Genesis 49:29 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሱ ድማ ኣዘዞም፡ ናብ ህዝበይ ክእከብ ኣለኒ፡ በሎም። ምስ ኣቦታተይ ኣብታ ኣብ መሮር ኤፍሮን ሄታዊ ዘላ በዓቲ ቀብሩኒ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እንዲህም ብሎ አዘዛቸው፥ “እኔ ወደ ወገኖች እሰበሰባለሁ፤ በኬጢያዊው በኤፍሮን እርሻ ላይ ባለችው ዋሻ ከአባቶች ጋር ቅበሩኝ፤ እርስዋም በከነዓን ምድር በመምሬ ፊት ያለች፥ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እንዲህ ብሎም አዘዛቸው። እኔ ወደ ወገኖቼ እሰበሰባለሁ፤ በኬጢያዊ በኤፍሮን እርሻ ላይ ባለችው ዋሻ ከአባቶቼ ጋር ቅበሩኝ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እንዲህ ብሎም አዘዛቸው፦ “እኔ ወደ ወገኖቼ እሰበሰባለሁ፥ በኬጢያዊ በኤፍሮን እርሻ ላይ ባለችው ዋሻ ከአባቶቼ ጋር ቅበሩኝ፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉየ፥ እ ኡንቱንታ ሀዋዳን ያጊደ አዛዜዳ፤ “ታን ታ ማይዛ አሳቱዋን ጋከታናዉ ሀናይ፤ ታና ሂትያ ኤፍሮና ጋደን ደእያ ጎንጎሉዋን፥ ታ አዎቱዋና ሞግተ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyye, I unttuntta hawaadan yaagiide azazeedda; «Taani ta mayza asatuwaan gakettanaw hanay; taana Hiitiyaa Efiroona gaden de'iyaa gonggoluwaan, ta aawotuwaana moogite. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye izi isttas, «Tani ta aawatan gaaggana gays; tana Hiite as Efroone gaden diza gongolon, ta aawatara moogite. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ኢዚ ኢስታስ፥ «ታኒ ታ ኣዋታን ጋጋና ጋይስ፤ ታና ሂቴ ኣስ ኤፍሮኔ ጋዴን ዲዛ ጎንጎሎን፥ ታ ኣዋታራ ሞጊቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳፈ ጉየ፥ እ ኤንታ ሀይሳዳ ያግድ ኪትስ፤ “ታኒ ታ ማይዛታን ጋሄታና ሀናይስ። ታና ህተ አድያ ኤፍሮና ጋደን ደእያ ጎንጎሉዋን ታ አዋታ ማታን ሞግተ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye, I enta haysada yaagidi kiittis; “Taani ta mayzatan gahetana hanayis. Tana Hite addiya Efroona gaden de7iya gongoluwan ta aawata matan moogite. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚህ በኋላ ያዕቆብ እንዲህ ሲል አዘዛቸው፤ “እነሆ፤ ወደ ወገኖቼ የምሰበሰብበት ጊዜ ደርሷል፤ በኬጢያዊው በኤፍሮን ዕርሻ ውስጥ ባለችው ዋሻ ከአባቶቼ ዘንድ ቅበሩኝ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህ በኋላ ያዕቆብ ልጆቹን እንዲህ ብሎ አዘዛቸው፤ “እኔ በሞት ወደ ወገኖቼ የምሄድበት ጊዜ ደርሶአል፤ ስለዚህ በሒታዊው በዔፍሮን እርሻ ላይ ባለው ዋሻ ውስጥ ከአባቶቼ ጋር ቅበሩኝ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ያእቆብ ንደቁ፦ “እንሆ፥ ኣነ ናብ ወገናተይ ክእከብ እየ። ኣብታ ግራት ኤፍሮን ኬጢያዊ ዘላ በዓቲ ምስ ኣቦታተይ ቅበሩኒ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ከምዚ ኢሉ ድማ ኣዘዞም ኣነ ናብ ህዝበይ ክእከብ እየ። ኣብታ ግራት ዔፎሮን ሔታዊ ዘላ በዓቲ ኸኣ ኣብታ ኣብ ግራት ማክጴላ ኣብ መንጽር መምሬኣብ ምድሪ ኸንኣን ካብ ዔፎን ሔታዊ ምስታ ግራት እተሻየጣ በዓቲ ምስ ኣቦታተይ ቅበሩኒ። |