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Iza ahaa Kanaane biitta efidi Mamire achchan diza Makipheele geetettiza gongolon, Abrahaamey Hiite as Efrooneppe moogos shammida gaden iza moogida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዛ ኣሃ ካናኔ ቢታ ኤፊዲ ማሚሬ ኣቻን ዲዛ ማኪጴሌ ጌቴቲዛ ጎንጎሎን፥ ኣብራሃሜይ ሂቴ ኣስ ኤፍሮኔፔ ሞጎስ ሻሚዳ ጋዴን ኢዛ ሞጊዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ እያ አሀ ካናነ ቢታ ኤፍድ፥ ማምረፐ ኡሻቻ ባጋን ደእያ ማክፌላ ጎንጎሉዋን ሞግዶሶና። ሄስካ፥ አብራሃመይ ህተ አድያ ኤፍሮናፐ ሞጎስ ሻምዳ ጋድያ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti iya aha Kanaane biitta efidi, Mamirepe ushacha baggan de7iya Makifeela gongoluwan moogidosona. Hessika, Abrahaamey Hite addiya Efroonape moogoos shammida gadiya. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አስከሬኑን ወደ ከነዓን ምድር ወስደው አብርሃም ከኬጢያዊው ከኤፍሮን ላይ ከነዕርሻው በገዛው፣ በመምሬ አጠገብ፣ በማክፌላ ዕርሻ በሚገኘው ዋሻ ውስጥ ቀበሩት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አስከሬኑን ወደ ከነዓን ወስደው ከመምሬ በስተምሥራቅ በምትገኘው በማክፌላ ዋሻ ቀበሩት፤ ይህም ዋሻ አብርሃም ለመቃብር ቦታ እንዲሆን ከሒታዊው ከዔፍሮን በገዛው እርሻ ውስጥ የሚገኝ ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሳቶም ነቦኦም ፆይሮም ናብ ምድሪ ከነዓን ወሰድዎ፤ ኣብታ ኣብ መንፅር መምሬ ዘላ፥ ኣብርሃም ንርስቲ መቓብር ኢሉ ኻብ ኤፍሮን ኬጢያዊ ምስታ ግራት ዝዓደጋ፥ ኣብ በዓቲ ግራት ማክጴላ ቐበርዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም ደቁ ኸኣ ጸይሮም ናብ ምድሪ ኸነኣን ወሰድዎ ኣብታ ኣብ መንጽር መምሬ ዘላ ኣብርሃም ርስቲ ንመቓብር ኢሉ ኻብ ዔፍሮን ሔታዊ ምስታ ግራት እተሻየጣ ኣብ በዓቲ ግራት ምክጴላ ቐበርዎ። |