Genesis 49:31 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብኡ ድማ ንኣብርሃምን ንሳራ ሰበይቱን ቀበርዎም። ኣብኡ ድማ ንይስሃቅን ንርብቃ ሰበይቱን ቀበርዎም፤ ኣብኡ ድማ ንልያ ቀበርክዋ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አብ​ር​ሃ​ም​ንና ሚስቱ ሣራ​ንም በዚያ ቀበ​ሩ​አ​ቸው፤ ይስ​ሐ​ቅ​ንና ሚስቱ ርብ​ቃ​ንም በዚያ ቀበ​ሩ​አ​ቸው፤ ከዚ​ያም እኔ ልያን ቀበ​ር​ኋት
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አብርሃምና ሚስቱ ሣራ ከዚያ ተቀበሩ፤ ይስሐቅና ሚስቱ ርብቃ ከዚያ ተቀበሩ፤ ከዚያም እኔ ልያን ቀበርኋት፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አብርሃምና ሚስቱ ሣራ ከዚያ ተቀበሩ፥ ይስሐቅና ሚስቱ ርብቃ ከዚያ ተቀበሩ፥ ከዚያም እኔ ልያን ቀበርኋት፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አብራሃመነ አ ማቻታ ሳራ ያን ሞገቴድኖ፤ ይሳቅነ አ ማቻታ ርብቃ ያን ሞገቴድኖ፤ ታን ቃይ ልዮ ያን ሞጋድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Abrahaamenne Aa machata Saara yan moogetteeddino; Yisaak'inne Aa machata Ribik'a yan moogetteeddino; taani k'ay Liyo yan moogaad.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Abrahaameynne iza machcheya Saaray heen moogettida; Yisaaqinne iza machcheya Irbiqaykka heen moogettida; tani qasse Liya heen moogadis.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣብራሃሜይኔ ኢዛ ማቼያ ሳራይ ሄን ሞጌቲዳ፤ ዪሳቂኔ ኢዛ ማቼያ ኢርቢቃይካ ሄን ሞጌቲዳ፤ ታኒ ቃሴ ሊያ ሄን ሞጋዲስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አብራሃመይነ እያ ማችያ ሳራ፥ ይሳቅነ እያ ማችያ እርብቃ ያን ሞገትዶሶና። ታኒ ቃስ ልያካ ያን ሞጋስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Abrahaameynne iya machiya Saara, Yisaaqinne iya machiya Irbiqa yan moogetidosona. Taani qassi Liyaka yan moogas.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በዚያ አብርሃምና ሚስቱ ሣራ ተቀብረዋል፤ በዚያ ይስሐቅና ሚስቱ ርብቃ ተቀብረዋል፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አብርሃምና ሚስቱ ሣራ፥ ይስሐቅና ሚስቱም ርብቃ የተቀበሩት እዚያ ነው፤ እኔም ልያን የቀበርኳት እዚያው ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንኣብርሃምን ንሰበይቱ ሳራን ኣብኣ ቐበርዎም፤ ንይስሓቅን ንርብቃ ሰበይቱንውን ኣብኣ ቐበርዎም፤ ኣነ ድማ ንልያ ኣብኣ ቐበርክዋ።
Amharic Tigrinya 2011 ንኣብራህምን ንሳራ ሰበይቱን ኣብኣ ቐበሮምው፡ ንይስሃቅን ንሰበይቱ ርብቃን ከኣ ኣብኣ ቐበርዎም፡ ኣነ ድማ ንልያ ኣብኣ ቐበርክዋ።