Genesis 49:28 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እዚኣቶም ኵሎም እቶም ዓሰርተው ክልተ ነገድ እስራኤል እዮም። እዚ ድማ ኣቦኦም ዝተዛረቦምን ዝባረኾምን እዩ፤ ነፍሲ ወከፎም ከከም በረኸቶም ባረኾም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እነ​ዚ​ህም ሁሉ ዐሥራ ሁለቱ የያ​ዕ​ቆብ ልጆች ናቸው፤ አባ​ታ​ቸ​ውም ይህን ነገር ነገ​ራ​ቸው፤ ባረ​ካ​ቸ​ውም፤ እያ​ን​ዳ​ን​ዳ​ቸ​ው​ንም እንደ በረ​ከ​ታ​ቸው ባረ​ካ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እነዚህም ሁሉ አሥራ ሁለቱ የእስራኤል ነገዶች ናቸው፤ አባታቸው የነገራቸው ይህ ነው፥ ባረካቸውም፤ እያንዳንዳቸውን እንደ በረከታቸው ባረካቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እነዚህም ሁሉ ዐሥራ ሁለቱ የእስራኤል ነገዶች ናቸው፥ አባታቸው የነገራቸው ይህ ነው፥ ባረካቸውም፥ እያንዳንዳቸውን እንደ በረከታቸው ባረካቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሀዋንቱ ታማነ ላኡ እስራኤልያ ዛራቱዋ፤ ቃይ ኡንቱንቱ አዉ ኡንቱንታ ሁጲያን ሁጲያን ኡንቱንቶ በስያ አንጁዋ አንጂደ ኡንቱንቶ ጌዳዌ ሀዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hawanttu tammanne laa"u israa'eeliyaa zaratuwaa; k'ay unttunttu aawuu unttuntta huup'iyaan huup'iyaan unttunttoo bessiyaa anjjuwaa anjjiidde unttunttoo geeddawe hawaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hayti tammanne nam7u Isra7eele qommota; qasse istta aaway istta issaa issaa istta hano mala isttas bessiza anjjo hessaththo anjjides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሃይቲ ታማኔ ናምኡ ኢስራኤሌ ቆሞታ፤ ቃሴ ኢስታ ኣዋይ ኢስታ ኢሳ ኢሳ ኢስታ ሃኖ ማላ ኢስታስ ቤሲዛ ኣንጆ ሄሳ ኣንጂዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሀይሳቲ ታማነ ናምኡ እስራኤለ ሼሻታ። ኤንታ አዋይ ኤንታ ሁጰን ሁጰን ኤንታዉ በሲያ አንጁዋ አንጅሸ ኤንታኮ ግዳባይ ሀይሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Haysati tammanne nam7u Isra7eele sheeshata. Enta aaway enta huuphen huuphen entaw bessiya anjuwa anjishe entako gidabay haysa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እነዚህ ሁሉ ዐሥራ ሁለቱ የእስራኤል ነገዶች ናቸው። ይህም እያንዳንዳቸውን ተገቢ በሆነው በረከት አባታቸው ሲባርካቸው የተናገረው ቃል ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እንግዲህ እነዚህ ዐሥራ ሁለቱ የእስራኤል ነገዶች ናቸው፤ አባታቸው በባረካቸው ጊዜ ለእያንዳንዱ ተስማሚ የሆነውን የበረከት ቃል የተናገረው በዚህ ሁኔታ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እዚኣቶም ኵላቶም እቶም ዓሰርተ ኽልተ ነገድ እስራኤል እዮም። እዙይ ከዓ እቲ ኣቦኣቶም ንነፍሲ ወከፎም ከከም ዝግብኦም ክምርቖም እንተሎ ዝተዛረቦ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 እዚኣቶም ኩላቶም ዓሰርተው ክልተ ነገድ እስራኤል እዮም። በቲ ኣቦኦም እተዛረቦምን ዝመረቖምን ከኣ እዚ እዩ። ንነፍስ ወከፍ ከከም ምርቓኡ መረቖም።