Genesis 49:26 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) በረኸት ኣቦኻ ኣብ ልዕሊ በረኸት ኣቦታተይ ክሳዕ ወሰን ናይ ዘለኣለማዊ ጎቦታት ሰዓረ፣ ኣብ ርእሲ ዮሴፍን ኣብ ርእሲ እቲ ካብ ኣሕዋቱ እተፈልየ ርእሱን ኪኸውን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የአ​ባ​ት​ህና የእ​ና​ትህ በረ​ከ​ቶች ጽኑ​ዓን ከሆኑ ከተ​ራ​ሮች በረ​ከ​ቶች ይልቅ ይበ​ል​ጣሉ፤ ዘለ​ዓ​ለ​ማ​ው​ያን ከሆኑ ከኮ​ረ​ብ​ቶ​ችም በረ​ከ​ቶች ይልቅ ኀያ​ላን ናቸው፤ እነ​ር​ሱም በዮ​ሴፍ ራስ ላይ ይሆ​ናሉ፤ በወ​ን​ድ​ሞቹ መካ​ከል አለቃ በሆ​ነ​ውም ራስ አናት ላይ ይሆ​ናሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የአባትህ በረከቶች ጽኑዓን ከሆኑ ከተራሮች በረከቶች ይልቅ ኃያላን ናቸው፤ ዘላለማውያን ከሆኑ ከኮረፍቶችም በረከቶች ይልቅ ኃያላን ናቸው፤ እነርሱም በዮሴፍ ራስ ላይ ይሆናሉ፥ በወንድሞቹ መካከል አለቃ በሆነው ራስ አናት ላይ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የአባትህ በረከቶች ጽኑዓን ከሆኑ ከተራሮች በረከቶች ይልቅ ኃያላን ናቸው፥ ዘላለማውያን ከሆኑ ከኮረብቶችም በረከቶች ይልቅ ኃያላን ናቸው፥ እነርሱም በዮሴፍ ራስ ላይ ይሆናሉ፥ በወንድሞቹ መካከል አለቃ በሆነው ራስ አናት ላይ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ነ አዉዋ አንጁ በን ደረቱዋ አንጁዋፐካ መናፐ ደእያ አንጁዋፐካ አ። ሀዌ ኡባይ ዮሴፎ ሁጲያን፥ ባረ እሻቱዋ ግዱዋን ካፑዋ ግድያዋ ሊጲያን ሸምፖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ne aawuwaa anjjuu beni deretuwaa anjjuwaappekka med'inaappe de'iyaa anjjuwaappekka aad'd'ee. Hawe ubbay Yooseefo huup'iyaan, bare ishatuwaa gidduwaan kaappuwaa gidiyaawaa liip'iyaan shemppo.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ne aawa anjjoy beni wodeppe hanno gakkanaas minni diza zumatappenne mernaa zumata ubbaafe aadhdhees. Hessa gishshas hayssi ha anjjoy wurikka Yooseefe gakko. Ba ishata bolla halaqa gidida Yooseefe bolla wodhdho.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኔ ኣዋ ኣንጆይ ቤኒ ዎዴፔ ሃኖ ጋካናስ ሚኒ ዲዛ ዙማታፔኔ ሜርና ዙማታ ኡባፌ ኣስ። ሄሳ ጊሻስ ሃይሲ ሃ ኣንጆይ ዉሪካ ዮሴፌ ጋኮ። ባ ኢሻታ ቦላ ሃላቃ ጊዲዳ ዮሴፌ ቦላ ዎ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ነ አዋ አንጆይ በንፐ ምንድ ደእያ ዙማታ አንጁዋፈካ፥ መርናዉ ደእያ ደረታፐ በንትያ ኡፋይስያ አንጁዋፈካ አስ። ሀይስ ኡባይ ዮሰፋ ሁጰን፥ ባ እሻታ ግዶን ካፖ ግደይሳ ሊጰን ሸምፖ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ne aawa anjoy benipe minnidi de7iya zumata anjuwafeka, merinaw de7iya deretape bentiya ufaysiya anjuwafeka aadhees. Haysi ubbay Yoosefa huuphen, ba ishata giddon kaapo gideysa liiphen shempo.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከጥንት ተራሮች በረከት፣ ከዘላለም ኰረብቶች ምርቃት ይልቅ፣ የአባትህ በረከት ይበልጣል። ይህ ሁሉ በዮሴፍ ራስ ላይ ይውረድ፤ በወንድሞቹ መካከል አለቃ በሆነውም ግንባር ላይ ይረፍ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከጥንት ጀምሮ ጸንተው ከሚኖሩት ተራራዎችና ዘለዓለማውያን ከሆኑት ኮረብታዎችም ከሚገኘው ደስ ከሚያሰኝ በረከት ሁሉ የአባትህ በረከት ይበልጣል። እንግዲህ ይህ ሁሉ በረከት በዮሴፍ ራስ ላይ ይሁን፤ በወንድሞቹ መካከል አለቃ በሆነውም በዮሴፍ አናት ላይ ይውረድ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ካብቲ ኻብ ናይ ጥንቲ እምባታት በረከት፥ ካብ ናይ ዘለኣለም ኰረብታታት ምርቓ፥ ናይ ኣቦኻ በረከት ይበልፅ፤ እዝ ዅሉ ኣብ ልዕሊ ርእሲ ዮሴፍ ይውረድ፤ ኣብ ማእኸል ኣሕዋቱ ሓለቓ ኣብ ዝኾነ ኣብ ልዕሊ ግንባር ዮሴፍ ይዕረፍ።”
Amharic Tigrinya 2011 ካብ በረኸት ኣቦሓጎታተይ በረኸት ኣቦኻ ይዐዝዝ። ክሳዕ ናብ ወሰን እቶም ኩርባታት ዘለኣለም ይበጽሑ። ንሱ ኣብ ልዕሊ ርእሲ ዮሴፍ ኣብ ናላ እቲ መስፍን ኣሕዋቱ ኪኸውን እዩ።