Genesis 48:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ዮሴፍ ንኣቦኡ በሎ፦ እዚኣቶም ኣምላኽ ኣብዚ ቦታ እዚ ዝሃበኒ ደቀይ እዮም። ንሱ ድማ፡ ናባይ ኣምጽእዎም፡ ኣነ ድማ ክባርኾም እየ፡ በሎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዮሴፍም ለአባቱ ፥ “እግዚአብሔር በዚህ የሰጠኝ ልጆች ናቸው” አለው። ያዕቆብም፥ “እባርካቸው ዘንድ ወደ እኔ አቅርብልኝ” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዮሴፍም ለአባቱ። እግዚአብሔር በዚህ የሰጠኝ ልጆቼ ናቸው አለ። እርሱም። እባርካቸው ዘንድ ወደዚህ አቅርብልኝ አለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዮሴፍም ለአባቱ፦ “እግዚአብሔር በዚህ የሰጠኝ ልጆቼ ናቸው” አለ። እርሱም፦ “እባርካቸው ዘንድ ወደዚህ አቅርብልኝ” አለ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዮሴፎ ባረ አዉዋ፥ “ሀዋንቱ ጾሳይ ታዉ ሀዋን እሜዳ ታ ናና” ያጌዳ። እስራኤሊ፥ “ታን ኡንቱንታ አንጃና ማላ፥ ኡንቱንታ ታኮ ሃ ሺሻ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yooseefo bare aawuwaa, «hawanttu S'oossay taw hawaan immeedda ta naanaa» yaageedda. Israa'eelii, «Taani unttuntta anjjana mala, unttuntta taakko haa shiishsha» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yooseefeykka ba aawaas, «Hayti Xoossi taas haan hayssan immida ta nayta» gides. Histtiin Isra7eeley, «Ta istta anjjana mala taakko haa shiishsha» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዮሴፌይካ ባ ኣዋስ፥ «ሃይቲ ጾሲ ታስ ሃን ሃይሳን ኢሚዳ ታ ናይታ» ጊዴስ። ሂስቲን ኢስራኤሌይ፥ «ታ ኢስታ ኣንጃና ማላ ታኮ ሃ ሺሻ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዮሰፍ ባ አዋኮ፥ “ሀይሳቲ ፆሳይ ታዉ ሀ ቢታን እምዳ ናይታ” ያግስ። ያትን እስራኤለይ፥ “ታኒ ኤንታ አንጃና መላ፥ ኤንታ ታኮ ሃ ሺሻ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yoosefi ba aawako, “Haysati Xoossay taw ha biittan immida nayta” yaagis. Yaatin Isra7eeley, “Taani enta anjana mela, enta taako haa shiisha” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዮሴፍም፣ “እነዚህ እግዚአብሔር (ኤሎሂም) የሰጠኝ ልጆች ናቸው” ብሎ ለአባቱ መለሰለት፤ እስራኤልም፣ “አቅርባቸውና ልመርቃቸው” አለ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዮሴፍም “እነዚህ እግዚአብሔር በዚህ አገር ሳለሁ የሰጠኝ የእኔ ልጆች ናቸው” ብሎ ለአባቱ መለሰለት። ያዕቆብም “እባርካቸው ዘንድ ወደ እኔ አቅርብልኝ” አለው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዮሴፍ ከዓ ነቦኡ “እዚኣቶም እግዚኣብሄር ኣብዙይ ዝሃበኒ ደቀይ እዮም” በሎ። ያእቆብ ድማ “ክምርቖምስ እስኪ ናባይ ኣቕርቦም” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዮሴፍ ከኣ ነቦኡ፡ እዚኣቶም ኣምላኽ ኣብዚ ዝሀበኒ ደቀይ እዮም በሎ። ንሱ ድማ ክምርኦምሲ በጃኻ ናባይ ኣቕርቦም በለ። |