Genesis 49:27 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብንያም ከም ዝብኢ ይነብዕ፡ ንግሆ ነቲ ግዳይ ኪበልዖ፡ ብለይቲ ድማ ነቲ ምርኮ ይመቕሎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “ብንያም ነጣቂ ተኵላ ነው፤ በጥዋት ይበላል፤ የማረከውንም ምግቡን በማታ ለሕዝብ ይሰጣል።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ብንያም ነጣቂ ተኵላ ነው፤ የበዘበዘውን በጥዋት ይበላል፥ የማረከውንም በማታ ይካፈላል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ብንያም ነጣቂ ተኩላ ነው፥ የበዘበዘውን በጥዋት ይበላል፥ የማረከውንም በማታ ይካፈላል።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቢንያመ ቦንቂያ ዋልያ። ባረ ሻንካቴዳዋ ዎንታ ሜ፤ ባረ ኦሞዴዳዋ ኦማርስ ሻኬ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Biiniyaame bonk'k'iyaa walliyaa. Bare shankkateeddawaa wontta mee; bare omoodeeddawaa omarssi shaakkee» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Biniyaamey bonqqiza kana suyte mala. Ba shankkatidayssa maalado mees; ba di7idayssa omars gishereththees» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ቢኒያሜይ ቦንቂዛ ካና ሱይቴ ማላ። ባ ሻንካቲዳይሳ ማላዶ ሜስ፤ ባ ዲኢዳይሳ ኦማርስ ጊሼሬስ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ብንያመይ ቦንቅያ ሱመ፤ ባ ኦልዳባ ዎንታ ሜስ፤ ባ ድእዳባ ኦማርስ ሻኬስ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Biniyaamey bonqiya suudhume; ba olidaaba wonta mees; ba di77idabaa omarsi shaakees” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ብንያም፣ ነጣቂ ተኵላ ነው፤ ያደነውን ማለዳ ይበላል፤ የማረከውን ማታ ይከፋፈላል።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ብንያም እንደ ነጣቂ ተኲላ ነው፤ በማለዳ ያደነውን ራሱ ይበላል፤ በምሽት ያደነውን ግን ያካፍላል።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ብንያም መንጣሊ ተዅላ እዩ፤ ንግሆ ዝመንጠሎ ይበልዕ፤ ምሸት ከዓ ዝማረኾ የካፍል።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብንያም ዘራፊ ተኹላ እዩ። ንግሆ ዝዘረፎ ይበልዕ፡ ምሸት ከኣ ዝማረኾ ይመቅል። |