Genesis 48:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ እስራኤል ንዮሴፍ፡ እንሆ፡ እመውት ኣለኹ፡ ኣምላኽ ግና ምሳኻ ዀይኑ ናብ ምድሪ ኣቦታትካ ኪመልሰካ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እስራኤልም ዮሴፍን፥ “እነሆ፥ እኔ እሞታለሁ፤ እግዚአብሔርም ከእናንተ ጋር ይሆናል፤ ወደ አባቶቻችሁም ምድር ይመልሳችኋል፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እስራኤልም ዮሴፍን። እነሆ እኔ እሞታለሁ፤ እግዚአብሔርም ከእናንተ ጋር ይሆናል፥ ወደ አባቶቻችሁም ምድር ይመልሳችኋል፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እስራኤልም ዮሴፍን፦ “እነሆ እኔ እሞታለሁ፥ እግዚአብሔርም ከእናንተ ጋር ይሆናል፥ ወደ አባቶቻችሁም ምድር ይመልሳችኋል፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉየ እስራኤሊ ዮሴፎ፥ “ታን ሀያና ሀናይ፤ ሽን ጾሳይ ህንተናና ግዳና፤ ቃይ እ ህንተንቱ አዎቱዋ ጋድያ ህንተንታ ጉየ ዛራና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyye Israa'eelii Yooseefo, «Taani hayana hanay; shin S'oossay hinttenana gidana; k'ay I hinttenttu aawotuwaa gadiyaa hinttentta guyye zaarana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye Yaaqoobey Yooseefe, «Ta hayqqana gays; gido attiin Xoossi inttenara gidana; qasse izi intte aawata biitta inttena guye zaarana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ያቆቤይ ዮሴፌ፥ «ታ ሃይቃና ጋይስ፤ ጊዶ ኣቲን ጾሲ ኢንቴናራ ጊዳና፤ ቃሴ ኢዚ ኢንቴ ኣዋታ ቢታ ኢንቴና ጉዬ ዛራና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳፈ ጉየ፥ እስራኤለይ ዮሰፋ፥ “ታኒ ሀይቃናዉ ማታስ፥ ሽን ፆሳይ ህንተራ ደኤስ። እ ህንተ አዋታ ቢታ ህንተና ጉየ ዛራና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye, Isra7eeley Yoosefa, “Taani hayqanaw matas, shin Xoossay hintera de7ees. I hinte aawata biitta hintena guye zaarana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚህ በኋላ እስራኤል ዮሴፍን እንዲህ አለው፤ “እኔ የምሞትበት ጊዜ ተቃርቧል፤ ነገር ግን እግዚአብሔር (ኤሎሂም) ከእናንተ ጋር ይሆናል፤ ወደ አባቶቻችሁም ምድር መልሶ ያገባችኋል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህ በኋላ ያዕቆብ ዮሴፍን እንዲህ አለው፤ “እነሆ፥ እኔ የምሞትበት ጊዜ ተቃርቦአል፤ ነገር ግን እግዚአብሔር ከእናንተ ጋር ነው፤ ወደ ቀድሞ አባቶቻችሁም ምድር ይመልሳችኋል፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ያእቆብ ድማ ንዮሴፍ፥ “እንሆ፥ ኣነ ኽመውት ቀሪበ ኣለኹ፤ እግዚኣብሄር ከዓ ምሳኻትኩም ክኸውን እዩ። ናብ ምድሪ ኣቦታትኩም ድማ ኽመልሰኩም እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እስርኤል ድማ ንዮሴፍ እንሆ ኣነ እመውት ኣሎኹ ከኣ ምሳኻትኩም ኪኸውን እዩ። ናብ ምድሪ ኣቦታትኩም ድማ ኪመልሰኩም እዩ። |