Genesis 48:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሕጂ ድማ እቶም ቅድሚ ናብ ግብጺ ናባኻትኩም ምምጻአይ ኣብ ምድሪ ግብጺ እተወልዱኹም ክልተ ደቅኹም ኤፍሬምን ምናሴን ናተይ እዮም። ከም ሮቤልን ስምኦንን ናተይ ኪዀኑ እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አሁንም እኔ ወደ አንተ ከመምጣቴ በፊት በግብፅ ምድር የተወለዱልህ ሁለቱ ልጆችህ ለእኔ ይሁኑ፤ ኤፍሬምና ምናሴ ለእኔ እንደ ሮቤልና እንደ ስምዖን ናቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አሁንም እኔ ወደ አንተ ከመምጣቴ በፊት በግብፅ ምድር የተወለዱልህ ሁለቱ ልጆችህ ለእኔ ይሁኑ፤ ኤፍሬምና ምናሴ ለእኔ እንደ ሮቤልና እንደ ስምዖን ናቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አሁንም እኔ ወደ አንተ ከመምጣቴ በፊት በግብጽ ምድር የተወለዱልህ ሁለቱ ልጆችህ ለእኔ ይሁኑ፥ ኤፍሬምና ምናሴ ለእኔ እንደ ሮቤልና እንደ ስምዖን ናቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ስም ሀእ፥ ነ ላኡ አቱማ ናናይ፥ ታን ኔኮ ሀዋ ያናፐ ካሰ ግብጼን ነዉ የለቴዳዋንቱ ታዋንታ፤ ኤፍሬምነ ምናሰ ታዉ ሮቤላነ ስሞና ማላ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Simmi ha"i, ne laa"u attuma naanay, taani neekko hawaa yaanaappe kase Gibs'en new yeletteeddawanttu tawantta; Efireeminne Minaase taw Roobeelanne Simoona mala. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Histtiin ha7i ne nam7u attuma nayti tani neekko hayssa yaanaappe kase Gibxen nees yelettidayti tayta; Efreemeynne Minaasey taas Oroobeelenne Simoona mala. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ሂስቲን ሃኢ ኔ ናምኡ ኣቱማ ናይቲ ታኒ ኔኮ ሃይሳ ያናፔ ካሴ ጊብጼን ኔስ ዬሌቲዳይቲ ታይታ፤ ኤፍሬሜይኔ ሚናሴይ ታስ ኦሮቤሌኔ ሲሞና ማላ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ህዛ፥ ነ ናምኡ አደ ናይት፥ ታኒ ኔኮ ሃ ያናፐ ስን ግብፀን ነዉ የለትዳይሳት ታባ። ኤፍሬመይነ ምናሰይ ታዉ ሮቤላ መላነ ስሞና መላ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Hiza, ne nam7u adde nayti, taani neeko haa yaanape sinthe Gibxen new yeletidaysati tabaa. Efreemeynne Minaasey taw Robeela melanne Simoona mela. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ወደዚህ ከመምጣቴ በፊት በግብፅ የወለድሃቸው ሁለቱ ልጆችህ ከእንግዲህ የእኔ ልጆች ሆነው ይቈጠራሉ፤ ሮቤልና ስምዖን ልጆቼ እንደ ሆኑ ሁሉ፣ ኤፍሬምና ምናሴም ልጆቼ ይሆናሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ያዕቆብ ንግግሩን በመቀጠል እንዲህ አለ፤ “ልጄ ዮሴፍ እኔ እዚህ ከመምጣቴ በፊት በግብጽ ምድር የተወለዱልህ ሁለት ልጆችህ ከእንግዲህ የእኔ ልጆች ናቸው፤ ኤፍሬምና ምናሴ እንደ ሮቤልና እንደ ስምዖን ይቈጠራሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ሕዚ ኸዓ እቶም ኣነ ናባኻ ናብ ግብፂ እንተይመፃእኹ፥ ኣብ ምድሪ ግብፂ ዝተወለዱልካ ኽልቲኦም ደቅኻ ናተይ እዮም። ኤፍሬምን ምናሴን ከም ሮቤልን ስምኦንን ናተይ እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሕጂ ኸኣ ኣቶም ኣነ ናባኻ ናብ ግብጺ ኸይመጻእኩኻ ኣብ ምድሪ ግብጺ እተወልዱልካ ክልቲኦም ደቅኻ ነተይ እዮም። ኤፍሬምን ምናሴን ከም ሮቤልን ስምኦንን ናተይ ኪኾኑ እዮም። |