Genesis 48:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ከምዚ በለኒ ድማ፡ እንሆ፡ ክፈርየካን ከብዝሓካን እየ፡ ካባኻ ድማ ብዙሓት ኣህዛብ ክገብረካ እየ፤ ነዛ ምድሪ እዚኣ ድማ ነቶም ብድሕሬኹም ዘለዉ ዘርእኹም ናይ ዘለኣለም ርስቲ ኺህቦም እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እንዲህም አለኝ፦ እነሆ፥ አበዛሃለሁ፤ አባዛሃለሁም፤ ለብዙም ሕዝብ ጉባኤ አደርግሃለሁ፤ ይህችንም ምድር ለአንተ፥ ከአንተም በኋላ ለዘለዓለም ርስት ለዘርህ እሰጣታለሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እንዲህም አለኝ። እነሆ ፍሬያማ አደርግሃለሁ፥ አበዛሃለሁም፥ ለብዙም ሕዝብ ጉባኤ አደርግሃለሁ፤ ይህችንም ምድር ከአንተ በኋላ ለዘላለም ርስት ለዘርህ እሰጣታለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ደግሞም፦ ‘እነሆ ፍሬያማ አደርግሃለሁ፥ አበዛሃለሁም፥ ለብዙም ሕዝብ ጉባኤ አደርግሃለሁ፥ ይህችንም ምድር ከአንተ በኋላ ለዘለዓለም ርስት ለዘርህ እሰጣታለሁ።’” አለኝ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እ ታና፥ ‘ታን ኔና የለትሳናነ ጮርሳና፤ ታን ኔና ዳሮ ደረ ኦና። ሀ ቢታ ታን ኔፐ ጉየ፥ ነ ዘረዉ መና ላታ ኦደ እማና’ ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | I taana, ‹Taani neena yelettissananne c'orissana; taani neena daro dere ootsana. Ha biittaa taani neeppe guyye, ne zeretsaw med'ina laata ootsaadde immana› yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izi tana, ‹Ta nees yelo immana ne yelotakka darsana; tani nena daro dere histtana. Ha biittaa tani neeppe guye ne zereththas mernaas laata biitta histta immana› gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዚ ታና፥ ‹ታ ኔስ ዬሎ ኢማና ኔ ዬሎታካ ዳርሳና፤ ታኒ ኔና ዳሮ ዴሬ ሂስታና። ሃ ቢታ ታኒ ኔፔ ጉዬ ኔ ዜሬስ ሜርናስ ላታ ቢታ ሂስታ ኢማና› ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እ ታና፥ ‘ታኒ ነ የለተ ዳርሳና፥ ነና ዳሮ ደረ ኦና። ሀ ቢታ ታኒ ኔፐ ጉየ፥ ነ ሼሻስ መርና ላታ ኦዳ እማና’ ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | I tana, ‘Taani ne yeletetha darsana, nena daro dere oothana. Ha biitta taani neepe guye, ne sheeshas merina laata oothada immana’ ” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እንዲህም አለኝ፤ ‘ፍሬያማ አደርግሃለሁ፣ ይህችንም ምድር ከአንተ በኋላ ለሚነሡ ዘሮችህ የዘላለም ርስት አድርጌ እሰጣቸዋለሁ።’ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ደግሞም ‘ዘርህን አበዛለሁ፤ ተወላጆችህም ብዙ ሕዝቦች ይሆናሉ፤ ይህችንም ምድር ከአንተ በኋላ ለሚመጡት ዘሮችህ ለዘለዓለም ርስት አድርጌ እሰጣቸዋለሁ’ አለኝ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ‘እንሆ፥ ኣነ ኸፍርየካን ከብዝሐካን፥ ብዙሕ ህዝቢ ኸዓ ኽገብረካን እየ፤ ብድሕሬኻ ድማ እዛ ምድሪ እዚኣ ንዘርእኻ ርስቲ ዘለኣለም ገይረ ኽህቦ እየ።’ |
| Amharic Tigrinya 2011 | እንሆ ኣነ ኽፍርየካን ከብዝሓካን ንብዙሕ ህዝብታት ከኣ ክገብረካ እየ ብድሕሬኻ ድማ እዛ ምድሪ እዚኣ ንዘርእኻ ርስቲ ዘለኣለም ገይረ ኽህቦ እየ በለኒ። |