Genesis 49:33 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ያእቆብ ድማ ንደቁ ትእዛዝ ምስ ወድአ፡ ኣእጋሩ ኣብ ዓራት ኣኪቡ መንፈስ ኣሕሊፉ ምስ ህዝቡ ተኣከበ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ያዕ​ቆ​ብም ትእ​ዛ​ዙን ለል​ጆቹ ተና​ግሮ በፈ​ጸመ ጊዜ እግ​ሮ​ቹን በአ​ል​ጋው ላይ ዘር​ግቶ ሞተ፤ ወደ ወገ​ኖ​ቹም ተጨ​መረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ያዕቆብም ትእዛዙን ለልጆቹ ተናግሮ በፈጸመ ጊዜ እግሮቹን በአልጋው ላይ ሰብስቦ ሞተ፥ ወደ ወገኖቹም ተከማቸ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ያዕቆብም ትእዛዙን ለልጆቹ ተናግሮ በፈጸመ ጊዜ እግሮቹን በአልጋ ላይ ሰብስቦ ሞተ፥ ወደ ወገኖቹም ተሰበሰበ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ያቆብ ባረ ናናዉ አዛዙዋ ዉርሴዳ ዎደ፥ ባረ ገድያ ፑደ ባረ ሂጻዉ ሺሽ አኪደ፥ ሀይቂ አጌዳ፤ ባረ ማይዛን ጋከቴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yaak'oobi bare naanaw azazuwaa wursseedda wode, bare gediyaa pude bare hiis'aw shiishshi akkiidde, hayk'k'i aggeeda; bare mayzzan gaketeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Yaaqoobey ba naytas azazo wursidaappe guye ba toho pude ba hiixan shiishshi ekkidi hayqqidi ba aawatan gaaggides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ያቆቤይ ባ ናይታስ ኣዛዞ ዉርሲዳፔ ጉዬ ባ ቶሆ ፑዴ ባ ሂጻን ሺሺ ኤኪዲ ሃይቂዲ ባ ኣዋታን ጋጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ያይቆብ፥ ባ ናይታ ኪታ ኦንግዳፐ ጉየ ባ ቶሁዋ ባ ሂፃን ሺሽ ኤክድ፥ ባ ማይዛታን ጋሄትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yayqoobi, ba nayta kiitaa ongidaape guye ba tohuwa ba hiixan shiishi ekidi, ba mayzatan gahetis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ያዕቆብ እነዚህን ቃላት ለልጆቹ ተናግሮ እንዳበቃ፣ እግሮቹን በዐልጋው ላይ ሰብስቦ፣ የመጨረሻ ትንፋሹን ተነፈሰ፤ ወደ ወገኖቹም ተሰበሰበ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ያዕቆብ ለልጆቹ ትእዛዝ መስጠቱን ካበቃ በኋላ፥ እግሮቹን በመኝታው ላይ ሰብሰብ አድርጎ ጋደም እንዳለ በሞት ወደ ወገኖቹ ተሰበሰበ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ያእቆብ ንደቁ እዙይ ኣዚዙ ምስ ወድአ፥ ኣእጋሩ ኣከበ፤ ነፍሱ ድማ ወፀት እሞ፥ ናብ ወገናቱ ተፀመረ።
Amharic Tigrinya 2011 ያእቆብ ንደቁ እዚ ኣዚዙ ምስ ወድኤ ኣእጋሩ ናብ ግራት ኣከበ፡ ነፍሱ ድማ ወጸት ናብ ህዝቡውን ተኣከበ።